የሀላባ ቁ.2 ቃለ-ህይወት ቤተክርስቲያን / Halaba no.2 kalehiwet Church

የሀላባ ቁ.2 ቃለ-ህይወት ቤተክርስቲያን / Halaba no.2  kalehiwet Church “እንግዲህ በክርስቶስ ኢየሱስ ላሉት አሁን ኵነኔ የለባቸውም።” ሮሜ 8፥1

📍የነገው ቀጠሮአችን እንደተጠበቀ ነው👏 ጠዋት 2:00 ይጀምራል ።
27/03/2026

📍የነገው ቀጠሮአችን እንደተጠበቀ ነው👏 ጠዋት 2:00 ይጀምራል ።

26/03/2026

ርዕስ፦ እውነተኛ አምላክ
አገልጋይ፦ ግሩም ደፈቅ
ቦታ፦ ሀላባ ቁ.2 ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን
ቀን፦ መጋቢት 19 እና 20 ( ቅዳሜና እሁድ )

የዘላለም ተስፋችንና የነፍሳችን መልሕቅ የሆነው ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ አምላካዊ ማንነት በጥልቀት የምንማርበት ልዩ የነገረ ክርስቶስ (Christology) ትምህርት ተዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል።

ከበረከቱ እንዳይቀሩ! ለሌሎችም እንዲደርስ ሼር ያድርጉ። 📢

https://t.me/TTDbible

ርዕስ፦   አገልጋይ፦ ግሩም ድፈቅየዘላለም ተስፋችንና የነፍሳችን መልሕቅ ስለሆነው ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ አምላካዊ  ማንነት በጥልቀት የምንማርበት ልዩ የነገረ ክርስቶስ (Christology) ...
25/03/2026

ርዕስ፦
አገልጋይ፦ ግሩም ድፈቅ

የዘላለም ተስፋችንና የነፍሳችን መልሕቅ ስለሆነው ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ አምላካዊ ማንነት በጥልቀት የምንማርበት ልዩ የነገረ ክርስቶስ (Christology) ትምህርት ተዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል።

ከበረከቱ እንዳይቀሩ! ለሌሎችም እንዲደርስ ሼር ያድርጉ። 📢

በ15ኛው የኢትዮጵያ ቃለ-ህይወት ቤተ-ክርስቲያን በልጆች ቀን ያገለገሉት የልጆች  የአምልኮ መሪዎች ህብረት👏“እነሆ፥ ልጆች የእግዚአብሔር ስጦታ ናቸው፥ የሆድም ፍሬ የእርሱ ዋጋ ነው።”  — ...
23/03/2026

በ15ኛው የኢትዮጵያ ቃለ-ህይወት ቤተ-ክርስቲያን በልጆች ቀን ያገለገሉት የልጆች የአምልኮ መሪዎች ህብረት👏

“እነሆ፥ ልጆች የእግዚአብሔር ስጦታ ናቸው፥ የሆድም ፍሬ የእርሱ ዋጋ ነው።”
— መዝሙር 127፥3

በ15ኛው የኢትዮጵያ ቃለ-ህይወት ቤተ-ክርስቲያን በልጆች ቀን ያገለገሉት የልጆች የኢዝራኤል አርት ቲም👏“እነሆ፥ ልጆች የእግዚአብሔር ስጦታ ናቸው፥ የሆድም ፍሬ የእርሱ ዋጋ ነው።”  — መዝሙ...
23/03/2026

በ15ኛው የኢትዮጵያ ቃለ-ህይወት ቤተ-ክርስቲያን በልጆች ቀን ያገለገሉት የልጆች የኢዝራኤል አርት ቲም👏

“እነሆ፥ ልጆች የእግዚአብሔር ስጦታ ናቸው፥ የሆድም ፍሬ የእርሱ ዋጋ ነው።”
— መዝሙር 127፥3

በ15ኛው የልጆች ቀን ያገለገሉ የልጆች ኳየር 👏“እነሆ፥ ልጆች የእግዚአብሔር ስጦታ ናቸው፥ የሆድም ፍሬ የእርሱ ዋጋ ነው።”  — መዝሙር 127፥3
23/03/2026

በ15ኛው የልጆች ቀን ያገለገሉ የልጆች ኳየር 👏

“እነሆ፥ ልጆች የእግዚአብሔር ስጦታ ናቸው፥ የሆድም ፍሬ የእርሱ ዋጋ ነው።”
— መዝሙር 127፥3

በኢትዮጵያ  ቃለ ህይወት ቤተ ክርስቲያን 15ኛው የልጆች ቀን በቤተክርስቲያናችን እንዲህ ተከብሯል።“እነሆ፥ ልጆች የእግዚአብሔር ስጦታ ናቸው፥ የሆድም ፍሬ የእርሱ ዋጋ ነው።”  — መዝሙር 1...
23/03/2026

በኢትዮጵያ ቃለ ህይወት ቤተ ክርስቲያን 15ኛው የልጆች ቀን በቤተክርስቲያናችን እንዲህ ተከብሯል።

“እነሆ፥ ልጆች የእግዚአብሔር ስጦታ ናቸው፥ የሆድም ፍሬ የእርሱ ዋጋ ነው።”
— መዝሙር 127፥3

"በግ የዋህ ፍጡር ነው፤ ማንንም አይጎዳም፥ በሁሉም ግን ይጎዳል። ወደ መታረድ ሲነዱት ወደ ኋላ አይልም፤ ሲወጉትም አይጮኽም፤ ምክንያታዊ ካልሆኑ ፍጡራን መካከል ከእሱ የሚበልጥ የትዕግስት አ...
21/03/2026

"በግ የዋህ ፍጡር ነው፤ ማንንም አይጎዳም፥ በሁሉም ግን ይጎዳል። ወደ መታረድ ሲነዱት ወደ ኋላ አይልም፤ ሲወጉትም አይጮኽም፤ ምክንያታዊ ካልሆኑ ፍጡራን መካከል ከእሱ የሚበልጥ የትዕግስት አርአያ አይገኝም። ነቢዩም፦ 'ሊታረድ እንደሚነዳ ጠቦት፥ በሸላቾቹም ፊት ዝም እንደሚል በግ፥ እንዲሁ አፉን አልከፈተም' (ኢሳይያስ 53:7) ብሎ በተናገረ ጊዜ መድኃኒታችንን በዚህ መሰለው። ወደ እንዲህ ዓይነት ሕይወት ለመግባት ያሳየው ትሕትና እንዴት ድንቅ ነው!

ሕይወቱ መከራ እንደነበረው ሁሉ፣ እንደዚያ ላለ አሳፋሪ ሞት ራሱን አሳልፎ መስጠቱ ደግሞ ምንኛ እጅግ ድንቅ ነው! የእግዚአብሔር ልጅ ከሰዎች ሁሉ ዝቅ ብሎ መቆጠሩ፤ የመላእክት ገዥ ከፈጠራቸው ፍጥረታት በታች መሆኑ፤ የሰማይ ጌታ የምድር ትል መሆኑ፤ ፈጣሪ በፈጠራቸው ፍጥረታት መናቁ ይህ በማንም ዘንድ ተወዳዳሪ የማይገኝለት የትሕትናው ማስረጃ ነው።"

ስለመፅሀፍ ቅዱስ ምንያህል እናውቃለን?• መፅሀፍ ቅዱስ የ66 መፅሀፍት ስብስብ ሲሆን 39ቱ ብሉይ ኪዳን መፅሀፍት ሲሆኑ 27ቱ ደግሞ የአዲስ ኪዳን መፅሀፍት ናቸው።• በ1500 አመታት ውስጥ ...
21/03/2026

ስለመፅሀፍ ቅዱስ ምንያህል እናውቃለን?
• መፅሀፍ ቅዱስ የ66 መፅሀፍት ስብስብ ሲሆን 39ቱ ብሉይ ኪዳን መፅሀፍት ሲሆኑ 27ቱ ደግሞ የአዲስ ኪዳን መፅሀፍት ናቸው።
• በ1500 አመታት ውስጥ በተለያዩ 40 ደራሲዎች ተፅፏል።
• መፅሀፍ ቅዱስ የተፃፈባቸው ቋንቋዎች የአብዛኛውን የብሉይ መፅሀፍት በእብራይስጥ ሲሆን የተወሰኑት የእዝራና ዳንኤል ክፍሎች በአራማይክ ተፅፈዋል። የሐዲስ ኪዳን መፅሀፍት ደግሞ ባጠቃላይ በኮይኔ ግሪክ የተፃፉ ናቸው።
• መፅሀፍ ቅዱሳችን ከመገኛው ምዕራፍና ቁጥር አልነበረውም። ምዕራፎች የተጨመሩለት በ1227 አካባቢ በStephen Langton በሚባል ሰው ሲሆን ቁጥሮቹ ደግሞ በ1551 በRobert Estienne (Stephanus) ተደርጎለታል።
የመፅሀፍ ቅዱስ አከፋፈሎች
ብሉይ ኪዳን
• የህግ መፅሀፍት(ፔንታቱክ ወይም ቶራ) (5 መፅሀፍት) – ከዘፍጥረት እስከዘዳግም
• የታሪክ መፅሀፍት (12 መፅሀፍት) – ከእያሱ እስከ አስቴር
• የቅኔ/ግጥም (5 መፅሀፍት) – ከኢዮብ እስከ መኅልይ መኃልይ ዘሰለሞን
• የትንቢት (17 መፅሀፍት) – ከኢሳያስ እስከ ሚልክያስ

አዲስ ኪዳን
• ወንጌላት (4 መፅሀፍት) – ከማቴዎስ እስከ ዩሀንስ ወንጌል
• ታሪክ (1 መፅሀፍ) – ሐዋሪያት ስራ
• መልዕክቶች (21 መፅሀፍት) – ከሮሜ እስከ ይሁዳ
• ትንቢት(1 መፅሀፍ) – ዩሐንስ ራእይ

ይቀጥላል

  06/07/2018
17/03/2026


06/07/2018

17/03/2026


06/07/2018

 06/07/2018
16/03/2026


06/07/2018

Address

Alaba K'ulito

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when የሀላባ ቁ.2 ቃለ-ህይወት ቤተክርስቲያን / Halaba no.2 kalehiwet Church posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to የሀላባ ቁ.2 ቃለ-ህይወት ቤተክርስቲያን / Halaba no.2 kalehiwet Church:

Share