11/03/2026
ለአንዲት ኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ምንም ነገር ሳይሰስት ያለውን ሁሉ ሰጠ።በመንፈሳዊ ቅናት የጀመረውን አገልግሎት በመንፈሳዊ ጽናት ፈጸመ።በቃልም በሕይወትም ሰበከ።በተሰጠውም መክሊት ብዙ አተረፈ።በመጨረሻም ወደ አባቶቹ ከተማ በክብር ተጠራ።ዘላለም ወደ ዘለዓለም ሄደ።ሕይወቱና ስብከቱም አሁን ላለውና ለመጪው ትውልድ እንዳበራ ይኖራል።
እግዚአብሔር አምላክ የሁላችንንም ፍጻሜ እንደ አንተ ያሳምርልን።