Nejashi Mesjid & Medresa ነጃሺ መስጂድ እና መድረሳ

Nejashi Mesjid & Medresa ነጃሺ መስጂድ እና መድረሳ ነጃሺ መስጂድ እና መድረሳ

19/03/2026
****               የአቡበከር (ረዐ) ውሎ 10የፊታችን እሁድ የካቲት 29 ይካሄዳል!**        ነብዩ ሙሐመድ (ሰዐወ) በአንድ ወቅት ከባልደረቦቻቸው ጋር ተቀምጠው ሳሉ እንዲህ...
05/03/2026

****
የአቡበከር (ረዐ) ውሎ 10
የፊታችን እሁድ የካቲት 29 ይካሄዳል!
**

ነብዩ ሙሐመድ (ሰዐወ) በአንድ ወቅት ከባልደረቦቻቸው ጋር ተቀምጠው ሳሉ እንዲህ በማለት ጠየቁ "ከናንተ መካከል ዛሬ የፆመ አለን?" አቡበከር ሲዲቅ (ረዐ) "እኔ" ሲሉ መለሱ። ቀጥለውም "ከናንተ መካከል ዛሬ ሰደቃ የሰጠ አለን?" ሲሉ ጠየቁ አሁንም አቡበከር (ረዐ) "እኔ" ሲሉ መለሱ። ነብያችን (ሰዐወ) "ዛሬ ከናንተ መካከል ጀናዛን የቀበረ አለን?" ሲሉ አስከትለው ጠየቁ፣ ለሶስተኛ ጊዜ "እኔ" ሲሉ አቡበከር አስሲዲቅ መለሱ። ነብያችን (ሰዐወ) "ዛሬ የታመመን የጠየቀ አለ?" ሲሉ ጠየቁ። የዋሻው እግረኛ፣ የነብያችን ምትክ፣ ኸሊፋው አቡበከርም በድጋሜ "እኔ" አሉ። ይህን ጊዜ ነብያችን ሰዐወ ፈገግ አሉ እና እንዲህ አሉ "እነዚህ አራት መልካም ተግባራት በአንድ ቀን አንድ ሰው ላይ አይሰበሰቡም ሰውየው የጀነት ካልሆነ በቀር።"

ይህ ሀዲስ ሶስት ነገሮችን በዋናነት ያስገነዝበናል:
1) የታላቁን ሷሃባ የኸሊፋውን የአቡበከር ሲዲቅን ደረጃ
2) የተጠቀሱት ስራዎች በአላህ ዘንድ ያላቸውን ደረጃ
3) እነዚህን መልካም ተግባራት በአንድ ቀን አንድ ሰው ላይ መሰብሰቡ ያለውን ትልቅ ብስራት!!!

ታድያ እነዚህን መልካም ተግባራት በአላህ (ሱወ) ፍቃድ የታላቁን ሶሃባ አቡበከር ሲድቅን አርዓያነት በመያዝ የፊታችን እሁድ የካቲት 29 ነጃሺ መስጂድ እና መድረሳ ለአስረኛ ጊዜ "የአቡበከር ውሎ 10" በማለት ሰይሞ ኑ! አብረን ሰደቃ እንስጥ፣ አብረን እንፁም፣ አብረን የታመመ እንጠይቅ፣ አብረን በኮተቤ መካነመቃብር ተገኝተን የሞተ ካለ ቀብረን ከሌለም ዘይረን ራሳችንን በማይቀረው ጉዞ ገስፀን በኸይር ተግባራት የታዋበ ውሎ በመዋል ለአኼራችን ስንቅ ይዘን እንመለስ በማለት በአክብሮት ይጋብዛቹኃል።

ፕሮግራሙ የሚጀምረው የፊታችን እሁድ ጠዋት 4:00 በነጃሺ መስጂድ እና መድረሳ ሲሆን፣ እስከ 6:00 ድረስ ሙሐደራን ጨምሮ የተለያዩ ፕሮግራሞች ከተከናወኑ በኃላ ከቀኑ 6:00 ሰዐት ሲሆን ጉዞ ወደ ኮተቤ ራህማ መስጂድ የምንጓዝ ይሆናል። በዛም የዝሁር ሰላት ከተሰገደ በኃላ የሞተ ካለ ቀብረን ከሌለ ዘይረን ራሳችንን ተሳስበን ሞትን አስታውሰን ለአሱር ሰላት ወደ ነጃሺ መስጂድ እንመለሳለን ከአሱር ሰላት በኃላም በአካባቢው የሚገኙ በህመም ላይ ያሉ እና ችግረኞችን በግሩፕ በግሩፕ በመሆን የምንዘይር እና ሰደቃ የምንሰጥ ይሆናል። ወደ መስጂድ ከተመለስን በኃላም እስከ መግሪብ ሰላት የግል የዒባዳ እና የዱኣ ሰዓት ይኖረናል በመጨረሻም መግሪብ ሰግደን በጀምኣ አፍጥረን የዕለቱን ፕሮግራማችንን የምናጠናቅቅ ይሆናል።

ማስታወሻ: ፕሮግራሙ ሴቶችንም ያሳትፋል።

ለፕሮግራሙ ወጪ የሚውል (ለትራንስፖርት እና ለሰደቃ መስጫ የሚሆን) የመመዝገቢያ ክፍያ ሲኖረው ክፍያው 400 ብር ነው። ያልቻለ ሃዲሱ የሚለው በአንድ ፍሬ ቴምርም ቢሆን ራስህን ከእሳት አድን ነውና የቻለውን ያህል ይለግስ። የክፍያው ጣራ 400 ብር ብቻ ሳይሆን ሰውየው ባወጣው እና ንያውን ባሳመረው ልክ ነውና የምትችሉትን ያህል ለግሱ። አትቅሩብን ፕሮግራሙን ኢንሻአላህ ትወዱታላችሁ። በጊዜ እንድትመጡ ለማስታወስ እንወዳለን!!

የነጃሺ መስጂድ እና መድረሳ

ነጃሺ ዑለማ ፋውንዴሽን እና ነጃሺ ኢስላማዊ ዩኒቨርሲቲ ተባባሪዎቻችን ናቸው።

እንኳን ለተከበረው የረመዷን ወር በሰላም አደረሳችሁ!                                         🌙                               ረመዷን ሙባረክ
19/02/2026

እንኳን ለተከበረው የረመዷን ወር በሰላም አደረሳችሁ!
🌙
ረመዷን ሙባረክ

ነጃሺ ኢስላማዊ ዩኒቨርሲቲ 39 መሻይኾችን በዲፕሎማ መርሃግብር አስመረቀ።********************************በነጃሺ ዑለማ ፋውንዴሽን ስር ተመስርቶ ከተቋማችን ነጃሺ መስጂድ እ...
15/02/2026

ነጃሺ ኢስላማዊ ዩኒቨርሲቲ 39 መሻይኾችን በዲፕሎማ መርሃግብር አስመረቀ።

********************************

በነጃሺ ዑለማ ፋውንዴሽን ስር ተመስርቶ ከተቋማችን ነጃሺ መስጂድ እና መድረሳ ጋር በትብብር እየሰራ የሚገኘው ነጃሺ ኢስላማዊ ዩኒቨርሲቲ ባለፈው ሳምንት እሁድ የካቲት 1 / 2018 ላለፉት ሁለት ዓመታት በአረበኛ ቋንቋ እና ሸሪዓ ጥናት ሲያስተምራቸው የቆዩ 39 ተማሪዎችን በዲፕሎማ መርሃግብር ለመጀመሪያ ጊዜ አስመርቋል።

****               የአቡበከር (ረዐ) ውሎ 9የፊታችን እሁድ መስከረም 18 ይካሄዳል!**        ነብዩ ሙሐመድ (ሰዐወ) በአንድ ወቅት ከባልደረቦቻቸው ጋር ተቀምጠው ሳሉ እንዲህ...
26/09/2025

****
የአቡበከር (ረዐ) ውሎ 9
የፊታችን እሁድ መስከረም 18 ይካሄዳል!
**

ነብዩ ሙሐመድ (ሰዐወ) በአንድ ወቅት ከባልደረቦቻቸው ጋር ተቀምጠው ሳሉ እንዲህ በማለት ጠየቁ "ከናንተ መካከል ዛሬ የፆመ አለን?" አቡበከር ሲዲቅ (ረዐ) "እኔ" ሲሉ መለሱ። ቀጥለውም "ከናንተ መካከል ዛሬ ሰደቃ የሰጠ አለን?" ሲሉ ጠየቁ አሁንም አቡበከር (ረዐ) "እኔ" ሲሉ መለሱ። ነብያችን (ሰዐወ) "ዛሬ ከናንተ መካከል ጀናዛን የቀበረ አለን?" ሲሉ አስከትለው ጠየቁ፣ ለሶስተኛ ጊዜ "እኔ" ሲሉ አቡበከር አስሲዲቅ መለሱ። ነብያችን (ሰዐወ) "ዛሬ የታመመን የጠየቀ አለ?" ሲሉ ጠየቁ። የዋሻው እግረኛ፣ የነብያችን ምትክ፣ ኸሊፋው አቡበከርም በድጋሜ "እኔ" አሉ። ይህን ጊዜ ነብያችን ሰዐወ ፈገግ አሉ እና እንዲህ አሉ "እነዚህ አራት መልካም ተግባራት በአንድ ቀን አንድ ሰው ላይ አይሰበሰቡም ሰውየው የጀነት ካልሆነ በቀር።"

ይህ ሀዲስ ሶስት ነገሮችን በዋናነት ያስገነዝበናል:
1) የታላቁን ሷሃባ የኸሊፋውን የአቡበከር ሲዲቅን ደረጃ
2) የተጠቀሱት ስራዎች በአላህ ዘንድ ያላቸውን ደረጃ
3) እነዚህን መልካም ተግባራት በአንድ ቀን አንድ ሰው ላይ መሰብሰቡ ያለውን ትልቅ ብስራት!!!

ታድያ እነዚህን መልካም ተግባራት በአላህ (ሱወ) ፍቃድ የታላቁን ሶሃባ አቡበከር ሲድቅን አርዓያነት በመያዝ የፊታችን እሁድ መስከረም 18 ነጃሺ መስጂድ እና መድረሳ ለዘጠነኛ ጊዜ "የአቡበከር ውሎ 9" በማለት ሰይሞ ኑ! አብረን ሰደቃ እንስጥ፣ አብረን እንፁም፣ አብረን የታመመ እንጠይቅ፣ አብረን በኮተቤ መካነመቃብር ተገኝተን የሞተ ካለ ቀብረን ከሌለም ዘይረን ራሳችንን በማይቀረው ጉዞ ገስፀን በኸይር ተግባራት የታዋበ ውሎ በመዋል ለአኼራችን ስንቅ ይዘን እንመለስ በማለት በአክብሮት ይጋብዛቹኃል።

ፕሮግራሙ የሚጀምረው የፊታችን እሁድ ጠዋት 4:00 በነጃሺ መስጂድ እና መድረሳ ሲሆን፣ እስከ 5:30 ድረስ ሙሐደራን ጨምሮ የተለያዩ ፕሮግራሞች ከተከናወኑ በኃላ ከቀኑ 5:30 ሰዐት ሲሆን ጉዞ ወደ ኮተቤ ራህማ መስጂድ የምንጓዝ ይሆናል። በዛም የዝሁር ሰላት ከተሰገደ በኃላ የሞተ ካለ ቀብረን ከሌለ ዘይረን ራሳችንን ተሳስበን ሞትን አስታውሰን ለአሱር ሰላት ወደ ነጃሺ መስጂድ እንመለሳለን ከአሱር ሰላት በኃላም በአካባቢው የሚገኙ በህመም ላይ ያሉ እና ችግረኞችን በግሩፕ በግሩፕ በመሆን የምንዘይር እና ሰደቃ የምንሰጥ ይሆናል። ወደ መስጂድ ከተመለስን በኃላም እስከ መግሪብ ሰላት የግል የዒባዳ እና የዱኣ ሰዓት ይኖረናል በመጨረሻም መግሪብ ሰግደን በጀምኣ አፍጥረን የዕለቱን ፕሮግራማችንን የምናጠናቅቅ ይሆናል።

ማስታወሻ: ዕለቱን የሱና ፆም ለመፆም መነየት እንዳንረሳ። ፕሮግራሙ ሴቶችንም ያሳትፋል።

ለፕሮግራሙ ወጪ የሚውል (ለትራንስፖርት እና ለሰደቃ መስጫ የሚሆን) የመመዝገቢያ ክፍያ ሲኖረው ክፍያው 400 ብር ነው። ያልቻለ ሃዲሱ የሚለው በአንድ ፍሬ ቴምርም ቢሆን ራስህን ከእሳት አድን ነውና የቻለውን ያህል ይለግስ። የክፍያው ጣራ 400 ብር ብቻ ሳይሆን ሰውየው ባወጣው እና ንያውን ባሳመረው ልክ ነውና የምትችሉትን ያህል ለግሱ። አትቅሩብን ፕሮግራሙን ኢንሻአላህ ትወዱታላችሁ። በጊዜ እንድትመጡ ለማስታወስ እንወዳለን!!

የነጃሺ መስጂድ እና መድረሳ

ነጃሺ ዑለማ ፋውንዴሽን እና ነጃሺ ኢስላማዊ ዩኒቨርሲቲ ተባባሪዎቻችን ናቸው።

የአቡበከር (ረዐ) ውሎ 9 የፊታችን እሁድ መስከረም 18 ከጠዋቱ 4:00 ጀምሮ ይካሄዳል።እንፆማለንቀብር እንዘይራለንየታመመ እንጠይቃለንሰደቃ እንሰጣለን።የነጃሺ መስጂድ እና መድረሳ
24/09/2025

የአቡበከር (ረዐ) ውሎ 9 የፊታችን እሁድ መስከረም 18 ከጠዋቱ 4:00 ጀምሮ ይካሄዳል።

እንፆማለን
ቀብር እንዘይራለን
የታመመ እንጠይቃለን
ሰደቃ እንሰጣለን።

የነጃሺ መስጂድ እና መድረሳ

ዒድ ሙባረክየነጃሺ መስጂድ እና መድረሳ
08/06/2025

ዒድ ሙባረክ

የነጃሺ መስጂድ እና መድረሳ

********               የአቡበከር (ረዐ) ውሎ 8የፊታችን እሁድ መጋቢት 14 ይካሄዳል!**********       ነብዩ ሙሐመድ (ሰዐወ) በአንድ ወቅት ከባልደረቦቻቸው ጋር ተቀም...
20/03/2025

********
የአቡበከር (ረዐ) ውሎ 8
የፊታችን እሁድ መጋቢት 14 ይካሄዳል!
**********

ነብዩ ሙሐመድ (ሰዐወ) በአንድ ወቅት ከባልደረቦቻቸው ጋር ተቀምጠው ሳሉ እንዲህ በማለት ጠየቁ "ከናንተ መካከል ዛሬ የፆመ አለን?" አቡበከር ሲዲቅ (ረዐ) "እኔ" ሲሉ መለሱ። ቀጥለውም "ከናንተ መካከል ዛሬ ሰደቃ የሰጠ አለን?" ሲሉ ጠየቁ አሁንም አቡበከር (ረዐ) "እኔ" ሲሉ መለሱ። ነብያችን (ሰዐወ) "ዛሬ ከናንተ መካከል ጀናዛን የቀበረ አለን?" ሲሉ አስከትለው ጠየቁ፣ ለሶስተኛ ጊዜ "እኔ" ሲሉ አቡበከር አስሲዲቅ መለሱ። ነብያችን (ሰዐወ) "ዛሬ የታመመን የጠየቀ አለ?" ሲሉ ጠየቁ። የዋሻው እግረኛ፣ የነብያችን ምትክ፣ ኸሊፋው አቡበከርም በድጋሜ "እኔ" አሉ። ይህን ጊዜ ነብያችን ሰዐወ ፈገግ አሉ እና እንዲህ አሉ "እነዚህ አራት መልካም ተግባራት በአንድ ቀን አንድ ሰው ላይ አይሰበሰቡም ሰውየው የጀነት ካልሆነ በቀር።"

ይህ ሀዲስ ሶስት ነገሮችን በዋናነት ያስገነዝበናል:
1) የታላቁን ሷሃባ የኸሊፋውን የአቡበከር ሲዲቅን ደረጃ
2) የተጠቀሱት ስራዎች በአላህ ዘንድ ያላቸውን ደረጃ
3) እነዚህን መልካም ተግባራት በአንድ ቀን አንድ ሰው ላይ መሰብሰቡ ያለውን ትልቅ ብስራት!!!

ታድያ እነዚህን መልካም ተግባራት በአላህ (ሱወ) ፍቃድ የታላቁን ሶሃባ አቡበከር ሲድቅን አርዓያነት በመያዝ የፊታችን እሁድ መጋቢት 14 ነጃሺ መስጂድ እና መድረሳ ለስምንተኛ ጊዜ "የአቡበከር ውሎ 8" በማለት ሰይሞ ኑ! አብረን ሰደቃ እንስጥ፣ አብረን እንፁም፣ አብረን የታመመ እንጠይቅ፣ አብረን በኮተቤ መካነመቃብር ተገኝተን የሞተ ካለ ቀብረን ከሌለም ዘይረን ራሳችንን በማይቀረው ጉዞ ገስፀን በኸይር ተግባራት የታዋበ ውሎ በመዋል ለአኼራችን ስንቅ ይዘን እንመለስ በማለት በአክብሮት ይጋብዛቹኃል።

ፕሮግራሙ የሚጀምረው የፊታችን እሁድ ጠዋት 3:30 በነጃሺ መስጂድ እና መድረሳ ሲሆን፣ እስከ 5:30 ድረስ ሙሐደራን ጨምሮ የተለያዩ ፕሮግራሞች ከተከናወኑ በኃላ ከቀኑ 5:30 ሰዐት ሲሆን ጉዞ ወደ ኮተቤ ራህማ መስጂድ የምንጓዝ ይሆናል። በዛም የዝሁር ሰላት ከተሰገደ በኃላ የሞተ ካለ ቀብረን ከሌለ ዘይረን ራሳችንን ተሳስበን ሞትን አስታውሰን ለአሱር ሰላት ወደ ነጃሺ መስጂድ እንመለሳለን ከአሱር በኃላም በአካባቢው የሚገኙ በህመም ላይ ያሉ እና ችግረኞችን በግሩፕ በግሩፕ በመሆን የምንዘይር እና ሰደቃ የምንሰጥ ይሆናል። በዛም የዕለቱ ፕሮግራም ማብቂያ ይሆናል።



ለፕሮግራሙ ወጪ የሚውል (ለትራንስፖርት እና ለሰደቃ መስጫ የሚሆን) የመመዝገቢያ ክፍያ ሲኖረው ክፍያው 400 ብር ነው። ያልቻለ ሃዲሱ የሚለው በአንድ ፍሬ ቴምርም ቢሆን ራስህን ከእሳት አድን ነውና የቻለውን ያህል ይለግስ። የክፍያው ጣራ 400 ብር ብቻ ሳይሆን ሰውየው ባወጣው እና ንያውን ባሳመረው ልክ ነውና የምትችሉትን ያህል ለግሱ። አትቅሩብን ፕሮግራሙን ኢንሻአላህ ትወዱታላችሁ። በጊዜ እንድትመጡ ለማስታወስ እንወዳለን!!

የነጃሺ መስጂድ እና መድረሳ

ነጃሺ መስጂድ እና መድረሳ ለእናቶች እና እህቶች ልዩ የቂርኣት ፕሮግራም አሰናድቷል። ቂርኣቱ በተለያዩ ደረጃ ላይ የሚገኙ እህቶችን ሁሉ ያማከለ ሲሆን ከጀማሪ ጀምሮ ይሰጣል። ቂርኣቱ በሸይኽ ...
26/09/2024

ነጃሺ መስጂድ እና መድረሳ ለእናቶች እና እህቶች ልዩ የቂርኣት ፕሮግራም አሰናድቷል። ቂርኣቱ በተለያዩ ደረጃ ላይ የሚገኙ እህቶችን ሁሉ ያማከለ ሲሆን ከጀማሪ ጀምሮ ይሰጣል። ቂርኣቱ በሸይኽ አብደላ ኢድሪስ፣ በሸይኽ ሙሀመድ የህያ፣ በሸይኽ ዓብዱልዓዚዝ ሙሀመድ እና በሌሎች ሴት ኡስታዛዎች ጭምር የሚሰጥ ይሆናል።

ለበለጠ መረጃ እና ለመመዝገብ
0987083071 | 0996404046

አድራሻ: መገናኛ 24 40/60 ኮንዶሚኒየም ዝቅ ብሎ

Address

Bole Sub-sity, Megenanga , Woreda 5, Addis Ababa
Addis Ababa

Telephone

+251911342156

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Nejashi Mesjid & Medresa ነጃሺ መስጂድ እና መድረሳ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to Nejashi Mesjid & Medresa ነጃሺ መስጂድ እና መድረሳ:

Share