02/06/2026
ክርስቲናዊ ጋቢቻ
የጠፍ ሃጢአተኞችን አስቡ( 1ኛ ቆሮ 6፡-1- 8)
1, ጌ ታን አስቡ
2,እግ/ር አብን አስቡ
3,እግ/ር ወልድን አስቡ
የአማኝ ሰውነት የክርስቶስ አካል ነው፡ 15 – 18 - እየሱስ ክርስቶስ በዋጋ ገስቶናል - 20
ሰውነታችን የሱነው ሮሜ 12፤ 1- 2
4, የእግ/ር መንፈስ ቅዱስን አስቡ፡ 6; 19-20
1/ እግ/ር አብ ሰውነታችን ፈጠር
2/ ወልድ ተቤ ዥቶት የርሱ አካል አደረገ
3/ መንፈስ ቅዱስ በሰውነታችን ውስጥ በማደር የእግ/ር ቤተመቅደስ አድርጓል
ስለክርስቲያናዊ ጋብቻ ጠቢብ ሁን፡ ም7
በም7 የሚነሱ ዋና ጥያቅዎች
1/ ስለ ጋብቻ
2/ ለጣዎት ስለተሰዋ መብል (8፡1)
3/ ስለመንፈሳዊ ስጦታዎች
4/ ስለሙታን ትንሳኤ
5/ ለአይሁድ ስለሚደረግ ሚሲዮናዊ መዋጨ
እግ/ር ጋብቻን የመሰረተው ዋናው አላማ ለዝሙት ጠንቅ ነው።
ቁ3 እና 4 "ግደታዋ " የሚለው አገለለጽ ማለት ያለግብር ስጋ ጋብቻ ፈስሞ አይሆንም
ከግብር ስጋ የተነሳ ነው
' አንድ አካል (አፍ 5፤31)
' አንድ ብልት
' አንድ ስጋ የተባለው
ስለዚህ ለሁለቱም በግብርስጋ ግንኙነት በኩል ታላቅ ሃላፊነት አለው
ቁ 5 በዚህ ቦታ የተገለጸው ሃሳብ ተለያይተው ፡ ስለመቆየት
ለምሳሌ - ለትምህርት ብለው - ለስጋ ጉዳይ ብለው
አንዳንድ ሰዎች የግብርስጋ ግንኙነት የሚደረገው ልጅ ለመውለድ ብለው የሚያስቡ አሉ ስተት
ነው
ጳውሎስ 2 ምክንያት
1ኛ የዝሙትን ፈተና ለመቀነስ
2ኛ የትዳር ጓደኛሞች የግብር ስጋ ፍላጎታቸውን በማርካት ደስታንና ፍሱም አንድነትን
እንዲያገኙ ነው
ቁ 6-7 ፡ ሳያገቡ መኖር የተፈቀደ እንደሆነ፤ ነገርግን ትእዛዝ እንዳደለ ይገልጸል ቁ7
ጋብቻ አንድ አላማ ከዝሙት ለመራቅ ነው
ቁ8 " ያላገባ የሚለው ቃል 3ፍቺ አለው
1/ ከዚህ በፊት ጨርሶ ያላገባ
2/ አግብቶ ሚስቱ የሞተችበት
3/ የተፋታ ሰው
በጋብቻ ውስጥ 3 እውነታዎች ማወቅ
እውቀት 1/ ድርሻችን እንዲያውቅ
2/ የበታችነት ስሜት ለማስወገድ
3/ በአሁኑ ዘመን በትዳር ላይ የተነሳው የሰይጣን እቅዶች መለየት
ፍቅር
ሰቶርጌ = ተፈጥሮአዊ የቤተሰብ ፍቅር (ወጌናዊ)
አሮስ = የወንድና የሴት የጾታ ፍቅር (የጾታ)
ፈልያ= የጓደኝነት (የወዳጅነት) ፍቅር (ወዳጅነት)
አጋፔ = አምላካዊ ፍቅር (ምክንያት የሌለ)
አጋፔ በውስጡ 3 ነገሮች ይዟል
1/ ራስን መስጠት
2/ መገዛትና ምስጢር
ይህ ፍቅር የምሰዋ ፍቅር ነው
ትዳር ኮንትራት ሳይሆን የእድሜ ልክ ኪዳን ነው
እምነት ድል ያለው በውግያ ሜዳ ሳይሆን በእምነት ውስጥ
ከሚጠራጠረው ሰውጋ የህይወት መንገድ በጎዳና መንገድ መሄድ ከባድ ነው