26/06/2026
📢 የልዩ አምልኮና የቃል ፕሮግራም ግብዣ! 📣
የፊታችን እሁድ ሰኔ 21 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡30 ጀምሮ፣ የተወደዱ የእግዚአብሔር ሰው መጋቢ ገረመው በቀለ ከሃገረ ስዊድን በስፍራው ተገኝተው በድንቅ የእግዚአብሔር ቃልና መንፈስ ያገለግሉናል።
የጌታ እጅና ጸጋ በታላቅ ሁኔታ በሚገለጥበት በዚህ ልዩ ዕለት፣ በአካል ተገኝተው የአምልኮቱና የበረከቱ ተካፋይ ይሆኑ ዘንድ በክብር እንጋብዝዎታለን!
📅 ቀን፦ እሁድ ሰኔ 21/2018 ዓ.ም
⏰ ሰዓት፦ ከጠዋቱ 3፡30 ጀምሮ
📍 ቦታ፦ የክብር ሕይወት ቤተ ክርስቲያን