የተሃድሶ ኪዳን ለትዉልድ ቤተ ክርስቲያን

የተሃድሶ ኪዳን ለትዉልድ ቤተ ክርስቲያን connect with RC International church

 #በቀን/30/10/2018 ዓ.ም           🔥🔥🔥👉   ካችንን_ከፍ_ያደረግንበት_ልዩ_ቀን የእግዚአብሔርን_ቃል_የተማርን_ሲሆን_በመጨረሻም_በፀሎት_እና_በባርኮት_ፕሮግራሙ_ተጠናቋል።    ...
10/06/2026

#በቀን/30/10/2018 ዓ.ም

🔥🔥🔥
👉 ካችንን_ከፍ_ያደረግንበት_ልዩ_ቀን የእግዚአብሔርን_ቃል_የተማርን_ሲሆን_በመጨረሻም_በፀሎት_እና_በባርኮት_ፕሮግራሙ_ተጠናቋል።

ያገለገላችሁትን ሁሉ እግዚአብሔር ይባርካችሁ‼️

የቤተክርስቲያናችን ፕሮግራሞች
👉እሁድ ጠዋት ከ4:00 ጀምሮ የአምልኮ እና የቃል ጊዜ
👉ማክሰኞ ምሽትከ ክ11:00 ጀምሮ ድንቅ የፀሎት የአምልኮ እና የትምህርት ጊዜ
👉ሀሙስ ጠዋት ከ4:00 ጀምሮ ልዩ የፀሎት ጊዜ
💒🛐አድራሻ:- ሰሚት ጨሪቆስ ኮንደሚኒየም ጤና ጣቢያ ፊትለፊት
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ለበለጠ መረጃ +251913825949 ይደውሉ
Rc church የ R/C Church YouTube እና TikTok channel ይከታተሉ

YouTube link
https://youtube.com/?feature=shared

TikTok link

www.tiktok.com/

ክርስቲናዊ ጋቢቻ የጠፍ ሃጢአተኞችን አስቡ( 1ኛ ቆሮ 6፡-1- 8) 1, ጌ ታን አስቡ 2,እግ/ር አብን አስቡ 3,እግ/ር ወልድን አስቡ የአማኝ ሰውነት የክርስቶስ አካል ነው፡ 15 – 18 -...
02/06/2026

ክርስቲናዊ ጋቢቻ

የጠፍ ሃጢአተኞችን አስቡ( 1ኛ ቆሮ 6፡-1- 8)
1, ጌ ታን አስቡ
2,እግ/ር አብን አስቡ
3,እግ/ር ወልድን አስቡ

የአማኝ ሰውነት የክርስቶስ አካል ነው፡ 15 – 18 - እየሱስ ክርስቶስ በዋጋ ገስቶናል - 20
ሰውነታችን የሱነው ሮሜ 12፤ 1- 2
4, የእግ/ር መንፈስ ቅዱስን አስቡ፡ 6; 19-20

1/ እግ/ር አብ ሰውነታችን ፈጠር
2/ ወልድ ተቤ ዥቶት የርሱ አካል አደረገ
3/ መንፈስ ቅዱስ በሰውነታችን ውስጥ በማደር የእግ/ር ቤተመቅደስ አድርጓል

ስለክርስቲያናዊ ጋብቻ ጠቢብ ሁን፡ ም7

በም7 የሚነሱ ዋና ጥያቅዎች
1/ ስለ ጋብቻ
2/ ለጣዎት ስለተሰዋ መብል (8፡1)
3/ ስለመንፈሳዊ ስጦታዎች
4/ ስለሙታን ትንሳኤ
5/ ለአይሁድ ስለሚደረግ ሚሲዮናዊ መዋጨ

እግ/ር ጋብቻን የመሰረተው ዋናው አላማ ለዝሙት ጠንቅ ነው።
ቁ3 እና 4 "ግደታዋ " የሚለው አገለለጽ ማለት ያለግብር ስጋ ጋብቻ ፈስሞ አይሆንም
ከግብር ስጋ የተነሳ ነው
' አንድ አካል (አፍ 5፤31)
' አንድ ብልት
' አንድ ስጋ የተባለው
ስለዚህ ለሁለቱም በግብርስጋ ግንኙነት በኩል ታላቅ ሃላፊነት አለው

ቁ 5 በዚህ ቦታ የተገለጸው ሃሳብ ተለያይተው ፡ ስለመቆየት
ለምሳሌ - ለትምህርት ብለው - ለስጋ ጉዳይ ብለው
አንዳንድ ሰዎች የግብርስጋ ግንኙነት የሚደረገው ልጅ ለመውለድ ብለው የሚያስቡ አሉ ስተት
ነው

ጳውሎስ 2 ምክንያት

1ኛ የዝሙትን ፈተና ለመቀነስ
2ኛ የትዳር ጓደኛሞች የግብር ስጋ ፍላጎታቸውን በማርካት ደስታንና ፍሱም አንድነትን
እንዲያገኙ ነው

ቁ 6-7 ፡ ሳያገቡ መኖር የተፈቀደ እንደሆነ፤ ነገርግን ትእዛዝ እንዳደለ ይገልጸል ቁ7
ጋብቻ አንድ አላማ ከዝሙት ለመራቅ ነው
ቁ8 " ያላገባ የሚለው ቃል 3ፍቺ አለው

1/ ከዚህ በፊት ጨርሶ ያላገባ
2/ አግብቶ ሚስቱ የሞተችበት
3/ የተፋታ ሰው

በጋብቻ ውስጥ 3 እውነታዎች ማወቅ

እውቀት 1/ ድርሻችን እንዲያውቅ
2/ የበታችነት ስሜት ለማስወገድ
3/ በአሁኑ ዘመን በትዳር ላይ የተነሳው የሰይጣን እቅዶች መለየት
ፍቅር
ሰቶርጌ = ተፈጥሮአዊ የቤተሰብ ፍቅር (ወጌናዊ)
አሮስ = የወንድና የሴት የጾታ ፍቅር (የጾታ)
ፈልያ= የጓደኝነት (የወዳጅነት) ፍቅር (ወዳጅነት)
አጋፔ = አምላካዊ ፍቅር (ምክንያት የሌለ)

አጋፔ በውስጡ 3 ነገሮች ይዟል

1/ ራስን መስጠት
2/ መገዛትና ምስጢር

ይህ ፍቅር የምሰዋ ፍቅር ነው
ትዳር ኮንትራት ሳይሆን የእድሜ ልክ ኪዳን ነው

እምነት ድል ያለው በውግያ ሜዳ ሳይሆን በእምነት ውስጥ
ከሚጠራጠረው ሰውጋ የህይወት መንገድ በጎዳና መንገድ መሄድ ከባድ ነው

 #በቀን/2/09/2018 ዓ.ም           🔥🔥🔥👉   ካችንን_ከፍ_ያደረግንበት_ልዩ_ቀን የእግዚአብሔርን_ቃል_የተማርን_ሲሆን_በመጨረሻም_በፀሎት_እና_በባርኮት_ፕሮግራሙ_ተጠናቋል።     ...
11/05/2026

#በቀን/2/09/2018 ዓ.ም

🔥🔥🔥
👉 ካችንን_ከፍ_ያደረግንበት_ልዩ_ቀን የእግዚአብሔርን_ቃል_የተማርን_ሲሆን_በመጨረሻም_በፀሎት_እና_በባርኮት_ፕሮግራሙ_ተጠናቋል።

ያገለገላችሁትን ሁሉ እግዚአብሔር ይባርካችሁ‼️

የቤተክርስቲያናችን ፕሮግራሞች
👉እሁድ ጠዋት ከ4:00 ጀምሮ የአምልኮ እና የቃል ጊዜ
👉ማክሰኞ ምሽትከ ክ11:00 ጀምሮ ድንቅ የፀሎት የአምልኮ እና የትምህርት ጊዜ
👉ሀሙስ ጠዋት ከ4:00 ጀምሮ ልዩ የፀሎት ጊዜ
💒🛐አድራሻ:- ሰሚት ጨሪቆስ ኮንደሚኒየም ጤና ጣቢያ ፊትለፊት
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ለበለጠ መረጃ +251913825949 ይደውሉ
Rc church የ R/C Church YouTube እና TikTok channel ይከታተሉ

YouTube link
https://youtube.com/?feature=shared

TikTok link

www.tiktok.com/

Nage mata
11/05/2026

Nage mata

ስለአጥቢያ ቤክርስቲያንጠቢብ ሁን 1ኛ ቆሮንቶስ 3    ለቤተ ክርስቲያን ስያሜዎች አሉዋት  1. ቤተሰብ ናት ዓላማዋም በአንድነት ማደግ (3:1-4)  2. ማሣና ዓላማዋ ብዛት ነው 3(5-9)...
04/05/2026

ስለአጥቢያ ቤክርስቲያንጠቢብ ሁን 1ኛ ቆሮንቶስ 3


ለቤተ ክርስቲያን ስያሜዎች አሉዋት

1. ቤተሰብ ናት ዓላማዋም በአንድነት ማደግ (3:1-4)

2. ማሣና ዓላማዋ ብዛት ነው 3(5-9)

3. ቤተክርስቲያን ቤተመቅደስ

ዓላማዋ ጥራት ነው። (3:9-23)

ቤተሰብ - በብስለት ማደግ አለበት (1ኛ ቆሮ 3:1-4)

በአለም ሁለት ዓይነት ሰዎች አሉ

1/ ተፈጥሯዊ(ያልዳነ)

2/ መንፈሳዊ(የዳነ)

በዳኑ ሰዎች አለውስጥ 2 ዓይነት

1/ በሳልና 2/ ጨቅላ(ስጋዊ)

ጨቅላ ክርስቲያን የሚኖረው ለስጋዊ ነገር ብቻ ነው

የበሳል ሰው ምልክቶች፦

የሚመገበው ምግብ

ለምሳሌ፦ “ወተት “ ቀለል ያሉ ነገሮች ሲወክል

“ስጋ “ደግሞ ጠንካራ ደክትሪንን ይወክላል

የብስለት ማሳያ ሌላ መንገድ፦

በሳል ክርስቲያን ፍቅርን ይለማመዳል፡ ከሌሎች ጋር መግባባትን ይፈልጋል። ጨቅላዎች ግን፦

-አለመስማማት ኩርፊያ ይቀናቸዋል።
-በተራ ነገር ስሜታዊነት ያጠቃቸዋል
-ጨቅላዎች ራሳቸውን ከጀኞች ጋር ያመሳስላሉ።

በቆሮንቶስ የነበረ “ጨቅላዎችም” ታላቁ ሰባኪ የትኛው ነው፡ ጳውሎስ፣ አጵሎስ ወይም ጴጥሮስ በማለት ይፍታጉ ነበር።

በመጫወቻ ስፍራ ያሉ ህፃናት ስር ይመስል ነበር። አባቴ አባትህን ያሸን ፍል አባት ከአባተህ ይበልጥ ሃብታም ነው።
ማሳው ብዛት (1ኛ ቆሮ 3:5-9)

1/ የመጀመሪያው የወንጌል አገልግሎት ፈርድ ብዙነት

- አንድ ሰራተኛ መሬት ያርሳል
-ሌላው ዘርን ይዘራል
- ሌላው ዘሩን ውሃ ያጠጣል
-ሌሎች መህር ሲደርስ ይሰበስባሉ

2/ የዓላማ አንድነት

-ሁሉ የጌታ ቤት ስር አንድ ነው።
-የመንፈስ አንድነት


3/ የትሕትና አስፈላጊነት

ማሳውን ማብዛት ማለት፡

አንድ አጥቢያ፡

-የመንፈስ ፍሬ (ገላ 5፡22-23)
-ቅድስና (ሮሜ 6፥22)
-ድሆችን መርዳት (ሮሜ 15:26)
-በጎ ስራ (ቆላ 1:10)
-ለእግዚአብሔር ምስጋና መስዋት
-ነፍሳትን ማፍራት (ሮሜ 1:13)

ቤተ መቅደሱ - ጥራት (1ኛ ቆሮ 3:9-23)

በመጀመሪያ በትክክለኛው መሰረት ላይ ማነጽ አለብን (3:10-11)
- መሰረቱ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
መሰረቱ የሚጣለው የኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌልን በማወጅ ነው። አንድ አገልግሎት ለጊዜው የተሳካ ሊመስል ይችላል ነገር ግን መሰረቱ በክርስቶስ ላይ ካልተመሰረተ በመጨረሻ ይጠፋል።

በትክክኞቹ ቁሳቁሶች ማነጽ አለብን (3:12-17)

ትክክለኛውን እቅድ ይዘን ማነጽ አለብን (3:18-20)
ቤተ ክርስቲያን የምትሰራው እንደ ዓለማዊ ድርጅት በማስታወቂያ፣ በክብር፣ በገንዘብ እና በታዋቂ ሰዎች አማካይ ጫና በመፍጠር አይደለም።
1/ በጸሎት
2/ በመንፈስ ቅዱስ ኃይል
3/ በትሕትና
4/ በመስዋዕትነት ተደግፋ ትሰራለች ዓላምን የምትኮርጅ ቤተክርስቲያን ለጊዜው ስኬታማ ብትመስልም ለዘላለም የምትተርፈው አመድ ነው

 #በቀን 18//8/2018 ዓ.ም           🔥🔥🔥👉   ካችንን_ከፍ_ያደረግንበት_ልዩ_ቀን የእግዚአብሔርን_ቃል_የተማርን_ሲሆን_በመጨረሻም_በፀሎት_እና_በባርኮት_ፕሮግራሙ_ተጠናቋል።    ...
27/04/2026

#በቀን 18//8/2018 ዓ.ም

🔥🔥🔥
👉 ካችንን_ከፍ_ያደረግንበት_ልዩ_ቀን የእግዚአብሔርን_ቃል_የተማርን_ሲሆን_በመጨረሻም_በፀሎት_እና_በባርኮት_ፕሮግራሙ_ተጠናቋል።

ያገለገላችሁትን ሁሉ እግዚአብሔር ይባርካችሁ‼️

የቤተክርስቲያናችን ፕሮግራሞች
👉እሁድ ጠዋት ከ4:00 ጀምሮ የአምልኮ እና የቃል ጊዜ
👉ማክሰኞ ምሽትከ ክ11:00 ጀምሮ ድንቅ የፀሎት የአምልኮ እና የትምህርት ጊዜ
👉ሀሙስ ጠዋት ከ4:00 ጀምሮ ልዩ የፀሎት ጊዜ
💒🛐አድራሻ:- ሰሚት ጨሪቆስ ኮንደሚኒየም ጤና ጣቢያ ፊትለፊት
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ለበለጠ መረጃ +251913825949 ይደውሉ
Rc church የ R/C Church YouTube እና TikTok channel ይከታተሉ

YouTube link
https://youtube.com/?feature=shared

TikTok link

www.tiktok.com/

Address

Addis Ababa

Opening Hours

Tuesday 11:00 - 01:30
Saturday 11:00 - 01:30
Sunday 04:00 - 07:00

Telephone

+251913825949

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when የተሃድሶ ኪዳን ለትዉልድ ቤተ ክርስቲያን posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share