የኢትዮጵያ አየርመንገድ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ክርስቲያን ኅብረት

  • Home
  • Ethiopia
  • Addis Ababa
  • የኢትዮጵያ አየርመንገድ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ክርስቲያን ኅብረት

የኢትዮጵያ አየርመንገድ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ክርስቲያን ኅብረት Sinners!

የምስጋና መልእክት *************የቅዱስ ሲኖዶስን የትብብር ጥያቄን በመቀበል የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመላው የዓለማችን ክፍልና በሀገር ውስጥ በረራዎች ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በ...
26/01/2023

የምስጋና መልእክት
*************
የቅዱስ ሲኖዶስን የትብብር ጥያቄን በመቀበል የኢትዮጵያ
አየር መንገድ በመላው የዓለማችን ክፍልና በሀገር ውስጥ በረራዎች ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በዚህ ታሪካዊ ጉባኤ ላይ በወቅቱ መገኘት ይችሉ ዘንድ ቅድሚያ ትኬት እንዲሰጣቸው ከፍተኛ ትብብር ስላደረገልን ለአየር መንገዱ የሥራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች ልባዊ ምስጋናችንን እያቀረብን ልዑል እግዚአብሔር ሥራችሁን ሁሉ እንዲባርክላችሁ የዘወትር ጸሎታችን መሆኑን እንገልጻለን።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
ቅዱስ ሲኖዶስ ጽሕፈት ቤት
ጥር ፲፰ ቀን ፳፻ ፲ወ፭ዓ.ም
አዲስአበባ -ኢትዮጵያ

21/06/2015

ኃጢአት ሞትን
እንዳሰለጠነችው እንዲሁ በጌታችን በኢየሱስ
ክርስቶስ ቤዛነት በእግዚአብሔር ቸርነት
ጽድቅን ለዘላለም ሕይወት ታሰለጥነዋለች፡፡
ሮሜ 5፤21 በግእዙ ንባብ/
በኃጢአት ሕይወት መኖር አዳማዊ ሕይወት
የሚያላብስ ከመሆኑም ባሻገር አዳም
የተከፈለውን የሞት ቅጣት ለመሸከም
ያበቃል፡፡ በአንጻሩ ደግሞ ሰው የተከፈለለትን
መስዋዕትነት፤በዚያም የተሰጠውን ክብርና
የዘላለም ሕይወት በማሰብ ራሱን በጽድቅና
በተቀደሰ ሕይወት አጽንቶ ቢያኖር፤ በተስፋ
ለሚጠባበቀው ክብርና የዘላለም ሕይወት
ያበቃዋል፡፡ / ሮሜ 6፤22-23/
እንግዲህ ዛሬም በሞተ ነፍስ ያለን ሰዎች
የእግዚአብሔርን ቃል ሰምተን በትንሳኤ
ልቡና /በንሰሐና በሥጋ ወደሙ/ ታድሰንና
ሕይወት አግኝተን ልንኖር ይገባል ምክንያቱም
‹‹በፊተኛው ትንሳኤ ዕድል ያለው ብጹዕና
ቅዱስ ነው፤ሁለተኛው ሞት በእርሱ ላይ
ስልጣን የለውምና›› ስለሚል /ራዕ.20፤6/፡፡
ስለሆነም ሰው ሁሉ ከሞት ቁራኝነት ተላቅቆ
የኃጢአቱን ኪሳራ በንስሐ አወራርዶ የጽድቅ
ሕይወትን ሊያተርፍ ያስፈልገዋል፡፡ ሁልጊዜ
ልብ ልንለው የሚገባን ጉዳይ ቢኖር ይህ
መንግስተ ሰማያትን የምንወርስበት ጽድቅ
በሩቅ እንዳለ አድርገን ልናስብ እንደማይገባን
ነው፤‹‹መንግስተ ሰማያትስ እነሆ
በመካከላችሁ ናት›› እንደተባለ አጠገባችን
ያለውን ችግረኛ ወገናችንን
ብንረዳ፣ለቤተክርስቲያን አገልግሎት
የሚያስፈልገውን ሁሉ ብንራዳ፤ይልቁንም
የነገ ቤተክርስቲያን ተረካቢ የሆኑትን
ወጣቶችንንና ሕጻናትን በሚገባ ኮትኩቶ
ማሳደግ፤ለቤተክርስቲያን አገልግሎትና
ለክህነት የሚያበቁ ትምህርቶችን በየሰንበት
ት/ቤቶች በማስፋፋት ምእመናን ለተቀደሰ
ህይወት የሚበቁበትን መንገድ በማስተማር
ማገልገል፤በተጨማሪም ለአገልግሎቱ
የሚያስፈልጉ አስተዋጽዎችን በማድረግና
ለአገልግሎቱ አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን
በመሟላት መራዳት ትልቁና መሰረታዊ
ሃይማኖት በፍቅር የሚገለጽበት የተቀደሰ
ምግባር ነው፡፡ በተለይም ሰንበት ት/ቤታችን
ለተምሮ ማስተማር አገልግሎት እያስገነባ
ያለውን የሁለገብ ሕንጻ ስራ ለማገዝ በገንዘብ
በሙያ በጉልበት እንዲሁም በጸሎት እንራዳ
ይህ ‹‹ለህሊና የሚመችና እግዚአብሔርን ደስ
የሚያሰኝ መስዋዕት›› በመሆኑ አጠገባችን
የምናገኘው የጽድቅ በር መሆኑን ልብ
አድርገን በክርስቶስ ክብር የመነሳታችንን
ተስፋ ልናረጋግጥ ያስፈልገናል፡፡ በክርስቶስ
እንነሳለን ማለት በእርሱ አምነን
በምግባራችንም እርሱን መስለን እርሱ
በሚመጣበት ጊዜ እርሱ በሚሰጠን ክብር
መነሳት መሆኑን ልናሰተውል ይገባል፡፡
ዳግመኛም ሐዋርያው ‹‹አንተ የምትተኛ ንቃ
ከሙታንም ተነሳ ክርስቶስ
ያበራልሃል››ይላልና በንስሐ እንነሳ እርሱም ብርሃነ ረድኤቱን
ያበራልናል፡፡ የእግዚአብሔር ቸርነት የእመቤታችን አማላጅነት የቅዱሳን ጸሎት ና ተራዳኢነት አይለየን፡፡

1955
31/05/2015

1955

27/05/2015

Whether you are praying or
sitting, or walking or lying
down, or thinking, or rejoicing
or sorrowing, whether you are
well or ill, at home or out, on
land or at sea, be continually
and fully assured that God sees
you clearly, most clearly—in all
perfection, with all your
thoughts, desires, works; in
every condition, at every
moment of your existence.
St John of Kronstadt
My Life in Christ

27/05/2015
22/05/2015

እንኩዋን ለጌታችን ለመድሀኒታችን
ለኢየሱስ ክርስቶስ የዕርገት በአል በሰላም
አደረሳችዉ።

glennbeck.com/2015/04/30/heres-what-the-media-missed-with-that-isis-video/
06/05/2015

glennbeck.com/2015/04/30/heres-what-the-media-missed-with-that-isis-video/

Analysis of the latest ISIS video you haven’t seen anywhere else in the media. They only showed the scary parts at the end — that’s exactly what ISIS wanted. This sheds an entirely new perspective. Incredible.

06/05/2015

ክርስትና
ክርስትና ሰው ሆነን የተፈጠርንበትን ድንቅና
ግሩም የሆነውን እግዚአብሔርን
የምንመስልበት አቅምን የሚሰጠን መንፈስ
ቅዱስን በኃጢአታችን ምክንያት አጥተን
ስንባዝን ለነበርነው ክርስቶስ በመስቀሉ
ዳግም የሰጠን እውቀት ሳይሆን ሕይወት
ነው። ሲጠቃለል ክርስትና ማለት ሰው መሆን
ማለት ነው። ሰውን ሰው የሚያሰኙት
ተፈጥሮውና ተግባሩ ናቸው። ተፈጥሮው ሲባል
ሰው ግሩምና ድንቅ የሆነውን እግዚአብሔርን
የሚመስልበት አቅሙን ማለታችን ነው።
እግዚአብሔርን የሚመስልበት አቅሙን ግን
ወደ ተግባር መልሶ ይሠራበት ዘንድ ግን
መምህር የሚሆነው መንፈስ ቅዱስ በውስጡ
ያድርበት ዘንድ ግድ ነውና ጌታችን አዳምን
ከምድር አፈር ካበጀው በኋላ የሕይወት
እስትንፋስን በአፍንጫው እፍ በማለት
ሰውነቱን ምድርን በውበት ላስጌጣት መንፈስ
ቅዱስ ማደሪያ አደረጋት። ሰው ለዚህ በውስጡ
ላደረበት መንፈስ ቅዱስ ፈቃድ ሲታዘዝ ሰው
ተብሎ ወደ መጠራት ይመጣል። ሰው ከሆነ
ደግሞ ክርስቲያን ሆነ ማለት ነው። ክርስትና
እንግዲህ እንዲህ ናት ወሬ ሳትሆን ሕይወት
ናት። ክርስትና ሰው በመሆን ሰው የመሆንን
ትርጉም ያሳየንን ክርስቶስን መምሰልን
የምትጠይቅ ናት። አቤቱ አምላኬ ሆይ እባክህ
ግሩምና ድንቅ ወደሆነው ሰዋዊው ማንነቴ
በቃል ሳይሆን በተግባር አድግ ዘንድ መንፈስ
ቅዱስ ለነፍሴ እውቀትና ሕይወት እንዲሁም
ብርሃን ሆኖ አንተን እመስል ዘንድ እርዳኝ።
የቀደመውን ኃጢአቴን አታስብብኝ ከኃጢአት
ፈቃድም ንጹሕ አድርገኝ።
ልቡናዬን ለፍጥረት ሕይወት በሆነው ሕያው
ቃልህ ሙላው ።
አሜን ለዘለዓለም ይሁን ይደረግልኝ።
from the page: Orthodox and Bible

01/05/2015

REFLECTION
In one of the writings of the
martyrdom of Christians during
the reign of the Persian Emperor
Sapor, it is said:
"The swords became dull, the
sword-bearers fell and the
sword-makers fatigued, but the
Cross is uplifted even higher and
glistened from the blood of
Christ's martyrs."
How many and how many times
did the persecutors of Christians
complacently think that they
were through with Christianity
forever?
In essence, their lives have ended
while Christianity has always
regenerated itself and blossomed
anew. Nevertheless, even in
addition to that experience,
some of our contemporaries
think, that the Christian Faith can
be uprooted by force.
But, they do not say by what
means.
They forget that all those means
have been tried and all without
success. With reason Tertullian
cried out to the pagans: "In vain
do you spill our blood. For the
blood of the martyrs is the seed
of Christianity."
Prologue of Ochrid

28/04/2015

???????? ይሆዳ ሆይ በጉባኤ መካከል
አምልከው እንጂ አትሽጠው. . . . . . ✍
✍ ??????????
" ከሕይወት ይልቅ ሞትን፣ ከባለጠግነት
ይልቅ ድህነትን የመረጥህ ይሆዳ ሆይ፣ ሁሉም
ሐዋርያት ተሰብስበው በሐሩር ነፉስ ብርሃኑን
ያጠፋው መብራት ሆይ፤ እያሉ ያልቅሱልህ፡፡ "
" ከፍየል መንጋ የተመረጥህ ፣ ነብሮች የበሉህ
በግ ሆይ፣ ከእኛ የይልቅ የሰቃዮችን ማኀበር
ወደድህን ? ከመንግሥተ ሰማይ ይልቅ ሠላሳ
ብርን መረጥህን ? " እያሉ ያልቅሱልህ ፡፡
ይሁዳ ሆይ ፤ ወዮልህ፡፡ " በእጅህ ንጹሕ ደምን
ከምታፈስስ ይልቅ ባትወለድ በተሻለህም
ነበር፡፡ " ተብሏልና፡፡ ነገር ግን በደልህ
(ጥፉትህ) በራስህ ይመለሳል፡፡ . . . " ርዕቱ
ይማኖት ገጽ. 167
ይሆዳ ሆይ ! በመሳም ጌታህን እንደሰጠህ
ዛሬም በመዘመር ፣ በመስበክ ፣ በማገልገል
ስም ቤተክርስቲያንን ለባእድ ትምህርት
አሳልፈህ ትሰጣለህን ? በዚህስ ስለ አንተ
ሥጋውን ቆርሶ ደሙን አፍስሶ የታደገህን
የዋጀህን ጌታ ትበድላለህን ?
ይሆዳ ሆይ እውነት እልሀለው ገዘብ ክርስቶስን
አይተካልህም እረፍትና መዳን ያለበትን
ሀይማኖትም አይሰጥህም፡፡ ወንድሜ ሆይ
በአገልግሎት ስም ( በዝማሬ ስም፣ በሰብከት
ሰም፣ በፈውስ ሰም ......) የምታደርገው ንግድ
የሞተልህን ጌታህን እንደመሸጥ ነው፡፡ ወዳጂ
በጉባኤ መካከል አምልከው እንጂ
አትሽጠው፡፡ በቅዱሱ ደሙ የገዛህን ጌታ
ተገዛለት እንጂ በአላፊና ጠፊ ዋጋ
አትለውጠው፡፡
ይቆየን . . . .

28/04/2015

28/04/2015

HOMILY - About how we will
resemble Him Whom we love
"Beloved, we are God's children
now; what we shall be has not
yet been revealed. We do know
that when it is revealed we shall
be like Him, for we shall see Him
as He is" (1 John 3:2).
Until now, we were slaves and
now we are the children of God.
We were the slaves of evil and
now we are the servants of
good; the supreme good in
heaven and on earth. We were
slaves to all of that which is
lower and worse than man and
now, we will serve the All-Highest
and the All-Good. We were
squashed by darkness and now,
we will labor in the light. Until
now, the devil, sin and death held
us in continual fear and now, we
will live close to God in freedom
and joy.
Now, when now? Now, when the
Lord appeared on earth in the
flesh, when He gave us the
knowledge of light, freedom and
life; when He gloriously
resurrected and manifested
Himself in His glorified body;
when He fulfilled all the
prophecies of the prophets and
all of His promises. Now we, too,
are the children of God: "The
sons of light and the heirs of the
Kingdom."
"We shall be like Him." Truly, this
has not yet materialized but He
has manifested Himself and, for
now, that is sufficient. He Himself
showed how beautiful man is in
the resurrection and we know
that we will also be the same as
He. The Apostle John says: "We
know that we shall be like Him."
He does not say we suspect or it
has been told to us but he does
say: "We know that we shall be
like Him." For He did not resurrect
for His sake, but for our sake. He
did not resurrect from the grave,
only to show His power to the
dead who are without hope, but
to assure the dead that they, too,
will live again and to show them
how they will be when they
become enlivened. Neither did
the apostles write: " We know,"
because of their vanity before
the ignorant, but because of
brotherly love toward man, that
all men may know the same and
"that we may also know."
O resurrected Lord, confirm in us
also this saving knowledge
through the prayers of Your Holy
Apostles.
Prologue of Ochrid

Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when የኢትዮጵያ አየርመንገድ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ክርስቲያን ኅብረት posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share