23/04/2026
የማይቀርበት ጉዞ ወደ መንዝ እመጓ ቅዱስ ዑራኤል
* መነሻ ሚያዚያ 23
* መመለሻ ሚያዚያ 25
* የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 4000 ብር
☞ 0901070707 | 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
👉 እመጓ ( እመ እጓል)
[ጌታችን፦ "አስቀድሜ በታላቁ ዐምደ ወርቅ ስሙን ያልጻፍኩትን ይህንን ደጅ አላስረግጠውም! ይህንን ደጅ የተሳለመ በግንባሩ ላይ «ቅዱስ ዑራኤል» የሚል ስውር ጽሑፍ በወርቅ ቀለም ይጻፍበታል፤ ባረፈ ጊዜም ዋስ ጠበቃ ሆኖት ባሕረ እሳትን ይሻገራል ወቀሳ ከሰሣም አይኖርበትም።" ብሎ ለቅዱስ ዑራኤል ቦታውን ባርኮ አስራት አድርጎ ሲሰጠው ቃል የገባበት፣
✝️ "ጌታ በማቴ ፳፬ ላይ የተናገረው ቃል የሚፈጸምበትን፣ ወንድም በወንድሙ ላይ የሚከፋበትን ክፉውን ዘመን 8ኛውን ሺህ እንዳታሳይኝ ከልጅሽ አማልጅኝ?" ብሎ እመቤታችንን ለምኖ ዘመኑ ከመግባቱ በፊት በወርኀ ነሐሴ ያረፈው ደጉ ንጉሥ አፄ ናዖድ ያሰራት ስዕለት ሰሚዋ ምስዓለ (ቀጭን አምባ ማርያም) የምትገኝበት፣ ...ግሩም ገዳም ነው።
✞❖✞ መሄድ የምትፈልጉ ኦርቶዶክሳዊያን ይደውሉልና አብረውን ይጓዙ!!!
{አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው}
❖☞ ቢቀሩ የሚቆጩበት የበረከት ጉዞ ወደ ጥንታዊው፦
ሣፍጅ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ገዳም
☞ ሚያዚያ 18 እሑድ ደርሶመልስ
☞ የጉዞ ዋጋ ምሳን ጨምሮ 1600 ብር
❖☞ ወደ በርሚል ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ምርት ደለጎ ቅ|ኪዳነ ምሕረት
☞ መነሻ ሚያዚያ 17
☞ መመለሻ ሚያዚያ 26
☞ የጉዞ ዋጋ ማረፊያን ጨምሮ 25000 ብር
በአካል መጥቶ ለመመዝገብ፦
👉🏾 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር «መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት»
#ኦርቶዶክስ #ተዋህዶ ゚