17/03/2025
እጅግ ተወዳጅ የሆነው በሣር ቤት ቃለ ሕይወት ቤተ ክርቲያን ዘወትር ረቡዕ ምሽት የአምልኮ እና የትምህርት ፕሮግራም ቀጥሏል ካለፈው ጥር ወር ጀምሮ ከዮሐንስ ራዕይ መጽሐፍ ሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት ላይጨ ያተኮረ "አውቃለሁ" በሚል ጭብጥ ተከታታይ ትምህርት እየተማርን እንገኛለን
ቅዱሳን በዚህ የአምልኮ እና የትምህርት መርሃ ግብር ላይ በመገኘት ጌታችንን መድኃኒታችንን ኢየሱስ ክርስቶስ በኅብረት እንድናመልክ እና ቃለ እግዚአብሔር እንድንማር ጋብዘናችኃል!!
"አውቃለሁ"
ክፍል ዘጠኝ
የሰርዴስ ቤተ ክርስቲያን ⛪
📖 ራዕይ 3 ፥ 1 - 6
መጋቢት 10 - 2017 ዓ/ም
⌚ 11:30 ጀምሮ
#አድራሻ፦ ከሳር ቤት ወደ ቄራ በሚወስደው መንገድ በሳልቫቶሬ በኩል ባለው መንገድ 100ሜ ወደ ውስጥ ገባ ብሎ