Addis Wave

Addis Wave አድሰን! ሙላን! ላከን!
ውኃ ባሕርን እንደሚከድን ምድር እግዚአብሔርን በማወቅ ትሞላለችና። ኢሳ 11፡9 ለኢትዮጵያ ቤ/ክ የቀረበ የተሐድሶ ጥሪ Isa 11:9

የግሬት ኮሚሽን ሚኒስትሪ በወንጌል ስርጭት ፣ ደቀ መዛሙርትን በማፍራት፣ በቤተ ክርስቲያን ተከላና በመሪዎች እድገት ዙሪያ ከአብተ ክርስቲያናት እና መንፈሳዊ ድርጅቶች ጋር ተባብሮ ሲሰራ መቆየቱ ይታወቃል።

በግሬት ኮሚሽን ሚኒስትሪ ኢትዮጵያ ከዛብሎን አገልግሎት ጋር እና ከወንጌላዊያን አብያተ ክርስቲያናት ጋር በመተባበር አዲስ ዌቭ በሚል ስያሜ ከነሐሴ 2007ዓ/ም ጀምሮ ለአስራ ስምንት ወራት የሚዘልቅ ታላቅ የመንፈሳዊ እንቅስቃሴ ለማድረግ በዝግጀት ላይ እንገኛለን። ይህን ለመከታተል ይህን የፌስቡክ ፔጅ ላይክ ያድርጉ።

ውኃ ባሕርን እንደሚከድን ምድር እግዚአብሔርን በማወቅ ትሞላለችና።
"...for the earth will be filled with the knowledge of the LORD as the waters cover the sea."

15/06/2023


እግዚአብሔር ምህረቱን ሊያስረዳን የመረጠው መንገድ፤ ዓለም ሊያውቀው በማይችለው ታላቅ የፍቅር ተግባር ልጁን መስዋዕት አድርጎ በመላክ ነው። አላማውም እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን ፍቅር መግለጥ ነው። አንተ በኢየሱስ የተወደድክ ነህ።
ኢየሱስን በማመን ውስጥ ሀጢያትህን በመናዘዝ እውነተኛ ከሆነው የትንሣኤ ህይወት ውስጥ ትገኛለህ። ለኃጢአትህ በሞተውና እና ከሙታን በተነሳው የእግዚአብሔር ልጅ በሆነው በኢየሱስ ክርስቶስ ስታምን በእርሱ ለአዲስ ሕይወት ትነሳለህ። ከሞት በኃላም ህያው ሆነህ ልትኖር ትወዳለህ? ልንረዳህ ዝግጁ ነን።

ኢየሱስም፦ ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል፤
ዮሐንስ 11፥25

ለጓደኛዎ ያጋሩ!

26/11/2021

🇪🇹 ለሀገሬ እፀልያለሁ 🇪🇹
ዛሬ ማታ 12 ሰዓት በፌሱክ ላይቭ እና ቴሌግራም ላይ አብረውን ይፀልዩ!

ቴሌግራም ቻናላችንን https://t.me/prayEthiopia https://t.me/gcmeet ይቀላቀሉ


#ለሀገሬእፀልያለሁ

የማህበራዊ ድረገፅ ፕሮፋይል ፒክቸራችንን በዚህ ፍሬም በመቀየር ብዙዎችን ለፀሎት እንዲነሳሱ እናግዝ።
የፌስቡክ ፕሮፋይሎን ለመቀየር 👉https://bit.ly/prayethiopiaframe
የቴሌግራም ፕሮፋይሎን ለመቀየር 👉https://t.me/add_frame_bot
ግሬት ኮሚሽን ሚኒስትሪ ኢትዮጵያ

22/11/2021

Log into Facebook to start sharing and connecting with your friends, family, and people you know.

20/11/2021

You can view and join right away.

19/11/2021
23/06/2021

አዲሱ ትእዛዝ በፓስተር ዳንኤል ዋለልኝ

11/06/2021
21/04/2021
01/03/2021

Address

Megenagna Square
Addis Ababa
41303

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Addis Wave posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to Addis Wave:

Share