23/05/2026
ውድ ወንድሞችና እህቶች 🙏
ይህ እሁድ በእግዚአብሔር ፊት ልዩ ጊዜ እንካፈል
በአምልኮ፣ በዝማሬ እና በቃሉ እንባረክ
ማለዳ 4 ሰአት ይምጡ ወዳጆችዎን እና ቤተሰቦቻችሁን ይጋብዙ።
እግዚአብሔር በህይወታችን ታላቅ ነገር ያደርጋል!
መዝሙረ ዳዊት - ምዕራፍ 133
“ወንድሞች በኅብረት ቢቀመጡ፥ እነሆ፥ መልካም ነው፥ እነሆም፥ ያማረ ነው።
2 ከራስ እስከ ጢም እንደሚፈስስ፥ እስከ አሮን ጢም፥ በልብሱ መደረቢያ እንደሚወርድ ሽቱ ነው።
3 በጽዮን ተራሮች እንደሚወርድ እንደ አርሞንዔም ጠል ነው፤ በዚያ እግዚአብሔር በረከቱን ሕይወትንም እስከ ዘላለም አዝዞአልና