Glorious Life Church

Glorious Life Church The gospel of Jesus Christ is the only solution for man kind, so keep following us as we follow Jesus Christ. You are blessed.
(255)

“እርሱም፣ “እናንተስ እኔን ማን ትሉኛላችሁ?” አላቸው። ስምዖን ጴጥሮስም፣ “አንተ ክርስቶስ የሕያው እግዚአብሔር ልጅ ነህ” በማለት መለሰ።” ማቴ‬ ‭16‬:‭15‬-‭16‬ ‭

“ he asked. “Who do you say I am?” Simon Peter answered, “You are the Messiah, the Son of the living God.”” Matt‬ ‭16‬:‭15‬-‭16‬ ‭NIV‬‬

የፊታችን እሁድ ግንቦት 16 2018 ከጠዋቱ 3፡30 ጀምሮ ድንቅ ጊዜ ይኖረናል። በአካል ተገኝተው አብረውን ጌታን እንዲያመልኩ በክብር እንጋብዛለን።
22/05/2026

የፊታችን እሁድ ግንቦት 16 2018 ከጠዋቱ 3፡30 ጀምሮ ድንቅ ጊዜ ይኖረናል። በአካል ተገኝተው አብረውን ጌታን እንዲያመልኩ በክብር እንጋብዛለን።

'. . . አምላካችሁን እግዚአብሔርን በፍጹም ልባችሁና በፍጹም ነፍሳችሁ ብትፈልጉት ታገኙታላችሁ። 'ዘዳግም 4:29...................................................
22/05/2026

'. . . አምላካችሁን እግዚአብሔርን በፍጹም ልባችሁና በፍጹም ነፍሳችሁ ብትፈልጉት ታገኙታላችሁ። '
ዘዳግም 4:29................................................................................................................................
ሁላችሁም በክብር ተጋብዛችኋል!
ነገ ቅዳሜ 15 09 2018
ከጠዋቱ 12:00 - 2:00
በኤክሰለንስ ዶም አዳራሽ!................................................................................................................................
>>>>>>>>>

2 ቆሮንቶስ 4:13 በክርስቲያናዊ ሕይወት ውስጥ በእምነት እና በምስክርነት (በመናገር) መካከል ያለውን የማይነጣጠል ግንኙነት የሚያሳይ ጥልቅ መልእክት ነው።ሐዋርያው ጳውሎስ ይህንን ሲጽፍ ከ...
22/05/2026

2 ቆሮንቶስ 4:13 በክርስቲያናዊ ሕይወት ውስጥ በእምነት እና በምስክርነት (በመናገር) መካከል ያለውን የማይነጣጠል ግንኙነት የሚያሳይ ጥልቅ መልእክት ነው።

ሐዋርያው ጳውሎስ ይህንን ሲጽፍ ከመዝሙር 116:10 ላይ በመጥቀስ ሲሆን፣ ጥቅሱ የያዛቸው ዋና ዋና ነጥቦች የሚከተሉት ናቸው፡-

1. እውነተኛ እምነት ዝም አይልም
አንድ ሰው በልቡ እውነተኛ እምነት ሲኖረው፣ ያ እምነት በውስጡ ታምቆ ሊቀር አይችልም። ጥቅሱ አመንሁ፤ ስለዚህም ተናገርሁ” በማለት እምነት ሁልጊዜ ወደ ተግባርና ወደ መናገር እንደሚመራ ያሳያል። የምናምነውን ነገር በነጻነትና በድፍረት መመስከር የእምነታችን መግለጫ ነው።

2. የእምነት መንፈስ አንድነት
ጳውሎስ “እኛም በዚያው የእምነት መንፈስ እናምናለን” ሲል፣ በጥንት ዘመን የነበሩ የእግዚአብሔር ሰዎች (እንደ መዝሙረኛው) የነበራቸው ዓይነት ጽኑ እምነት አሁን በእኛም ውስጥ አለ ማለቱ ነው። ፈተናና መከራ ቢኖርም፣ ያው የእምነት መንፈስ እንድንጸና ያደርገናል።

3. የተጋሪነት እና የድፍረት መልእክት
በአካባቢያችን ጫና ወይም መከራ ቢኖር እንኳ፣ በክርስቶስ ስላገኘነው ተስፋና ትንሣኤ ከመናገር ወደኋላ ማለት እንደሌለብን ያስተምረናል። ውስጣዊ እምነታችን ውጫዊ ምስክርነታችንን ይወልዳል።
ማጠቃለያ፡ ጥቅሱ የሚያስተምረን፣ በልባችን የያዝነውን እውነተኛ እምነት በአፋችን ለመመስከርና ለሌሎች ለማካፈል ድፍረት ሊኖረን እንደሚገባ ነው። ማመን እና መናገር አብረው ይሄዳሉ።

ነገ ማክሰኞ ግንቦት 112018 ከምሽቱ 11፡45 ጀምሮ ድንቅ ጊዜ ይኖረናል። በአካል ተገኝተው አብረውን ጌታን እንዲያመልኩ በክብር እንጋብዛለን።
18/05/2026

ነገ ማክሰኞ ግንቦት 112018 ከምሽቱ 11፡45 ጀምሮ ድንቅ ጊዜ ይኖረናል። በአካል ተገኝተው አብረውን ጌታን እንዲያመልኩ በክብር እንጋብዛለን።

ቸርች እንዴት ነበር?(How was Church?) "...የጸና እምነት..." ✍️ የእምነት መንፈስ በመንፈስ ቅዱስ የሚፈጠር ጽኑ የሆነ መረዳት ነው። እዉነተኛ እምነት በሰው ጥረት የሚፈጠር ሳ...
17/05/2026

ቸርች እንዴት ነበር?
(How was Church?)

"...የጸና እምነት..."

✍️ የእምነት መንፈስ በመንፈስ ቅዱስ የሚፈጠር ጽኑ የሆነ መረዳት ነው። እዉነተኛ እምነት በሰው ጥረት የሚፈጠር ሳይሆን በመንፈስ ቅዱስ በሚሆን እርዳታ ነው። እምነት የሚሰራው በውስጥ ሰው ውስጥ ስለሆነ፤ መንፈስ ቅዱስ ጠንካራ እምነትን በመፍጠር ረገድ ጥልቅ ተሳተፎ አለዉ።

በመንፈስ ቅዱስ የሚፈጠር ጽኑ መረዳት ነው ስንል እምነት አንድ ሃገር ሊሆን ይችላል ብሎ ከመስማማት በላይ ነው ማለታችን ነው። ማለትም እምነት ሙሉ በሙሉ መረዳት መረታት ነው። አብርሃምም ለእምነት ሕይወት ምሳሌያችን የሆነው በልቡ ሙሉ እምነት እና መታመን ነበረው::

“ለእግዚአብሔርም ክብር እየሰጠ፥ የሰጠውንም ተስፋ ደግሞ ሊፈጽም እንዲችል አጥብቆ እየተረዳ፥ በእምነት በረታ እንጂ በአለማመን ምክንያት በእግዚአብሔር ተስፋ ቃል አልተጠራጠረም።”
— ሮሜ 4፥20-21

ሌላው ልንረዳ የሚገባን እውነት የእምነት መንፈስ በእግዚአብሔር በተገለጠው ቃል የተመሰረተ ነው። ይህም ማለት ከሎጎሱ ቃል በወጣው በሬማ ቃል ማለታችን ነው።
በዚህም ምክንያት ነው እምነት ስር ሊኖረው ይገባል የምንለው፤ ያ ስር ደግሞ የእግዚአብሔር ቃል ነው። የእምነት መሠረት የእግዚአብሔር ቃል ሲሆን ይህ እምነት እንዲመጣ ያለ ማቋረጥ ቃሉን መስማት ይኖርብናል።

“እንግዲያስ እምነት ከመስማት ነው መስማትም በእግዚአብሔር ቃል ነው።”
— ሮሜ 10፥17

በመጨረሻም ዋናው መሠረታዊ ሀሳብ እምነት የሚጀምረው "እኔ ምን እፈልጋለሁ?" በማለት ሳይሆን "እግዚአብሔር ምን ብሏል?" በማለት ነዉ። ያለ እግዚአብሔር ቃለ መንቀሳቀስ ደግሞ ድፍረት እንጂ እምነት አይደለም። ስለዚህ በእምነት መንፈስ በማይናወጥ በእግዚአብሔር ላይ ባለ መተማመን ባለው ምርት ተጠቃሚ እንሁን።

“ከክፉ ነገር አይፈራም፤ በእግዚአብሔር ለመታመን ልቡ የጸና ነው።”
— መዝሙር 112፥7

ቀን እሁድ 09/09/2018
⛪️ የክብር ሕይወት ቤተክርስቲያን
አዲስ አበባ/ ኢትዮጵያ
መልካም የመነሳትና የማብራት ምሽት

'. . . አምላካችሁን እግዚአብሔርን በፍጹም ልባችሁና በፍጹም ነፍሳችሁ ብትፈልጉት ታገኙታላችሁ። 'ዘዳግም 4:29ቅዳሜ 08 09 2018ከጠዋቱ 12:00 - 2:00በኤክሰለንስ ዶም አዳራሽ!>...
17/05/2026

'. . . አምላካችሁን እግዚአብሔርን በፍጹም ልባችሁና በፍጹም ነፍሳችሁ ብትፈልጉት ታገኙታላችሁ። '
ዘዳግም 4:29

ቅዳሜ 08 09 2018
ከጠዋቱ 12:00 - 2:00
በኤክሰለንስ ዶም አዳራሽ!

>>>>>>>>>

“የእምነት መንፈስ” ከተፈጥሮ መተማመን በምን ይለያል? ✨- የእምነት ውጥረት፦ እውነተኛ እምነት የሚኖረው እግዚአብሔር በተናገረው ቃል እና አሁን በዓይናችን በምናየው ተጨባጭ ሁኔታ መካከል ባ...
17/05/2026

“የእምነት መንፈስ” ከተፈጥሮ መተማመን በምን ይለያል? ✨

- የእምነት ውጥረት፦ እውነተኛ እምነት የሚኖረው እግዚአብሔር በተናገረው ቃል እና አሁን በዓይናችን በምናየው ተጨባጭ ሁኔታ መካከል ባለው ውጥረት ውስጥ ነው።
- የቃሉ ስልጣን፦ እምነት ማለት እውነታውን መካድ ወይም ችግሮችን እንደሌሉ ማስመሰል አይደለም፤ ነገር ግን የእግዚአብሔር ቃል ከምናየው እውነታ በላይ የላቀ ስልጣን እንዳለው ማመን ነው።
- የተሰጠን ተስፋ፦ ጌታ ኃጢአቱን የማይቆጥርበት ሰው ብፁዕ ነው፤ ለዚህም ዋስትና እንዲሆን የመንፈሱን መያዣ ሰጥቶናል። (ሮሜ 4:8፤ 2ቆሮ 5:5)

👉 ባለማየት ውስጥ ማየት፣ በውጥረት ውስጥ ማመን—የእምነት መንፈስ ይህ ነው!

የፊታችን እሁድ ግንቦት 09 2018 ከጠዋቱ 3፡30 ጀምሮ ድንቅ ጊዜ ይኖረናል። በአካል ተገኝተው አብረውን ጌታን እንዲያመልኩ በክብር እንጋብዛለን።
15/05/2026

የፊታችን እሁድ ግንቦት 09 2018 ከጠዋቱ 3፡30 ጀምሮ ድንቅ ጊዜ ይኖረናል። በአካል ተገኝተው አብረውን ጌታን እንዲያመልኩ በክብር እንጋብዛለን።

'. . . አምላካችሁን እግዚአብሔርን በፍጹም ልባችሁና በፍጹም ነፍሳችሁ ብትፈልጉት ታገኙታላችሁ። 'ዘዳግም 4:29...................................................
15/05/2026

'. . . አምላካችሁን እግዚአብሔርን በፍጹም ልባችሁና በፍጹም ነፍሳችሁ ብትፈልጉት ታገኙታላችሁ። '
ዘዳግም 4:29................................................................................................................................
ሁላችሁም በክብር ተጋብዛችኋል!
ነገ ቅዳሜ 08 09 2018
ከጠዋቱ 12:00 - 2:00
በኤክሰለንስ ዶም አዳራሽ!................................................................................................................................
>>>>>>>>>

- እምነት በእኛ ሕይወት ላይ የሚታየው ንግግራችን ላይ ነው። - ንግግር በልብ ውስጥ ያለውን ይገልጣል፣ እምነትን ያጠናክራል፣ እንዲሁም አማኝን ከእግዚአብሔር ቃል ጋር እንዲህ ያሰልፋል፡፡ “...
14/05/2026

- እምነት በእኛ ሕይወት ላይ የሚታየው ንግግራችን ላይ ነው። - ንግግር በልብ ውስጥ ያለውን ይገልጣል፣ እምነትን ያጠናክራል፣ እንዲሁም አማኝን ከእግዚአብሔር ቃል ጋር እንዲህ ያሰልፋል፡፡

“አመንሁ፤ ስለዚህም ተናገርሁ” ተብሎ እንደ ተጻፈ፣ እኛም በዚያው የእምነት መንፈስ እናምናለን፤ ስለዚህም እንናገራለን፤

2 ቆሮንቶስ 4:13

Honoring a Life Poured Out for the Harvest: Happy Birthday, Bishop Dag! 🌍🔥Happy Birthday to our dearest Bishop Dag Hewar...
14/05/2026

Honoring a Life Poured Out for the Harvest: Happy Birthday, Bishop Dag! 🌍🔥

Happy Birthday to our dearest Bishop Dag Heward-Mills, from all of us at Glorious Life Church Ethiopia!

We celebrate your extraordinary devotion to the Gospel and your relentless passion for winning souls across Africa. Thank you for your fatherly guidance and for teaching us the true meaning of sacrifice and ministry. We pray for fresh anointing and divine strength as you continue to lead the "Healing Jesus" missions.
We love you, Bishop, and we stand with you in the harvest!

Address

Haile G/Selasie Street
Addis Ababa
GLC

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Glorious Life Church posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to Glorious Life Church:

Share