09/06/2026
!!
ትንቢታዊ የትምህርት ምሽት የዕለቱ ትንቢታዊ መልዕክት በእግዚያብሄር ሰዉ ነብይ ሄኖክ ግርማ
!!
“አንድ ቀን ሙሴ የምድያም ካህን የሆነውን የዐማቱን የዮቶር በጎችና ፍየሎች እየጠበቀ ሳለ፣ መንጋውን እየነዳ ወደ ምድረ በዳው ዳርቻ አምርቶ የእግዚአብሔር ተራራ ተብሎ ወደሚጠራው ወደ ኮሬብ ቀረበ። እዚያም የእግዚአብሔር መልአክ በቍጥቋጦው ውስጥ በሚንቀለቀል የእሳት ነበልባል መካከል ተገለጠለት። ሙሴም ቍጥቋጦው በእሳት ቢያያዝም እንኳ፣ አለመቃጠሉን አየ። ሙሴም፣ “ቍጥቋጦው ለምን እንደማይቃጠል ቀረብ ብዬ ይህን አስገራሚ ነገር ልመልከት” አለ። ሙሴ ሁኔታውን ለመመልከት መቅረቡን እግዚአብሔር ባየ ጊዜ፣ ከቍጥቋጦው ውስጥ እግዚአብሔር “ሙሴ፣ ሙሴ” ብሎ ጠራው። ሙሴም “አቤት እነሆኝ” አለው። እግዚአብሔርም፣ “ወደዚህ እንዳትቀርብ፤ ይህች የቆምህባት ስፍራ የተቀደሰች ስለ ሆነች ጫማህን ከእግርህ አውልቅ” አለው። ቀጥሎም፣ “እኔ የአባቶችህ የአብርሃም፣ የይሥሐቅ፣ የያዕቆብ አምላክ ነኝ” አለው። በዚህ ጊዜ ሙሴ እግዚአብሔርን ፊት ለፊት ማየት ስለ ፈራ ፊቱን ሸፈነ። ከዚያም እግዚአብሔር እንዲህ አለ፣ “በግብጽ አገር የሚኖሩትን የሕዝቤን መከራ አይቻለሁ፤ ከአሠሪዎቻቸው ጭካኔ የተነሣ የሚያሰሙትንም ጩኸት ሰምቻለሁ፤ ሥቃያቸውንም ተረድቻለሁ።”
ዘፀአት 3:1-7 NASV
“እግዚአብሔር ለአብርሃም የገባው ቃል የሚፈጸምበት ጊዜ ሲቃረብም፣ በግብጽ የነበረው የሕዝባችን ቍጥር እየበዛ ሄደ። እርሱም ሕዝባችንን በተንኰሉ አስጨነቀ፤ ገና የተወለዱ ሕፃናታቸውም ይሞቱ ዘንድ ወደ ውጭ አውጥተው እንዲጥሏቸው አስገደዳቸው። “በዚህ ጊዜ ሙሴ ተወለደ፤ እርሱም በእግዚአብሔር ፊት ሞገስን ያገኘ ውብ ሕፃን ነበር። በአባቱም ቤት ሦስት ወር በእንክብካቤ አደገ። ወደ ውጭ በተጣለም ጊዜ የፈርዖን ልጅ አግኝታ ወሰደችው፤ እንደ ራሷ ልጅ አድርጋም አሳደገችው። ሙሴም የግብፆችን ጥበብ ሁሉ ተማረ፤ በንግግሩና በተግባሩም ብርቱ ሆነ።”
ሐዋርያት ሥራ 7:17, 19-22 NASV
“ሕፃኑም ባደገ ጊዜ ወደ ፈርዖን ልጅ አመጣችው፤ ልጇም ሆነ፤ እርሷም፣ “ከውሃ አውጥቼዋለሁና” ስትል ስሙን ሙሴ ብላ ጠራችው።”
ዘፀአት 2:10 NASV
👉በነዚህ ክፍሎች ላይ እንደ ምን መለከተዉ ማንኛዉም ሰዉ
ፕሮግራም ካለባቹሁ ጉዳዩ ከልጅነታቹሁ ጀምሮ ከዉስጣቹሁ አይጠፉም ሙሴ የአማቹን በግ በመጠበቅ በሰላም ኑሮዉን እየኖረ ባለበት ባታ ላይ እያለ በአካባቢዉ እየተራመደ ሳለ በቁጥቋጣ ዉስጥ እሳት ሲነድ አየ ቦታዉ የተቀደሰ ነዉ ጫማህን አዉልቅ አለዉ አወራዉ በግብፅ ያለዉን የህዠቤን መከራ አይቻለሁ አለዉ እናም አተ ነፃ ታወጣቸዋለህ አለዉ እኔ ማነኝ ለወጣቸዉ ከዚህ በፊት ሞክሬ ነበር አስቤ ነበር ግን አልቻልኩም አለዉ ከልጅነታቹሁ ጀምሮ በዉስጣቹሁ ያለ አሁን በድጋሚ ይመጣላቹሁል መፈለግንም ማድረግንም ያስቀመጠዉ እርሱ ነዉ ዛሬ በናተ ዉስጥ ማረግ የፈለገዉን ነገር በዉስጣቹሁ ያስቀምጣል ደሞ ያረገዋል ደሞ ከብዙ ነገር የመለጣቹሁት የወላጆቻቸዉ ደግነት ወይም ለናተ የሚያስብ ሰወች ስላሉ አይደለም በዉስጣቹሁ ያለ ፕሮግራም ትንቢት ነዉ ያስመለጣቹሁ።
👉ዛሬ ግራ የገባቹሁ የአምላካቹሁ እጅ ይመጣላቹኀል!
👉እግዚያብሄር የነገራቹሁን ነገረ ሳታዩት ምንም አትሆንም!
👉እርሱ በናተ ዉስጥ ያስቀመጠዉን ነገር ትሆኑታላቹሁ!
👉አንድ ሰዉ ዛሬ ከተያዘበት ነገር ተላቆ ለጥሪዉ ተመቻቸ!
👉ስለሞታቹሁ አዋጅ የወጣበት ቤት ትገብበታላቹ!
👉የሆነ ሰፈር አታረጅም ህዝብ ነፃ ልታወጡ ትሄዳላቹ!
👉ዉስጣቹሁ የከተተዉን ያላማቹት ትኖሩታላቹ!
👉ወደ ተጠራቹሁበት አላማ ትንቢት በር የሚከፈትለት አለ!
!!!
#አሜን
!
JPS TV WORLDWIDE።