19/09/2025
#የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ሉተራን ቤተክርስቲያን በአለም አቀፍ የሉተራን ካውንስል (ILC) “የአለም ኮንፈረንስ - 2025” በቄስ ሙሴ አልዓዛር ተወክላ ተሳትፎ በማድረግ ላይ ትገኛለች። ይህም ኮንፈረንስ እ.ኤ.አ ከሴፕቴምበር 14-19, 2025 በፊሊፒንስ ሃገር በመካሄድ ላይ ይገኛል።
#አለም አቀፍ የሉተራን ካውንስል (ILC) መጽሐፍ ቅዱስ በመንፈስ ቅዱስ ግልጠት የተጻፈ እና ስህተት አልባ የእግዚአብሔር ቃል ነው ብለው የሚታመኑ የሉተራዊያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረት ነው፡፡
ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን!
is participating on International Lutheran Council (ILC ), World Conference,2025 represented by Rev. Mussie Alazar. The conference is hosted by Philippines 🇵🇭, from September 14-19,2025.
is a confessional Lutheran church bodies fellowship,with an assertion that the Holy Scriptures are the inspired and infallible Word of God.
For more, https://ilcouncil.org/
Soli Deo Gloria!