15/06/2023
እግዚአብሔር ምህረቱን ሊያስረዳን የመረጠው መንገድ፤ ዓለም ሊያውቀው በማይችለው ታላቅ የፍቅር ተግባር ልጁን መስዋዕት አድርጎ በመላክ ነው። አላማውም እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን ፍቅር መግለጥ ነው። አንተ በኢየሱስ የተወደድክ ነህ።
ኢየሱስን በማመን ውስጥ ሀጢያትህን በመናዘዝ እውነተኛ ከሆነው የትንሣኤ ህይወት ውስጥ ትገኛለህ። ለኃጢአትህ በሞተውና እና ከሙታን በተነሳው የእግዚአብሔር ልጅ በሆነው በኢየሱስ ክርስቶስ ስታምን በእርሱ ለአዲስ ሕይወት ትነሳለህ። ከሞት በኃላም ህያው ሆነህ ልትኖር ትወዳለህ? ልንረዳህ ዝግጁ ነን።
ኢየሱስም፦ ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል፤
ዮሐንስ 11፥25
ለጓደኛዎ ያጋሩ!