15/01/2026
#ማስታወቂያ
በማኅበረ ቅዱሳን የአዲስ አበባ ማእከል እያስገነባ ያለውን ትውልድ መገንብያ እና አገልግሎት ማስፋፊያ ሕንጻ ለማጠናቀቅ ይረዳው ዘንድ የተለያዩ የገቢ ማሰባሰብያ መንገዶችን እያካሄደ ነው፡፡ ከነዚህ ውስጥ አንዱ ወደ ኢየሩሳሌም የጉብኝት ጉዞን ጨምሮ በርካታ ሽልማቶችን ያካተ ልዩ የበረከት ትኬት ነው። ትኬቱ በ100 ብር የሚሸጥ ሲሆን በመደበኛው መንገድ እንዲሁም በዲጂታል መንገድ ትኬቱ ለምእመኑ ተዘጋጅቷል።
ይህ የበረከት ትኬት ለሁለተኛ ጊዜ የሚካሄደ ሲሆን በ2017 በተካሄደው ሽያጭ ላይ በርካታ ምእመናን ተሳትፈው የዕጣ አሸናፊዎችም ሽልማቶቻቸውን ተረክበዋል ከተሸላሚዎቹ መካከል በጥበቃ ሥራ የሚተዳደሩ ባለዕድል የአንደኛ ዕጣ ወደ ኢየሩሳሌም ደርሶ መልስ ሽልማት መረከባቸው ይታወሳል፡፡
ስለሆነም የዘንድሮው ተሸላሚ እርስዎ ሊሆኑ ስለሚችሉ ዕጣውን በ100 ብር ገዝተው ከበረከት እየተሳተፉ በዛውም ይሸለሙ፡፡ ትኬቶቹን በአሐዱ ባንክ ቅርንጫፎች ፣ በማኅበረ ቅዱሳን ንዋየ ቅዱሳት መሸጫ ሱቆች እንዲሁ በዲጂታሉ መንገድ በብራና ፔይ መቁረጥ ይቻላል።
አንድ ትኬት ለመቁረጥ በስልኮ ንግድ ባንክ አፕልኬሽን በመክፈት pay for በመግባት ማኅበረ ቅዱሳን ውስጥ ኮድ mk2018 በመጠቀም መቁረጥ ይችላሉ፡፡
እንዲሁም ከአንድ በላይ ትኬት ለመቁረጥ፡-
https://links.branapay.com/lottery/2018 ይህን ሊንክ መጠቀም ይችላሉ፡፡
ይህን ትውልድ የሚገነባበት፣ የማኅበሩ አገልግሎት የሚጠናከርበት ትልቅ ፕሮጀክት በገንዘብና በማቴሪያል መደገፍ ከፈለጉ ተጨማሪ መረጃ
0944718282/ 0946383892 / 0944718282