የረጲ ሙሉወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያንRepi Full Gospel Believers Church

  • Home
  • Ethiopia
  • Addis Ababa
  • የረጲ ሙሉወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያንRepi Full Gospel Believers Church

የረጲ ሙሉወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያንRepi Full Gospel Believers Church Jesus Christ is the same yesterday, today, and forever. Heb 13:8

       ዘማሪ-ይስሐቅ እና ከቤተክርስቲያናችን ማራናታ የአምልኮ ቡድን ጋር ጌታን ከፍ የምናደርግበት ድንቅ የአምልኮ ምሽት የፊታችን ግንቦት ,23 ,2018   11:00ሰዓት ስለተዘጋጀ እር...
29/05/2026


ዘማሪ-ይስሐቅ እና ከቤተክርስቲያናችን ማራናታ የአምልኮ ቡድን ጋር ጌታን ከፍ የምናደርግበት ድንቅ የአምልኮ ምሽት የፊታችን ግንቦት ,23 ,2018 11:00ሰዓት ስለተዘጋጀ እርሶም በመምጣት ሰዎችንም በመጋበዝ ከእኛ ጋ ጌታን ከፍ ያድርጉ።
ረጲ ሙሉ ወንጌል አጥቢያ ቤተክርስቲያን

     ስብከት፦ ከወንድም መዝገቡ ዋጋዬ ጋር 2ኛ ዜና 18:-31 መሠረት በማድረግ ''በመጮህ የእግዚአብሔርን እርዳታ መቀበል'' በሚል ርዕስ የእግዚአብሔርን ቃል ተካፍለናል።ዘማሬ፦ከቤ/ክችን...
27/05/2026



ስብከት፦ ከወንድም መዝገቡ ዋጋዬ ጋር 2ኛ ዜና 18:-31 መሠረት በማድረግ ''በመጮህ የእግዚአብሔርን እርዳታ መቀበል'' በሚል ርዕስ የእግዚአብሔርን ቃል ተካፍለናል።

ዘማሬ፦ከቤ/ክችን የአምልኮ መሪዎች ጋር

ፀሎት ፦ ዘቢባ

ጌታ ድንቅ ጊዜ ሰጥቶናል!
በዚህ ረቡዕ ምሽት ፕሮግራም፣ ያገለገላችሁ ሁሉ ጌታ አብዝቶ ይባርካችሁ!

#ተባረኩ
📅 19|09|2018 ዓ.ም| May /27/2026GC)

🔗 ይቀላቀሉን በአድራሻችን ↙️
📘 Facebook - fullgospelrepiFB
📲 Telegram - fullgospelrepiTG
▶️ YouTube - repifullgospelYT
"ለእግዚአብሔር የሥራ ጊዜ ነው...”
— መዝሙር 119፥126

       #ኤፌሶን5:-1-5 መሠረት በማድረግ ''  '' በሚል ርዕስ የእግዚአብሔርን ቃል ተምረናል    በመንፈስ ቅዱስ የተሞላ ሰው የሰከነና የተረጋጋ ይሆናል ።1.  ?  ~ሁልጊዜ በመንፈ...
25/05/2026



#ኤፌሶን5:-1-5 መሠረት በማድረግ '' '' በሚል ርዕስ የእግዚአብሔርን ቃል ተምረናል

በመንፈስ ቅዱስ የተሞላ ሰው የሰከነና የተረጋጋ ይሆናል ።

1. ?

~ሁልጊዜ በመንፈስ ቅዱስ ሙላት ቁጥጥር ስር መሆን አለብን።

ከጸለዩም በኋላ ተሰብስበው የነበሩበት ስፍራ ተናወጠ፥ በሁሉም መንፈስ ቅዱስ ሞላባቸው፥ የእግዚአብሔርንም ቃል በግልጥ ተናገሩ።
— የሐዋርያት ሥራ 4:31

~ከድነት ቀጥሎ በረከታችን መንፈስ ቅዱስ ነው።

2. ?

2.1

"እንግዲህ፥ ወንድሞች ሆይ፥ ሰውነታችሁን እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝና ሕያው ቅዱስም መሥዋዕት አድርጋችሁ ታቀርቡ ዘንድ በእግዚአብሔር ርኅራኄ እለምናችኋለሁ፥ እርሱም ለአእምሮ የሚመች አገልግሎታችሁ ነው።"
— ሮሜ 12:1
~የተሰዋ ነገር ድጋሚ አይፈለግም።

~እራሱን ለጌታ የሰጠ የጌታን ፈቃድ ሁሉ ለማድረግ አይከብደውም ።

2.2

~በብርቱ መሻት መንፈስቅዱስን መጠማት ያስፈልጋል ።

"ከበዓሉም በታላቁ በኋለኛው ቀን ኢየሱስ ቆሞ። ማንም የተጠማ ቢኖር ወደ እኔ ይምጣና ይጠጣ።
"በእኔ የሚያምን መጽሐፍ እንዳለ፥ የሕይወት ውኃ ወንዝ ከሆዱ ይፈልቃል ብሎ ጮኸ።"
''ይህን ግን በእርሱ የሚያምኑ ሊቀበሉት ስላላቸው ስለ መንፈስ ተናገረ፤ ኢየሱስ ገና ስላልከበረ መንፈስ ገና አልወረደም ነበርና።"

— ዮሐንስ 7:37-39

3. ?

3.1 ።

"ፍቅር ይታገሣል፥ ቸርነትንም ያደርጋል፤ ፍቅር አይቀናም፤ ፍቅር አይመካም፥ አይታበይም፤"
— 1ኛ ቆሮንቶስ 13:4

"ክርስቶስም ደግሞ እንደ ወደዳችሁ ለእግዚአብሔርም የመዓዛ ሽታ የሚሆንን መባንና መሥዋዕትን አድርጎ ስለ እናንተ ራሱን አሳልፎ እንደ ሰጠ በፍቅር ተመላለሱ።"
— ኤፌሶን 5:2

3.2 ።

~ከርኩሰት የተለየ ህይወት ይኖረናል።

~የሀጥያትን ተፈጥሮ በመንፈስቅዱስ ሀይል መቆጣጠር እንጀምራለን።
3.3 _ይኖረናል።

~ሁል ጊዜ አመስግኑ።

"በመንፈቀ ሌሊት ግን ጳውሎስና ሲላስ እየጸለዩ እግዚአብሔርን በዜማ ያመሰግኑ ነበር፥ እስረኞቹም ያደምጡአቸው ነበር"
— የሐዋርያት ሥራ 16:25

ቃል፦ ፓ/ር ቴዎድሮስ ንጉሴ
(ከ22 ሙሉ ወንጌል ቤ/ክ)

በዝማሬ፦ ከቤተ-ክርስቲያናች ''ለ'' መዘምራን ጋ

#ፀሎት ከወንድም ሀብታሙ ካሳሁን
''የወጌሻ ያለ''
በሚል ርዕስ ከ -ጽሁፍ ቡድን በሀብታሙ ካሳሁን ጽሁፍ ቀርቦ ነበር ።

ያገለገላችሁ ሁሉ ጌታ አብዝቶ ይባርካችሁ!

#ተባረኩ
📅 16 | 09 |2018 ዓ.ም| May/ 24 /2026GC)

🔗 ይቀላቀሉን በአድራሻችን ↙️
📘 Facebook - fullgospelrepiFB
📲 Telegram - fullgospelrepiTG
▶️ YouTube - repifullgospelYT
"ለእግዚአብሔር የሥራ ጊዜ ነው...”
— መዝሙር 119፥126

  ስብከት:-  ከ ወንድም ሀብታሙ ካሳሁን _ ዘፀአት   33:-13 ና መዝሙር :103:7_ መሰረት በማድረግ  _ ''ጌታ ኢየሱስን የማወቅ ብልጥግና'' በሚል ርዕስ  የእግዚአብሔርን ቃል ተካ...
24/05/2026



ስብከት:- ከ ወንድም ሀብታሙ ካሳሁን _ ዘፀአት 33:-13 ና መዝሙር :103:7_ መሰረት በማድረግ _ ''ጌታ ኢየሱስን የማወቅ ብልጥግና'' በሚል ርዕስ የእግዚአብሔርን ቃል ተካፍለናል።

ፀሎት - መስኪ

ዝማሬ:- ምህረት

# የግንቦት ወር የወጣቶች ፕሮግራም ::

#ተባረኩ

📅 (ግንቦት / 15/ 2018 ዓ.ም
May/09 /2026)

ለበለጠ መረጃ
🔗 ይቀላቀሉን በአድራሻችን ↙️
📘 Facebook - fullgospelrepiFB
📲 Telegram - fullgospelrepiTG
▶️ YouTube - repifullgospelYT
---

# # “ለእግዚአብሔር የሥራ ጊዜ ነው...”
— መዝሙር 119፥126

"ስለዚህም ነገር ጾምን፥ ወደ እግዚአብሔርም ለመንን፤ እርሱም ተለመነን።"                       — ዕዝራ 8:23    ፀሎት ፦ ሀብታሙ ካሳሁን ፣ ነብይ ቦጋለ   ፣ መምህር ዳኜ...
22/05/2026

"ስለዚህም ነገር ጾምን፥ ወደ እግዚአብሔርም ለመንን፤ እርሱም ተለመነን።"
— ዕዝራ 8:23



ፀሎት ፦ ሀብታሙ ካሳሁን ፣ ነብይ ቦጋለ ፣ መምህር ዳኜ

አጠቃላይ የቤተክርስቲያናችን አባላት እና አገልጋዮች በሙሉ የሚሳተፉበት ግንቦት #03-22 የተጀመረው የፆም እና ፀሎት ፕሮግራም እንደቀጠለ ይገኛል።

በዚህ የፆም እና ፀሎት ፕሮግራም ላይ በመገኘት እንዲፀልዩ እናሳውቃለን።

ጌታ ድንቅ ጊዜ ሰጥቶናል!
በዚህ የፆም ና ፀሎት ፕሮግራም፣ ያገለገላችሁ ሁሉ ጌታ አብዝቶ ይባርካችሁ!

#ተባረኩ
📅 13|09|2018 ዓ.ም| May /21/2026GC)

🔗 ይቀላቀሉን በአድራሻችን ↙️
📘 Facebook - fullgospelrepiFB
📲 Telegram - fullgospelrepiTG
▶️ YouTube - repifullgospelYT
"ለእግዚአብሔር የሥራ ጊዜ ነው...”
— መዝሙር 119፥126

 !     ስብከ ከነብይ ናቲ ጋር 1ኛ ተሰሎንቄ 2:-17-19 መሠረት በማድረግ ''መዘግየትን ከህዝቤ ላይ አነሳለሁ '' በሚል ርዕሰ የእግዚአብሔርን ቃል ተካፍለናል።   ዝማሬ ከቤ/ክችን የ...
20/05/2026

!

ስብከ ከነብይ ናቲ ጋር 1ኛ ተሰሎንቄ 2:-17-19 መሠረት በማድረግ ''መዘግየትን ከህዝቤ ላይ አነሳለሁ '' በሚል ርዕሰ የእግዚአብሔርን ቃል ተካፍለናል።

ዝማሬ ከቤ/ክችን የአምልኮ መሪዎች ጋር

ፀሎት ከወንድም መቻል

ጌታ ድንቅ ጊዜ ሰጥቶናል!
በዚህ ረቡዕ ምሽት ፕሮግራም፣ ያገለገላችሁ ሁሉ ጌታ አብዝቶ ይባርካችሁ!

#ተባረኩ
📅 12|09|2018 ዓ.ም| May /19/2026GC)

🔗 ይቀላቀሉን በአድራሻችን ↙️
📘 Facebook - fullgospelrepiFB
📲 Telegram - fullgospelrepiTG
▶️ YouTube - repifullgospelYT
"ለእግዚአብሔር የሥራ ጊዜ ነው...”
— መዝሙር 119፥126

19/05/2026
 ! ከፓ/ር ቴዎድሮስ  ንጉሴ (ከ22 ሙሉ ወንጌል ቤ/ክ)ኤርምያስ :-18-1-7 መሠረት በማድረግ ''የመንፈስ ቅዱስ ሙላት ለመንፈሳዊ ተሀድሶ '' በሚል ርዕሰ የእግዚአብሔርን ቃል ተምረናል ...
18/05/2026

!

ከፓ/ር ቴዎድሮስ ንጉሴ (ከ22 ሙሉ ወንጌል ቤ/ክ)
ኤርምያስ :-18-1-7 መሠረት በማድረግ ''የመንፈስ ቅዱስ ሙላት ለመንፈሳዊ ተሀድሶ '' በሚል ርዕሰ የእግዚአብሔርን ቃል ተምረናል


በዝማሬ ከዘማሪ አቤል ተረፈ (ከ ሰሚት ሙሉ ወንጌል ቤ/ክ) እና ከቤተ-ክርስቲያናች የአምልኮ መሪዎች ጋ

#በፀሎት ከወንድም አሻግሬ ተመስገን

ያገለገላችሁ ሁሉ ጌታ አብዝቶ ይባርካችሁ!

#ተባረኩ
📅 09 | 09 |2018 ዓ.ም| May/ 16 /2026GC)

🔗 ይቀላቀሉን በአድራሻችን ↙️
📘 Facebook - fullgospelrepiFB
📲 Telegram - fullgospelrepiTG
▶️ YouTube - repifullgospelYT

"ለእግዚአብሔር የሥራ ጊዜ ነው...”
— መዝሙር 119፥126

     ፀሎት ፦  ሀብታሙ ካሳሁን   ዘማሬ፦ከቤ/ክችን የአምልኮ መሪዎች ጋር እንዲሁም ከ ስብከት፦ ከ ኤልያስ ወንድሙ (ኤላ) ጋር ማቴዎስ 14:25-30መሠረት በማድረግ ''ሕዝቤን ወደ ማዶ ...
15/05/2026


ፀሎት ፦ ሀብታሙ ካሳሁን

ዘማሬ፦ከቤ/ክችን የአምልኮ መሪዎች ጋር
እንዲሁም ከ

ስብከት፦ ከ ኤልያስ ወንድሙ (ኤላ) ጋር ማቴዎስ 14:25-30መሠረት በማድረግ ''ሕዝቤን ወደ ማዶ አሻግራለዉ'' በሚል ርዕሰ የእግዚአብሔርን ቃል ተካፍለናል።

ጌታ ድንቅ ጊዜ ሰጥቶናል!
በዚህ ረቡዕ ምሽት ፕሮግራም፣ ያገለገላችሁ ሁሉ ጌታ አብዝቶ ይባርካችሁ!

#ተባረኩ
📅 05|09|2018 ዓ.ም| May /13/2026GC)

🔗 ይቀላቀሉን በአድራሻችን ↙️
📘 Facebook - fullgospelrepiFB
📲 Telegram - fullgospelrepiTG
▶️ YouTube - repifullgospelYT
"ለእግዚአብሔር የሥራ ጊዜ ነው...”
— መዝሙር 119፥126

Address

Repi Full Gospel Blivers Church
Addis Ababa
41222

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when የረጲ ሙሉወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያንRepi Full Gospel Believers Church posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share