24/08/2026
#በእለቱ እግዚኣብሔር በከባድ የፈውስ ቅባት ያስነሳው #በአሜሪካ ውስጥ በፈውስ አገልግሎቱ ብዙ ሺህ ሰዎችን ነፃ እያወጣ ያለው ሀዋርያ ጌሪ ሚኬል በኢትዮጲያ ጳጉሜ 4 ቀን በ 10 ሺዎች ለሚቆጠሩ ሰዎች ፈውስ ለመፀለይ እንዲሁም በዚህ ቅባት ወጣቱ እንዲነሳ ቅባት ለማካፈል ቀጠሮ ይዘዋል። ሁላችሁም ተጋብዛችኃል።
#አድራሻ:- ህያው ተስፋ የተአምራት አገልግሎት ቤተ-ክርስትያን
-:0995442828