09/09/2018
ሻሎም
✡ክርስትናችን #የፉክክር እና #የንግግር አደለም::
#በክርስትና ውስጥ #በፉክክር #አንዱን #ለመብለጥ #ለመታየት #ዝናን እና #ስምን #ለማካበት #የምንሰራበት, #ጎንዮሽ ካሁን ካሁን #ደረሰብኝ እና #ደረስኩበት እያልን #በተኩላ #ባህሪ #የምንጓዝበት እና #የምንመላለስበት #ምልልስ #ሳይሆን #ከጎን ላለ #ወንድማችን #በየዋሀት #መንፈስ #የምንታዘዝበት ለእርሱ ብቻ ሳይሆን #ለሸክላው #መገኛ #ለቅዱሱ #መንፈስ #ራሳችንን #የምንሠዋበት ነው፡፡
✔የክርስትና #መርህ ሁሌም #ዝቅ ብሎ #በማገልገል ውስጥ #ክብርና #ከፍታ ያለበት #በመናጠቅ እና #የሌላውን ደረጃ #በመቀማት እና #በመመኘት #ማይኖርበት ነው፡፡
✡ዝቅታ ማለት #ፊት #ለይተን #የምናደርገው #የክርስትና #ስርአት ሳይሆን ✞የክርስትና ✞ህይወትነው፡፡
✡ #ክርስትናችን #የንግግር እና #የፉከራ ሳይሆን #የሀይልና #የመገለጥ ነው፡፡
✡በክርስትና ውስጥ ብዙ #ተናጋሪ አለ ግን #ክርስትና #መናገር እና #ማውራት ብቻ ሳይሆን #መኖርም #ጭምር ነው::
✡ ካወራንም እንደ ✞እግዚአብሄር ✞ቃል አውርተን #ያወራነውን #የምንኖርበት ነው፡፡
✡በንግግር #ማምለጥ #የሚቻለው #ከግርግር ብቻ ነው ፡፡
✡መንፈሳዊ #አለም ላይ #ሰውን #እንደምናጭበረብረው #ማጭበርበር አይቻልም
✡✡እሱ #በብርሀን #ውስጥ #ብርሀንን #አስገኝቶ ለኛ #ብርሀን ሆኖ የሚኖር ታላቅ ብርሀን ነው✡✡፡፡
✡ክርስትናችን #የንግግርም #የፉክክርም #አይደለም
✡የዝቅታና #የመኖር እንጂ፡፡
✞✞✞✞ጌታ ይባርካቹ✞✞✞✞
✞✞✞✞ የጌታ ሰላም ከእናንተ ጋር ይሁን፡፡