Ethiopian Mulu Wongel Amagnoch Church Development Commission

Ethiopian Mulu Wongel Amagnoch Church Development Commission The Ethiopian Mulu Wongel Amagnoch Church Development Commission (EMWACDC) is a non-governmental charity organization, initiated in 1993.

EMWACDC is a non-governmental charity organization, initiated in 1993 and established at country level in January 1995 with the aim of serving the whole person i.e. the physical, psychological and spiritual needs of its target groups in an integrated manner. It was officially registered at country level under the Ethiopian Ministry of Justice and the Federal Disaster Prevention and Preparedness Co

mmission in April 2000. Based on the new legislation of the country, EMWACDC was re-registered with the Charities and Societies Agency as an Ethiopian Residents Charity in October 2009. Our intervention areas include HIV/AIDS projects focused on OVC and PLHIV care and support interventions, Environment, Education, Water and Sanitation, Livelihood that includes Economic empowerment for food security, Elderly, and Emergency support. EMWACDC's approach of program has children and women in focus. It is holistic, integrated, and gender sensitive. There are more than 680 professionals and semi-professional employees working in the organization.

የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያን የልማት ኮሚሽን አገር አቀፍ የአንድነት ጊዜ አከናወነ***************************​የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያን...
26/05/2026

የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያን የልማት ኮሚሽን አገር አቀፍ የአንድነት ጊዜ አከናወነ
***************************

​የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያን የልማት ኮሚሽን አገር አቀፍ ዓመታዊ የመሪዎችና የሠራተኞች የአንድነት ጊዜ ፕሮግራም በድምቀት ተከናወነ።

​ከግንቦት 13 - 15 ቀን 2018 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ በተደረገው በዚህ ፕሮግራም ላይ የቤተ እምነቱ ፕሬዚዳንት ፓስተር ላኮ በዳሶ፣ የልማት ኮሚሽኑ ኮሚሽነር ፓስተር ብርሃኑ ታረቀኝ፣ የልማት ኮሚሽኑ የቦርድ አባላት፣ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች፣ ሠራተኞች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።

​በፕሮግራሙ ላይ የቀረቡ ዋና ዋና ትምህርቶችና መልዕክቶች
​«የእግዚአብሔር ቃል ገዥ ሥፍራን መያዝ»
​በነብይ የሽጥላ መቺ
​መጽሐፍ ቅዱስን መሠረት በማድረግና መንፈስ ቅዱስን በመደገፍ ገዥ ሥፍራን መቆጣጠር እንደሚቻል ያስተማሩ ሲሆን፣ ለጉባኤውም በሰፊው ጸልየዋል።
​የመንፈስ ቅዱስ ታሪካዊና ወቅታዊ ሥራ
​ ፓስተር ላኮ በዳሶ (የቤተ እምነቱ ፕሬዚዳንት)
​ የሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ ሁለትን ከታሪካዊ ዳራው በመነሳት ያብራሩ ሲሆን፣ ዛሬም እንደ ጥንቱ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ መንፈስ ቅዱስ በኃይል እንደሚሠራና እንደሚገለጥ አፅንኦት ሰጥተው አስተምረዋል።
​«ሁለንተናዊ አገልግሎት»
​ ፓስተር ብርሃኑ ታረቀኝ (የልማት ኮሚሽኑ ኮሚሽነር)
​ ለተሰበሰበው ጉባኤ የሁለንተናዊ አገልግሎትን አስፈላጊነትና ምንነት በስፋት አስገንዝበዋል።
​የአምልኮና የዝማሬ አገልግሎት
​የአምልኮ አገልግሎት፦ በመርሃ ግብሩ በነበረው የጸሎትና የአምልኮ ጊዜ ላይ ዘማሪ ታማኝ ሙሉነህ በምስጋናና በዝማሬ ጉባኤውን አገልግሏል።

​በተጨማሪም በፕሮግራሙ ላይ የተለያዩ መርሐ ግብሮች የተከናወኑ ሲሆን፣ የኮሚሽኑን ሥራ ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግ የሚያግዙ አስተዳደራዊ ጉዳዮች ተነስተው ውይይት ተደርጎባቸዋል። በቀጣይ መከናወን ለሚገባቸው ሥራዎችም አቅጣጫዎችና ማሳሰቢያዎች ተሰጥተው ፕሮግራሙ በስኬትና በሰላም ተጠናቋል።

የአትዮዽያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያን ልማት ኮሚሽን የመሪዎች እና የሰራተኞች አመታዊ ስብሰባ | ግንቦት 14 | የከሰዓት ክፍለ ጊዜ | ሐዋሳ Ethiopian Mulu Wongel Am...
22/05/2026

የአትዮዽያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያን ልማት ኮሚሽን የመሪዎች እና የሰራተኞች አመታዊ ስብሰባ | ግንቦት 14 | የከሰዓት ክፍለ ጊዜ | ሐዋሳ

Ethiopian Mulu Wongel Amagnoch Church Development Commission Leaders’ and Staff Annual Meeting | May 22 | Afternoon Session | Hawassa

የአትዮዽያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያን ልማት ኮሚሽን የመሪዎች እና የሰራተኞች አመታዊ ስብሰባ | ግንቦት 14 | የጠዋት ክፍለ ጊዜ| ሐዋሳ ከተማEthiopian Mulu Wongel A...
22/05/2026

የአትዮዽያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያን ልማት ኮሚሽን የመሪዎች እና የሰራተኞች አመታዊ ስብሰባ | ግንቦት 14 | የጠዋት ክፍለ ጊዜ| ሐዋሳ ከተማ

Ethiopian Mulu Wongel Amagnoch Church Development Commission Leaders’ and Staff Annual Meeting | May 22 | Morning Session | Hawassa City

21/05/2026

የአትዮዽያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያን ልማት ኮሚሽን የመሪዎች እና የሰራተኞች አመታዊ ስብሰባ | ግንቦት 13

Ethiopian Mulu Wongel Amagnoch Church Development Commission Leaders’ and Staff Annual Meeting | May 21

የአትዮዽያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያን ልማት ኮሚሽን የመሪዎች እና የሰራተኞች አመታዊ ስብሰባ በሐዋሳ ከተማ ተጀመረEthiopian Mulu Wongel Amagnoch Church Deve...
21/05/2026

የአትዮዽያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያን ልማት ኮሚሽን የመሪዎች እና የሰራተኞች አመታዊ ስብሰባ በሐዋሳ ከተማ ተጀመረ

Ethiopian Mulu Wongel Amagnoch Church Development Commission Leaders’ and Staff Annual Meeting

HAPPY NEW YEAR 2026As we enter the New Year, on behalf of the Ethiopian Mulu Wangel Amagnoch Church Development Commissi...
31/12/2025

HAPPY NEW YEAR 2026

As we enter the New Year, on behalf of the Ethiopian Mulu Wangel Amagnoch Church Development Commission, I extend my heartfelt New Year greetings to our partners, donors, staff, church communities, and all friends who have stood with us.
We thank God for His faithfulness and for your commitment, cooperation, and support throughout the past year.
As we move forward together, may this New Year bring peace, renewed hope, strength, and greater impact in serving vulnerable communities and transforming lives.
Happy and Blessed New Year to you and your families.

Pastor Berhanu Tarekegn
COMMISSIONER

Address

Women's Roundabout
Addis Ababa
1000

Opening Hours

Monday 08:30 - 17:15
Tuesday 08:30 - 17:15
Wednesday 08:30 - 17:15
Thursday 08:30 - 17:15
Friday 09:00 - 17:15

Telephone

+251115150240

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethiopian Mulu Wongel Amagnoch Church Development Commission posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to Ethiopian Mulu Wongel Amagnoch Church Development Commission:

Share