የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን The Ethiopian Full Gospel Believers' Church

  • Home
  • Ethiopia
  • Addis Ababa
  • የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን The Ethiopian Full Gospel Believers' Church

የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን The Ethiopian Full Gospel Believers' Church ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና፥ ዛሬም ለዘልዓለምም ያው ነው። ዕብ 13:8
Jesus Christ is the same yesterday and today and forever. Heb 13:8 We believe in unity and trinity of God.
(1)

The Ethiopian Full Gospel Believers' Church emerged out of the spontaneous gospel revival among students of high school and higher institutions in various parts of the country by the mid 1960s. In those successive years the revival broke throughout the country. Since then, the revival inundated the whole country the provincial towns, small towns and villages in the countryside. The church official

ly founded in 1966 at Addis Ababa. However the movement was not only limited in Addis Ababa rather it covers the whole country. This brought the issue that the believers had to form unity on a national level and be organized as a denomination. In 1974, leaders from different places of the country came and agreed to be organized at a denominational level. Organizing the denomination had many advantages; among those are that it enabled to guard against false teaching/heresy/ and the other was to obtain recognition by the government and other denominations. Besides these, the unity had contributed in holding common understanding of doctrine, as well the believers were able to encourage and help one another during years of hardship. With the change of the government in Ethiopia came new chapter of the church. The national office of the church is established in Addis Ababa and the Federal Democratic Republic of Ethiopia accorded the church its full recognition on November 10, 1991 in accordance with the constitutional provision of the religious liberty and freedom of worship. Now a days the Church is one of few big evangelical Churches in the country. It consists of more than 3093 local churches and 8000 fellowships divided into 38 regions . The Ethiopian Full Gospel Believers' Church Statement of Faith:

1. We believe that the Holy Bible, which contains the sixty-six books of the old and New Testament, is the inspired word of God. It is inerrant and is the final authority in all maters of faith and conduct.
2. This God revealed himself as the Father, the Son and the Holy Spirit.
3. We believe in the sovereignty of God in creation, providence, revelation, redemption and Final judgment
4. We believe in the Lord Jesus Christ, Son of God, born of the virgin Mary, True God and True Man, in his redemptive death on the cross, his burial, his bodily resurrection from the dead, his ascension to the Father's right hand and his glorious return to judge the living and the dead.
5. We believe that man was created in the image of God has fallen in sin and is therefore guilty. subject to the wrath and condemnation of God.
6. We believe that God delivered humanity from guilt, power and penalty of sin through 1 redemptive work of the sinless Son of God, Jesus Christ our Lord who died on the cross man's perfect substitute. Hence we believe that the sinner shall be saved by the grace of God through faith in Christ alone.
7. We believe that the Holy Spirit works in the life of the repentant sinner granting conviction of sin and creating him a new as a result of faith in Jesus Christ.
8. For the edification of the body and enable it to accomplish the assignment of the great commission and to edify the church Christ gave her apostles, prophets, evangelists, paste teachers and other ministry gifts.
9. We believe in the indwelling of the Holy Spirit in the believer. We believe that the belie' receives power and speak in tongues when baptized by the Holy Spirit and can be filled w the Spirit constantly.
10. We believe that God the Holy Spirit is active today dividing gifts of grace to the body Christ, to work miracles, heal the sick, cast out demons and do other deeds for the glory our Lord and Savior Jesus Christ, for the extension of God's kingdom and for the edification of the Church.
11. We believe in the one Holy Church, which is the body of Christ and to which all believers belong.
12. We believe that the repentant sinner who professes faith in Jesus Christ shall identify w the death and resurrection of Christ through water baptism by immersion in the name of the Father, and the Son, and of the Holy Spirit. We also believe that the believer partakes of the Lords' supper to declare the Lord's death till he comes and to show his fellowship with ot1 believers in the body of Christ.
13. We believe that Christ gave ordinances to the Church namely water baptism and Lon Supper.
14. We believe in the resurrection of the dead, in eternal judgment of the wicked and eternal bliss of the saved.

በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የማዕከላዊ ምዕራብ ሸዋ ክልል በንግድ ሥራ ላይ ለተሠማሩ ወጣቶች ስልጠና ተሠጠ።      ስልጠናው ትኩረት ያደረገው የእግዚአብሔር መንግስት ዜጎች...
23/05/2026

በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የማዕከላዊ ምዕራብ ሸዋ ክልል በንግድ ሥራ ላይ ለተሠማሩ ወጣቶች ስልጠና ተሠጠ።
ስልጠናው ትኩረት ያደረገው የእግዚአብሔር መንግስት ዜጎች በታማኝነትና በትጋት በመሥራት ለእግዚአብሔር መንግስት ለሀገራቸው እና ለራሳቸው ጠቃሚ መሆን እንዲችሉ ለማበረታት ሲሆን ከ5 ከተሞች የመጡ 45 ወጣት ነጋዴዎች ተሳትፈዋል።
ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም በተካሄደው በዚህ ስልጠና ላይ የክልሉ ፕሬዝዳንትፓስተር ከበደ ይልማ በመገኘት ለተሳታፊዎቹ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት በማቅረብ ስልጠናውን አስጀምረዋል።
በመቀጠልም ስልጠናውን የሰጡት ወንድም የክርስቶስ ግርማ ሲሆኑ በቢዝነሱ ዓለም ያላቸውን ልምድ በማካፈል ለወጣቶቹ መነሳሳትን ፈጥረዋል።
በመጨረሻም በስልጠናውና በተደረገው ጸሎት ብዙዎች እንደተባረኩና ለቀጣይ ስራቸው መነሳሳት የፈጠረላቸው እንደነበር ወጣቶቹ የመሰከሩ ሲሆን ሥልጠና ከዚህ በላይ በሰፊ መልኩ ወደ ፊትም እንደሚቀጥል ተገልጾ ፕሮግራሙ ተጠናቋል።
ለበለጠ_መረጃ
👉በዩትዩብ፡ https://www.youtube.com/
👉ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/etfullgospel/
👉ቴሌግራም፡ https://t.me/EFGBC_HO እንዲሁም በሌሎች ፕላትፎርሞቻችን ይከታተሉን።

22/05/2026

የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የደቡብ ምስራቅ አዲስ አበባና አካባቢው ክልል በቤተክርስቲያ ተካላ ላይ ሲካሄድ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ።

የአትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያን ልማት ኮሚሽን የመሪዎች እና የሰራተኞች አመታዊ ስብሰባ በሀዋሳ ከተማ  ከግንቦት 13 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል አስከ ቅዳሜ ግንቦት 15/2018...
22/05/2026

የአትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያን ልማት ኮሚሽን የመሪዎች እና የሰራተኞች አመታዊ ስብሰባ በሀዋሳ ከተማ ከግንቦት 13 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል አስከ ቅዳሜ ግንቦት 15/2018 ዓ.ም እንደሚቆይ ለማወቅ ተችሎአል።
ለበለጠ_መረጃ
👉በዩትዩብ፡ https://www.youtube.com/
👉ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/etfullgospel/
👉ቴሌግራም፡ https://t.me/EFGBC_HO እንዲሁም በሌሎች ፕላትፎርሞቻችን ይከታተሉን።

21/05/2026

ወቅታዊ መረጃዎችን ይከታተሉ።

የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የደቡብ ምስራቅ አዲስ አበባና አካባቢው ክልል በቤተክርስቲያን ተካላ ላይ ስልጠና ተሰጠ።          እሮብ ግንቦት 12/2018 ዓ.ም በአዋሬ ...
20/05/2026

የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የደቡብ ምስራቅ አዲስ አበባና አካባቢው ክልል በቤተክርስቲያን ተካላ ላይ ስልጠና ተሰጠ።
እሮብ ግንቦት 12/2018 ዓ.ም በአዋሬ ሙሉ ወንጌል አጥቢያ ክልሉ ባዘጋጀው "የቤተክርስቲያን ተከላ" ስልጠና ላይ የክላስተር መሪዎች፣ከቤተ እምነቱ የመጡ የሚሽን ዲፓርትመንት አገልጋዮች በአጠቃላይ 40 ተሳታፊዎች ተገኝተዋል።
የጸሎት እና የዝማሬ ጊዜ በመጋቢ ኤልያስ አየለ ተካሄዶአል።
በመቀጠል መጋቢ እሸቴ በለጠ "የቤተክርስቲያን ተከላ- የወንጌል ስርጭት አገልግሎት " በሚል ርዕሰ ስልጠናውን ሰጥተዋል።
ተሳፊዎችም በስድስት ቡድን በመሆን በስልጠናው ላይ በተነሱ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የውይይት ጊዜ ተካሄዶአል።
የስልጠናው አላማ ሚስዮናውያን ወንጌል ወደ አልደረሰበት ቦታ ወንጌልን እንዴት ማድረስ እንዳለባቸው ግንዛቤ ለመስጠት እና ሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን ወንጌልን ለአለም ህዝብ የምታደርስ ፣ከዚህ በላይ ሚስዮናውያን የምትልክ እንድትሆን ለማስቻል መሆኑን የግሎባል ሚሽን ሞቢላይዜሽን ዳሬክተር የሆኑት መጋቢ ምህረት ከበደ ለዝግጅት ክፍላችን ገልጸዋል።
ይህ የቤተክርስቲያን ተከላ ስልጠና ለ5 ዙር እንደሚካሄድ እና በየ 3 ወሩ እንደሚከናወን ተገልጾአል ።
ዛሬ የጀመረው ስልጠና እስከ አርብ ድረስ እንደሚቀጥል ለማወቅ ተችሎአል።
በመጨረሻ ለተሿሚ አገልጋዮች ጸሎት ተደርጎ ፕሮግራሙ ተጠናቋል።
ለበለጠ_መረጃ
👉በዩትዩብ፡ https://www.youtube.com/
👉ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/etfullgospel/
👉ቴሌግራም፡ https://t.me/EFGBC_HO እንዲሁም በሌሎች ፕላትፎርሞቻችን ይከታተሉን።

የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን በአርሲ ዞን ክልል የአገልጋዮች ሹመት ተካሄደ።        እሁድ ግንቦት 9/2018 ዓ.ም በቦቆጂ ቁ1እጥቢያ ከቤተ እምነቱ የወንጌል ተልዕኮና የ...
19/05/2026

የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን በአርሲ ዞን ክልል የአገልጋዮች ሹመት ተካሄደ።
እሁድ ግንቦት 9/2018 ዓ.ም በቦቆጂ ቁ1እጥቢያ ከቤተ እምነቱ የወንጌል ተልዕኮና የእረኝነት መምሪያ ሃለፊ ፓስተር ታረቀኝ ኡመታ ፣የክልሉ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ፓስተር የኋላሸት ሙኩሉ የክልሉ ፕረዝዳንት ፓስተር ሥዩም ከበደ እና ሌሎችም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት የአገልጋዮች ሹመት የተካሄደ ሲሆን የጸሎት እና የዝማሬ አገልግሎት ቀርቧል።
በመቀጠልም የእግዚአብሔር ቃል ፓስተር ታረቀኝ ኡመታ ያካፈሉ ሲሆን የሁለት መጋቢዎች ተስፋዬ ገመዳ እና ደስታ ሃይለማርቆስ የሹመት ስነ ስርዓት አስፈጽመዋል።
በመጨረሻ ለተሿሚ አገልጋዮች ጸሎት ተደርጎ ፕሮግራሙ ተጠናቋል።
ለበለጠ_መረጃ
👉በዩትዩብ፡ https://www.youtube.com/
👉ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/etfullgospel/
👉ቴሌግራም፡ https://t.me/EFGBC_HO እንዲሁም በሌሎች ፕላትፎርሞቻችን ይከታተሉን።

የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የቀጠና ሁለት አጥቢያ "ለ" መዘምራን ቡድን 50ኛ አመት የምስረታ  የወርቅ ኢዮቤልዩ ክብረ በዓል በድምቀት ተከበረ።           እሁድ ግንቦ...
18/05/2026

የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የቀጠና ሁለት አጥቢያ "ለ" መዘምራን ቡድን 50ኛ አመት የምስረታ የወርቅ ኢዮቤልዩ ክብረ በዓል በድምቀት ተከበረ።
እሁድ ግንቦት 9/2018 ዓ.ም በቀጠና ሁለት ሙሉ ወንጌል አጥቢያ የ "ለ" መዘምራን ቡድን 50ኛ አመት የምስረታ የወርቅ ኢዮቤልዩ ክብረ በዓል በድምቀት ሲከበር ጥሪ የተደረገላቸው የመዘምራኑ ቡድን ከሀገር ውስጥ እና ከውጪ ሀገር ነባር አባላት ፣ጥሪ የተደገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
የመክፈቻ ጸሎት በመጋቢ ጥላሁን የተደረገ ሲሆን ለእንግዶች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ከኳየሩ አባል በሆኑት በወ/ሮ በቀለች ጌታሁን ንግግር ተካሄዶአል።
በመቀጠል የአምልኮ ጊዜ በመዘምራኑ አባላት የልጅ ልጆች ቀርቦ ጉባኤው እግዚአብሔርን አምልኮአል።
በመጋቢ ተመስገን ብርሃኑ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ተላልፎአል።
በመቀጠልም መጋቢ መርዕድ ለማ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን 1ኛ ጢሞቲዎስ 1፡12 ን ጠቅሰው "እግዚአብሔር የአምልኮ ቡድኑን ጠራ፣ ቅባቱን አፈሰሰባቸው ፣ ታማኝ አድርጎ ቆጥሮ በቤቱም ሾማቸው፣ ለዚህ ክብርም አበቃቸው" ሲሉ በመናገር ጌታን አመስግነዋል።
የ "ለ" መዘምራን ቡድን "እናመሰግንሃለን ፣ይሔ ነው እግዚአብሔር አምላካችን፣ኢየሱስ የሳሮን ጽጌረዳ ፣ክብር ክብር የተሰኙ ጣዕመ ዜማ ያላቸውን ዘመን ተሻጋሪ መዝሞሮቻቸውን በማቅረብ ጉባኤው አብሮ እግዚአብሔርን አምልኮአል።
በዕለቱ "ብቻውን መራው" የተሰኘው መጽሐፍ የዝማሬ ቡድኑ ከአመሰራረቱ ጀምሮ የተጓዘበትን ታሪክ የሚያወሳ መፅሀፍም ተመርቆ ለንባብ ሲቀርብ የመጽሐፍ ገቢ ለቤተክርስቲያኗ ተበርክቶ ነብይ ሰለሞን ከተማ ጸሎት አድርገዋል።
በሚኒሊክ መሰናዶ ትምህርት ቤት በብዙ ዋጋ መክፈል የተጀመረው የሙሉንጌል " ለ" መዘምራን ቡድን የ50 ዓመታት ጉዞ የሚያሳይ አጭር ዶክመንተሪ ፊልም ቀርቧል።
በመቀጠልም በመጋቢ ምህረት ከበደ መዝመር 117 ላይ ያለው ቃል ተመርኩዘው 'ሀሌሉያ' በሚል ርዕስ የእግዚአብሔርን ቃል መልዕክት አካፍለዋል።
የመዘምራን ቡድኑ ሲመሰረት በተለያየ መንገድ ዋጋ የከፈሉ እና ሲደግፉ ለነበሩ ወገኖች የእውቅና ሰርተፍኬት ተበርክቶላቸዋል።
በመጨረሻ መዘምራን ቡድኑ ዝማሬያቸውን አቅርበው በጸሎት ፕሮግራሙ ተጠናቋል።
የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የቀጠና ሁለት አጥቢያ "ለ" መዘምራን ቡድን ሰባት የመዝሙር ካሴት እና አንድ ሲዲ መዝሙር እና የተለያዩ ክሊፖች ለእግዚአብሔር ህዝብ እንዳደረሱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል ።
ለበለጠ_መረጃ
👉በዩትዩብ፡ https://www.youtube.com/
👉ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/etfullgospel/
👉ቴሌግራም፡ https://t.me/EFGBC_HO እንዲሁም በሌሎች ፕላትፎርሞቻችን ይከታተሉን።

የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን በሰሜን ምዕራብ አዲስ አበባና አካባቢው ክልል ወጣቶችን የማብቃት ስልጠና ተካሄደ።     እሁድ ግንቦት 9/2018 ዓ.ም ከባርናባስ የወጣት አገል...
18/05/2026

የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን በሰሜን ምዕራብ አዲስ አበባና አካባቢው ክልል ወጣቶችን የማብቃት ስልጠና ተካሄደ።
እሁድ ግንቦት 9/2018 ዓ.ም ከባርናባስ የወጣት አገልግሎት/Barnabas youth ministry/ ጋር በመሆን ወጣቶችን የማብቃት ስልጠና በክልሉ ቢሮ የመጀመሪያ ዙር የስልጠና መርሐ ግብር ተከናውኗል።
ስልጠናው በየወሩ የሚካሄድ ሲሆን ለአንድ አመት የሚቀጥል መሆኑን ተገልጸዋል።
የመጀመሪያ ዙር ስልጠናው የበርናባስ ወጣቶች አገልግሎት ዋና ዳሬክተር የሆኑት በ ዶ/ር አባይነህ ሻላሞ እና በ መጋቢ መስፍን "እግዚእብሔርን ማወቅ እና መውደድ" በሚል ርዕስ ስልጠናው ተሰጥቶአል።
ከተለያዩ አጥቢያዎች የተወጣጡ 50 ወጣቶችን በመያዝ በድንቅ ሁኔታ ተከናውኗል።
የክልሉ የወጣት እና የልጆች ክፍል ሃላፊ የሆኑት መጋቢ ሽመልስ ጠጂ ለወጣቶች የእንኳን ደህና መጡ መልዕክት በማስተላላፍ ይህን እድል የሰጣቸውን እግዚአብሔርን እያመሰገኑ ሰልጣኞች ትምህርቱን በትጋት እስከ መጨረሻ እንዲቀጥሉ አሳስበዋል።
በተጨማሪም የበርናባስ የወጣት አገልግሎት ይህን ትልቅ እድል ወደ ክልላችን ይዞ ስለ መጣ ከልብ አመስግነዋልደ
እንዲሁም ሁሌ ወጣቶችን በመላክ ከክልሉ ጎን የሚቆሙትን አጥቢያዎች አመስግነዋል።
ስልጠናው እጅግ ጠቃሚ መሆኑን ተሳታፊ ወጣቶች ገልጸዋል።
ለበለጠ_መረጃ
👉በዩትዩብ፡ https://www.youtube.com/
👉ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/etfullgospel/
👉ቴሌግራም፡ https://t.me/EFGBC_HO እንዲሁም በሌሎች ፕላትፎርሞቻችን ይከታተሉን።

የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የደቡብ ምስራቅ አዲስ አበባና አካባቢው ክልል ማዕድ የማጋራት እና የወንጌል ስርጭት ጊዜ ተካሄደ።        የአቃቂ አዲስ ከተማ ገላን ሙሉ ወን...
16/05/2026

የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የደቡብ ምስራቅ አዲስ አበባና አካባቢው ክልል ማዕድ የማጋራት እና የወንጌል ስርጭት ጊዜ ተካሄደ።
የአቃቂ አዲስ ከተማ ገላን ሙሉ ወንጌል አጥቢያ እሮብ ግንቦት 5/2018 ዓ.ም ከምሽቱ 4 ሰዓት እስከ 7 ሰዓት ድረስ ጎዳና ላይ ላሉ ሰዎች የወንጌል ስርጭት እና ማዕድ የማጋራት ጊዜ ተካሄዷል ።
ሀሙስ ግንቦት 6/2018 ዓ.ም ከ3-7 ሰዓት ድረስ ወንጌል ስርጭት በማካሄድ ለ423 ልጆች፣አዋቂዎች ማዕድ የማጋራት ጊዜ ተካሂዷል ።
አርብ ግንቦት 7/2018 ዓ.ም ከ80 በሚበልጡ መዘምራን ፣መጋቢዎች፣የምስክር አገልጋዮች በገላን ኮንዶሚኒየም ወረዳ 4 እና 12 አካባቢ በ6 ቋንቋ ማለትም በአፋን ኦሮሞ፣በትግረኛ፣በጉራጉኛ፣በሲዳምኛ፣በወላይታ ቋንቋ ወንጌል ተሰብኳል።
ጌታ በብዙ ፀጋ እንደረዳቸው እና በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ወደ እግዚአብሔር መንግስት እንደተጨመሩ የአጥቢያዋ መሪ እረኛ የህኑት መጋቢ ግርማ ለዝግጅት ክፍላችን ገልጸዋል።

👉በዩትዩብ፡ https://www.youtube.com/
👉ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/etfullgospel/
👉ቴሌግራም፡ https://t.me/EFGBC_HO እንዲሁም በሌሎች ፕላትፎርሞቻችን ይከታተሉን።

Address

Kassanchis Road Around Womens Square
Addis Ababa
10470

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን The Ethiopian Full Gospel Believers' Church posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን The Ethiopian Full Gospel Believers' Church:

Share