18/05/2026
“ዝክረ ቅዱስ ያሬድ”
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
“ከመተሰወርከ ያሬድ እምቅድመ አይኑ ለሞት አድኅነነ በፀሎትከ እምእለተ እኪት ወባልኀነ እምኩሉ መንሱት”
ትርጉም ፦ ቅዱስ ያሬድ ሆይ ከሞት ፊት እንደተሰወርክ ሁሉ በፀሎትህ አኛን ከክፉ ቀን እና ከክፉ ነገር አድነን
የኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ ልዩ ጉባኤ
📍በመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስጊዮርጊስ ሰንበት ት/ት አዳራሽ
📆 ዐርብ ግንቦት 14እ/2018
⌚️10:00-11:30
ሁላችንም እኅት ወንድሞቻችንን ይዘን በጊዜ እንገኝ