Arba Minch Genta Ber KHC youths

Arba Minch Genta Ber KHC youths በዚህ ገፅ የቤተ ክርስቲያናችንን አጠቃላይ እንቅስቃሴ እና መንፈሳዊ መልዕክቶችን ትምህርቶችን የሚናገኝ ይሆናል

25/05/2026

⚠️
በክርስቶስ ያገኘነው የውስጥ ሰላም ከቶ እንዳይታወክ ልባችንን በብርቱ እንጠብቅ❗️

  🙏     ማጠቃለያ  :-  ከቤተክርስቲያናችን የመዝሙር መሪዎች ሕብረት #የዝማሬ አገልግሎት:-  ዘማር ጆሲ እና እንዳሻው :- ወንድም በሱፍቃድ ደሳለኝ ለተከታታይ ሦስት ቀናት ሲደረግ የቆ...
24/05/2026

🙏



ማጠቃለያ
:- ከቤተክርስቲያናችን የመዝሙር መሪዎች ሕብረት
#የዝማሬ አገልግሎት:- ዘማር ጆሲ እና እንዳሻው
:- ወንድም በሱፍቃድ ደሳለኝ

ለተከታታይ ሦስት ቀናት ሲደረግ የቆየው የወጣቶች ትምህርታዊ ኮንፍረንስ እጅግ ባመረና በደመቀ መልኩ ።🔥🔥🔥

#ምስጋና

በሁሉ የረዳን ያገዘን ያስተማረን በመንፈሱ ያረሰረሰን እግዚአብሔር አብ፣ እግዚአብሔር ወልድ፣ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ ብዙ ክብር ይሁንለት 🙏🙏

ለኮንፍረንሱ መሳካት በተለያዩ ዘርፍ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ ያበረከታችሁ የአጥቢያችን ወጣቶችና አገልጋዮች፣ የመዝሙር መሪዎች ሕብረት፣ ናታኒም ሕብረት፣ ካሜራ ባለሙያዎች፣ እንዲሁም በዕንግድነት ጥሪያችንን አከብራችሁ ከእህት አጥቢያዎች የመጣችሁ የአምልኮ መዝሙር መሪዎች( ) በተሰጣችሁ ፀጋ በታማኝነትና በፍጹም መሠጠት ስላገለገላችሁ እግዚአብሔር አምላክ ይባርካችሁ።

#እ-ን-ወ-ዳ-ች-ኃ-ለ-ን ❤️❤️
🔥🔥🔥🔥

24/05/2026

የከሰዓት ፕሮግማችን በተራ ምክንያት እንዳንቀር!!

                    ❤️❤️❤️❤️❤️  :-  ከቤተክርስቲያናችን የመዝሙር መሪዎች ሕብረት #የዝማሬ አገልግሎት:-  ዘማሪት ኮኪ :- ወንድም በሱፍቃድ ደሳለኝ ለከሰዓት ፕሮግራማችን...
24/05/2026


❤️❤️❤️❤️❤️

:- ከቤተክርስቲያናችን የመዝሙር መሪዎች ሕብረት
#የዝማሬ አገልግሎት:- ዘማሪት ኮኪ
:- ወንድም በሱፍቃድ ደሳለኝ

ለከሰዓት ፕሮግራማችን በጊዜ እንገናኝ በጋራም እናምልክ በጋራ እንማር!
🔥🔥🔥🔥

ከኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ለመሪዎችና ለመላው አባላቶቿ ስለ ዘመኑ "የሐዋርያትና የነቢያት" አገልግሎት ጉዳይ የወጣ ደብዳቤ
23/05/2026

ከኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ለመሪዎችና ለመላው አባላቶቿ ስለ ዘመኑ "የሐዋርያትና የነቢያት" አገልግሎት ጉዳይ የወጣ ደብዳቤ

                    ❤️❤️❤️❤️❤️  :-  ከቤተክርስቲያናችን የመዝሙር መሪዎች ሕብረት :- ከመጋቢ በረከት ብርሃኑ ለከሰዓት ፕሮግራማችን በጊዜ እንገናኝ በጋራም እናምልክ በጋራ...
23/05/2026


❤️❤️❤️❤️❤️

:- ከቤተክርስቲያናችን የመዝሙር መሪዎች ሕብረት
:- ከመጋቢ በረከት ብርሃኑ

ለከሰዓት ፕሮግራማችን በጊዜ እንገናኝ በጋራም እናምልክ በጋራ እንማር!
🔥🔥🔥🔥

                    ❤️❤️❤️❤️❤️  :-  ከቤተክርስቲያናችን የመዝሙር መሪዎች ሕብረት :- ከወንድም በሱፍቃድ ደሳለኝ  ።             ትንቢተ ዳንኤል 6፥10- 23  #...
22/05/2026


❤️❤️❤️❤️❤️

:- ከቤተክርስቲያናችን የመዝሙር መሪዎች ሕብረት
:- ከወንድም በሱፍቃድ ደሳለኝ


ትንቢተ ዳንኤል 6፥10- 23

#22 በፊቱ ቅንነት ተገኝቶብኛልና፥ በአንተም ፊት ደግሞ፥ ንጉሥ ሆይ፥ አልበደልሁምና አምላኬ መልአኩን ልኮ የአንበሶችን አፍ ዘጋ፥ እነርሱም አልጐዱኝም፡ አለው።

ፕሮግራማችን ነገ #ቅዳሜ እና #እሁድ ቀን ሙሉ ስለሆነ በጊዜ እንገናኝ በጋራም እናምልክ እንማር!
🔥🔥🔥🔥
for more information
👉

የሣምንቱ መጨረሻ ትምሕርታዊ ኮንፍረንሳችን ዛሬ ከሰዓት 9:00 ይጀምራል። #እንዳንቀር!
22/05/2026

የሣምንቱ መጨረሻ ትምሕርታዊ ኮንፍረንሳችን ዛሬ ከሰዓት 9:00 ይጀምራል።
#እንዳንቀር!

 ከወዲሁ ቀጠረዎን እኛ ጋር ያድርጉ!! #ግንቦት 14 15 እና 16 #ዓርብ ከሰዓት 10:00-2:00 #ቅዳሜ እና  #እሁድ ቀን ሙሉ #ማስታወሻ እና   መጽሐፍ ቅዱስ 🔥🔥🔥🔥🔥
17/05/2026



ከወዲሁ ቀጠረዎን እኛ ጋር ያድርጉ!!
#ግንቦት 14 15 እና 16
#ዓርብ ከሰዓት 10:00-2:00
#ቅዳሜ እና #እሁድ ቀን ሙሉ

#ማስታወሻ እና መጽሐፍ ቅዱስ
🔥🔥🔥🔥🔥

   ሮሜ 7:1-61 ወንድሞች ሆይ፥ ሕግን ለሚያውቁ እናገራለሁና ሰው ባለበት ዘመን ሁሉ ሕግ እንዲገዛው አታውቁምን?2 ያገባች ሴት ባልዋ በሕይወት ሲኖር ከእርሱ ጋር በሕግ ታስራለችና፤ ባልዋ...
17/05/2026



ሮሜ 7:1-6
1 ወንድሞች ሆይ፥ ሕግን ለሚያውቁ እናገራለሁና ሰው ባለበት ዘመን ሁሉ ሕግ እንዲገዛው አታውቁምን?
2 ያገባች ሴት ባልዋ በሕይወት ሲኖር ከእርሱ ጋር በሕግ ታስራለችና፤ ባልዋ ቢሞት ግን ስለ ባል ከሆነው ሕግ ተፈትታለች።
3 ስለዚህ ባልዋ በሕይወት ሳለ ለሌላ ወንድ ብትሆን አመንዝራ ትባላለች፤ ባልዋ ቢሞት ግን ከሕጉ አርነት ወጥታለችና ለሌላ ወንድ ብትሆን አመንዝራ አይደለችም።
4 እንዲሁ፥ ወንድሞቼ ሆይ፥ እናንተ ደግሞ በክርስቶስ ሥጋ ለሕግ ተገድላችኋል፤ ለእግዚአብሔር ፍሬ እንድናፈራ፥ እናንተ ለሌላው፥ ከሙታን ለተነሣው፥ ለእርሱ ትሆኑ ዘንድ።
5 በሥጋ ሳለን በሕግ የሚሆን የኃጢአት መሻት ለሞት ፍሬ ሊያፈራ በብልቶቻችን ይሠራ ነበርና፤
6 አሁን ግን ለእርሱ ለታሰርንበት ስለ ሞትን፥ ከሕግ ተፈትተናል፥ ስለዚህም በአዲሱ በመንፈስ ኑሮ እንገዛለን እንጂ በአሮጌው በፊደል ኑሮ አይደለም።
#ግንቦት09/2018 እሁድ ማለዳ መደበኛ አምልኮ ፕሮግራም።

  ፊልጵስዩስ 4:8 በቀረውስ፥ ወንድሞች ሆይ፥   ሁሉ፥   ሁሉ፥   ሁሉ፥   ሁሉ፥   ሁሉ፥   ሁሉ፥    ፥ እነዚህን አስቡ፤      ሚያዝያ02_2018ዓ.ም  እሁድ ማለዳ መደበኛ አምልኮ...
10/05/2026


ፊልጵስዩስ 4:8
በቀረውስ፥ ወንድሞች ሆይ፥
ሁሉ፥ ሁሉ፥ ሁሉ፥
ሁሉ፥
ሁሉ፥ ሁሉ፥

፥ እነዚህን አስቡ፤

ሚያዝያ02_2018ዓ.ም
እሁድ ማለዳ መደበኛ አምልኮ ፕሮግራም።
🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥

Address

Arba Minch
Arba Minch'
GBKHC

Telephone

+251934399737

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Arba Minch Genta Ber KHC youths posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share