22/05/2026
"ስለዚህ ሰው እናት እና አባቱን ይተዋል ከሚስቱም ጋር ይተባበራል ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ። ይህ ምሥጢር ታላቅ ነው " ኤፌ 5÷31፡32
በዚህ ወር ግንቦት 2 ቀን 2018 ዓ.ም ቅዱስ ጋብቻችሁን ለፈጸማችሁ የሰንበት ት/ቤታችን የመዝገበ ምሕረት ሰንበት ት/ቤት አባል እኅታችን ሀረገወይን መከተ እና ባለቤቷ ዳዊት አብርሃ ፤ መልካም ጋብቻ ይሁንላችሁ።
መዝገበ ምሕረት ሰ/ት/ቤት