Aleph - አሌፍ

Aleph - አሌፍ የክብረ በዓላት ቃለ እግዚአብሔር (ዜማ/፣ ወረቦች) የሚቀርቡበት፣ ኦርቶዶክሳዊነት በስፋት የሚዳሰስበት አሌፍ ተዋሕዶ የፌስቡክ ገጽ፡፡

በዲያቆን እሱባለው ደምሴ የሚዘጋጅ ኦርቶዶክሳዊነት በስፋት የሚዳሰስበት አሌፍ ተዋሕዶ የፊት ገጽ፡፡

አሌፍ በዕብራይስጥ የፊደል ገበታ የመጀመሪያው ፊደል ሲሆን፤ አበው ቀደምት ፊደላት ነገረ እግዚአብሔርን እንዲያዘክሩን በማሰብ ለፊደላቱ ትርጉም ሲሰጡ አሌፍ ብሂል አሐዱ እግዚአብሔር በማለት ተርጉመውታል፡፡ ይህ የፊት ገጽም በአሐዱ እግዚብሔር ስለተ መሠረተችው ቀዳሚት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን የምንነጋገርበት መድረክ በመሆኑ አሌፍ ተሰኝቷል፡፡

05/04/2026

እንደምን ሰነበታችሁ ውድ የአሌፍ ቤተሰቦች ?

ሥርዓተ ጸሎት ዘሰሙነ ሕማማትን በSoft Copy ከፈለጋችኹ፡ በሀገረ ስዊትዘርላንድ የምተገኘው የጄኔቫ ፀሐየ ጽደቅ መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን እንዲህ አሰናድታልናለች፡፡ አስተያየት መስጫ (Comment box) ላይ በተቀመጠው ሊንክ አማካኝት ሰነዱን ማግኘት ትችላላችኹ

በዚህ ለደከሙልን የድካማቸውን ዋጋ የቤተ ክርስቲያን አምላክ እንዲከፍላቸው እያሰብናቸው እንድትጠቀሙበት በአክብሮት ጋብዘናችኋል፡፡

ይትባረክ እግዚአብሔር ዘሰመየ ሕማማተ ወልዱ ክብረ ወስብሐተ
🙏

Get more website visits

https://youtu.be/GgNKVAEUUrQመልክአ ሥላሴሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ በሣህል፤ እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፣ ተፈጸመ ተስፋ አበው ...
22/02/2025

https://youtu.be/GgNKVAEUUrQ

መልክአ ሥላሴ
ሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ በሣህል፤ እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፣ ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤ ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል።

ዚቅ
ወታስተሥርዪ ኃጢአተ ሕዝብኪ ተበውሐ ለኪ፤ እምአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ፤ ከመ ትኩኒ ተንከተመ ለውልደ ስብእ፤ ለሕይወት ዘለዓለም፤ ለኪ ይደሉ ከመ ትኩኒ መድኃኒቶሙ ለመሐይምናን ሕዝብኪ፤ ኦ መድኃኒተ ኵሉ ዓለም፤ ወልድኪ ሣህሎ ይክፍለነ ሰአሊ ለነ ቅድስት።

ነግሥ
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤ መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።

ዚቅ
ቅንዑ ለእንተ ተዓቢ ጸጋ መድኃኒት ለነፍስ ወሥጋ፤ እስመ ርቱዓት ፍናዊሃ ጻድቃን የሐውርዎን ወኃጥአን ይስዕንዎን፤ ዘእንበለ ትብጻሕ ግብተ አሠንዶ ፍኖተ፤ ይፈኑ ለክሙ እመቅደሱ ረድኤተ፤ መድኃኒተ መቤዛዊተ እሞ ቅድስተ።

ወረብ
ቅንዑ ለእንተ ተዓቢ ጸጋ መድኃኒት ለነፍስ ወሥጋ ማርያም ድንግል/፪/
እስመ ርቱዓት ፍናዊሃ ጻድቃን የሐውርዎን ወኃጥአን ይስዕንዎን/፪/

መልክአ ኪዳነ ምሕረት
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘአስተማሰልዎ በኮከብ፤ ሶበ ብርሃኖ ተከድኑ ጽልሙታነ ራእይ ሕዝብ፤ ኪዳነ አምላክ ማርያም ወተስፋ መድኃኒት ዘዐርብ፤ ተናዘዘ ብኪ አኮኑ ኅሊና ቀዳማይ አብ፤ አመ እምገነቱ ተሰደ በኀዘን ዕፁብ።

ዚቅ
አንቲ ውእቱ ተስፋሁ ለአዳም፤ አመ ይሰደድ እምገነት።

ወረብ
አንቲ ውእቱ ተስፋሁ ለአዳም አንቲ ውእቱ/፪/
አመ ይሰደድ እምገነት/፬/

መልክአ ኪዳነ ምሕረት
ሰላም ለአዕዛንኪ እለ ተበስራ ኪዳነ፤ እምአፈ ፈጣሪ ወልድኪ ዘባሕርየኪ ተከድነ፤ አምሕለኪ ማርያም ከመ ኢታርእይኒ ደይነ፤ እንበለ ምግባር ባሕቱ እመ ኢይጸድቅ አነ፤ ቦኑ ለከንቱ ኪዳንኪ ኮነ።

ዚቅ
ኪዳንኪ ኮነ ለኃጥአን ቤዛነ፤ ኪዳንኪ ኮነ ኪዳንኪ ኮነ፤ ለኃጥአን ቤዛነ ኪዳንኪ ኮነ።

ወረብ
ኪዳንኪ ኮነ/፮/
ለኃጥአን ቤዛነ ኪዳንኪ ኮነ/፬/

መልክአ ኪዳነ ምሕረት
ሰላም ለመዛርዕኪ ወለኲርናዕኪ ምፅንጋዕ፤ እለ ሐቀፋሁ ለክርስቶስ ባሕርየ መለኮት ኅቡዕ፤ ማርያም ኅሪት እምነ መላእክት ወሰብእ፤ ተዝካረኪ ለእመ ገብረ በተአምኖ ጽኑዕ፤ በመንግሥት ሰማይ ምስሌኪ ይነግሥ ኃጥእ።

ዚቅ
አመ ይነግሥ ወልድ በደብረ ጽዮን፤ ክፍልኒ ድንግል ዕቁም በየማን፤ ምስለ አባግዕ ቡሩካን።

ወረብ
ይነግሥ ወልድ በደብረ ጽዮን አመ ይነግሥ ወልድ/፪/
ክፍልኒ ድንግል ዕቁም በየማን/፪/

ዓዲ (ወይም)
ዚቅ
መፍትው እንከ ንወድሳ ወንግበር ተዝካራ፤ ለቅድስት ድንግል ዓፀደ ወይን፤ መሶበ ወርቅ እንተ መና።

መልክአ ኪዳነ ምሕረት
ሰላም ለመልክዕኪ እመልክዐ ሐና ወኤልሳቤጥ፤ ዘብዑድ ስኑ ወልምላሜሁ ፍሉጥ፤ ማርያም ድንግል ድንግልተ አፍአ ወውስጥ፤ ቤዛ ይኩነኒ ኪዳንኪ በገጸ ፈጣሪ ሥሉጥ፤ አመ ወርኀ ነጊድ የኃልቅ ወይጸራዕ ሤጥ።

ዚቅ
ቃለ እግዚአብሔር እምድንግል አስተርአየ፤ ኤልሳቤጥ ኮነት ዓባየ፤ እስመ ወለደት ነቢየ።

ወረብ
እምድንግል አስተርአየ ቃለ እግዚአብሔር/፪/
ኤልሳቤጥ ኮነት ዓባየ እስመ ወለደት ነቢየ/፪/

አንገርጋሪ
ክነፈ ርግብ በብሩር ዘግቡር፤ ወገበዋቲሃኒ በሐመልማለ ወርቅ፤ አንቲ ምስራቅ ወወልድኪ ፀሐየ ጽድቅ፤ አማን፤ ኪዳንኪ ኢየኃልቅ።

አመላለስ
'አማን በአማን'/፪/ ኪዳንኪ 'አማን በአማን'/፪//፩/
ኪዳንኪ ኢየኃልቅ/፬/

ወረብ
ክነፈ ርግብ በብሩር ዘግቡር ወገበዋቲሃኒ በሐመልማለ ወርቅ/፪/
አንቲ ምሥራቅ ወወልድኪ ፀሐየ ጽድቅ ምሥራቅ ደብረ ሕይወት/፪/

የየካቲት ኪዳነ ምሕረት ማኅሌት ወረብ መልክአ ሥላሴሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ በሣህል፤ እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፣ ተፈጸመ ተስፋ አበ.....

ሥርዓተ_ማኅሌት_ዘአስተርእዮ_ማርያም ፩. ነግሥ ሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ በሣህል፤እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፣ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግ...
28/01/2025

ሥርዓተ_ማኅሌት_ዘአስተርእዮ_ማርያም

፩. ነግሥ

ሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤
ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ በሣህል፤
እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፣
ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤
ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል።

ዚቅ፦

ሃሌ ሉያ ለአብ ፨ ሃሌ ሉያ ለወልድ ፨ ለመንፈስ ቅዱስ ሥላሴ ዋህድ፨ እፎኑመ እመ አምላክ በከየት ደንጊፃ ፨ከመ ኲሉ ሰብእ ሞት ሶበ ሐወጻ ፨ ዮሐንስ በልብሱ ከደነ ገጻ።

ወረብ፦

እፎኑመ እመ አምላክ በከየት ደንጊፃ በከየት እመ አምላክ፤
ከመ ኲሉ ሰብእ ሞት ሶበ ሐወጻ በከየት።

፪. ነግሥ
ለምንት ይዜኃር ኃያል በኃይሉ፤
ወባዕል በብዝኃ ብዕሉ፤
ኢያድለወ ሞተ ክርስቶስ ለሥጋ አባሉ፤
ሞትሰ ለመዋቲ ይደሉ፤
ሞታ ለማርያም የአፅብ ለኲሉ።

ዚቅ፦

እንበይነዝ አእምሩ በውስተ ፍትሕ ከመ ኢያደሉ፨ ትጥዓም ሞተ እሙ ወእመ ኲሉ፨ አዘዘ ወልድ በርቱዕ ቃሉ።

፫. ለዝክረ ስምኪ /መልክአ ማርያም/

ሰላም ሰላም ለዝክረ ስምኪ ሐዋዝ፤
እምነ ከልበኔ ወቊስጥ ወእምነ ሰንበልት ምዑዝ፤
ማርያም ድንግል ለባሲተ ዓቢይ ትእዛዝ፤
ይስቅየኒ ለለጽባሑ ወይነ ፍቅርኪ አዚዝ፤
ከመ ይሰቅዮ ውኂዝ ለሠናይ አርዝ።

ዚቅ፦

ለዛቲ ድንግል ሠረቀ ላዕሌሃ ፨ብዕለ ጸጋሁ ለአብ፨ ወአግአዛ እምእኩይ ውስተ ሠናይ፨ እሞት ውስተ ሕይወት ፨ ወረሰየ ይዝክሩ ስማ ውስተ ኲሉ ዓለም።

ወረብ፦

ለዛቲ ድንግል ሠረቀ ላዕሌሃ ብዕለ ጸጋሁ ለአብ፤
ወአግአዛ እምእኩይ ውስት ሠናይ እሞት ውስተ ሕይወት፤

፬. ለእስትንፋስኪ / መልክአ ማርያም /

ሰላም ለእስትንፋስኪ ዘመዓዛሁ ሕይወት፤
ከመ መዓዛ ዕፅ ኅሩይ ዘውስተ ገነት፤
ማርያም ድንግል ቤተ ቅድሳት፤
ጽንሕኒ ውስተ ሠናይ ወሰውርኒ እሞት፤
በአክናፍኪ ርግብየ ኅሪት።

ዚቅ፦

አንጺሖ ሥጋሃ ቀዲሶ ኪያሃ፨ ኀደረ ቃል ላዕሌሃ፨ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፨ ወይቤላ ለድንግል፨ ሃሌ ሃሌ ሉያ፨ ሰሎሞን ይቤላ እኅትየ መርዓት፨ ርግብየ ሠናይት፨ ፍናወ ዚአኪ ገነት፨ እስመ ኪያኪ ኀረየ ለታዕካሁ፨ ከመ ትኩኒዮ ማኅደረ ለልዑል።

ወረብ፦

አንጺሖ ሥጋሃ አንጺሖ ሥጋሃ ላዕሌሃ ኀደረ፤
ቀዲሶ ኪያሃ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ይቤላ ለድንግል።

፭. ለገቦኪ / መልክአ ማርያም /

ሰላም ለገቦኪ ዘሐመልማለ ወርቅ ክዳኑ፤
በከመ ዳዊት ይዜኑ፤
ማርያም ድንግል ለያዕቆብ ሞገሰ ስኑ፤
በልኒ እግዝእትየ አፈቅረከ አኮኑ፤
እንዘ ረዳኢትከ አነ ዘይክለከ መኑ።

ዚቅ፦

እምሰማያት ወረደ ፨ወገብረ መድኃኒተ በማዕከለ ምድር፨ ኖላዊ ኄር ኖላዊሆሙ ለእሥራኤል ፨ ወረደ ስኖ ለያዕቆብ ዘአፍቀረ፨ ወስኑሰ ለያዕቆብ ዘይቤ ይእቲ ሥጋ እንተ ነሥአ፨ መድኅን እማርያም።

ወረብ፦

ወስኑሰ ለያዕቆብ ዘይቤ ዘይቤ ያዕቆብ፤
ይእቲ ሥጋ ይእቲ ሥጋ እማርያም እንተ ነሥአ መድኅን።

፮. ለፀዓተ ነፍስኪ / መልክአ ማርያም /

ሰላም ለፀዓተ ነፍስኪ እንበለ ፃዕር ወፃማ፤
ለነቢር ዘልፈ በየማነ ወልድኪ ፌማ፤
ማርያም ድንግል ለባሲተ ሞገስ ወግርማ፤
አጽንዒ በረድኤትኪ ለሕይወትየ ድካማ፤
እምሕይወተ ኄራን አበው ኢታሕጽጺ ዐቅማ።

ዚቅ፥

ጊዜ ዕረፍታ ለሶልያና ፨ ወረደ ወልድ እምዲበ ልዕልና፨ ጠሊላነ ንግሥ ሶቤሃ ከደና።

ወረብ፦

ጊዜ ዕረፍታ ለማርያም ጊዜ ጊዜ ጊዜ ዕረፍታ ለማርያም፤
ወረደ ወልድ ዲበ እምዲበ ልዕልና ወረደ።

፯. ለበድነ ሥጋኪ / መልክአ ማርያም /

ሰላም እብል በድነ ሥጋኪ ጽሩየ፤
ዘተመሰለ ባሕርየ፤
ማርያም ድንግል ዐጸደ ወይንየ፤
ንስቲተ ለዕበየኪ እንተ አቅረብኩ ግናየ፤
ኢይትኃደግ ዲበ ምድር ምሥጢ ሰማየ።

ዚቅ፦

ኦ ትቤ ማርያም ፨እወጽእ እምዝንቱ ሥጋየ፨ ወአሐውር ውስተ ሕይወት ዘለዓለም፨ ኦ ተዘከርኬ ዮሐንስ ዘይቤለከ ሊቅ አመ ትረፍቅ ዲበ እንግድዓሁ።

፰. ለግንዘተ ሥጋኪ / መልክአ ማርያም /

ሰላም ለግንዘተ ሥጋኪ በእደ ሐዋርያት አርጋብ፤.በአፈወ ዕፍረት ቅድው ዘሐሳበ ሤጡ ዕፁብ፤
ማርያም ድንግል ወለተ ኅሩያን ሕዝብ፤
ረሰይኩኪ እግዝእትየ ህየንተ እም ወአብ፤
ይሕፅነኒ ከመ ጥብ ፍቅርኪ ሐሊብ።

ዚቅ፦
ተጋብኡ በቅጽበት ለግንዘተ እሙ ቅድስት፨ ብፁዓን ሐዋርያት ቦኡ ኀቤሃ፨ በሰላም አምኁ ኪያሃ፨ በስብሐት ገነዙ ሥጋሃ።

፱. ለመቃብርኪ / መልክአ ማርያም /

ሰላም ለመቃብርኪ ለጌቴሴማኒ በመርኅባ፤
እንተ ይእቲ ለኢየሩሳሌም ቅሩባ፤
ማርያም ድንግል ለሀገረ መንግሥት ርግባ፤
ትትሜጦ ወረቀ እምአፌር ወጸበለ አፈው እምሳባ፤
ጌቴሴማኒ ለሥጋኪ ምስካባ።

ዚቅ፦

ሃሌ ሃሌ ሉያ፨ ዓውዳኒ ዘጽድቅ ወመርኅባኒ ዘዕንቊ፨ አንቀጸ አድኅኖ ሐዳስ ንጽቅ።

፲. ለመቃብርኪ / መልክአ ማርያም /

ሰላም ለመቃብርኪ ለኢየሩሳሌም በአድያማ፤
እንተ ይእቲ ጌቴሴማኒ ስማ፤
ማርያም ሰንበት ዕረፍተ ጽዑራን እምፃማ፤
አመ ኀደረ ላዕሌኪ ፀሐየ ቅዱሳን ዘራማ፤
ኃይለ ልዑል ጸለለኪ በመንክር ግርማ።

ዚቅ፦

ኢይሜንንዋ ኪያሃኒ ወአድያሚሃኒ ነያ ጽዮን ፨ ቅድስት ሀገረ እግዚአብሔር።

፲፩. እግዚአብሔር ጽጌ ትንቢት / ማኅሌተ ጽጌ /

እግዚአብሔር ጽጌ ትንቢት ለቢሶ ሥጋኪ ሥጋ ዚአነ፤
አመ አስተርአየ በምድር ወተአምረ ለነ፤
ንዌድሰኪ እንዘ ንብል ምክሃ ዘመድነ፤
ዮም በፍሥሃ ለማርያም እምነ፤ አስተርእዮ በሰማይ ኮነ።

ዚቅ፦

አስተርአየ ዘኢያስተርኢ፨ ኮነ እሙነ አስተርእዮቱ ለመድኃኒነ ክርስቶስ፨ እሙነ ኮነ አስተርእዮቱ፨ እምድንግል ተወልደ፨ እሙነ ኮነ አስተርእዮቱ፨ በሥጋ ረቂቅ፨ እሙነ ኮነ አስተርእዮቱ፨ በ፴ ክረምት በዮርዳኖስ ተጠምቀ፨ በበሕቅ ልሕቀ።

++++++++++ አንገርጋሪ ++++++++++

ኢኮነ ነግደ ወፈላሴ ሀገሪቶሙ ለቅዱሳን፤
ንሕነ ሰብአ ቤቱ ለእግዚአብሔር ኲልነ፤
አምላክ ኀደረ ውስተ ሥጋ ተአቊረ፤
እንዘ ኢይትጋባዕ በሙላድ፤
ዘድንግል መናሥግተ ኢያርኂዎ ዘኪሩቤል ኢርእዮ።

++++++++++አመላለስ+++++++

ዘድንግል መናሥግተ ኢያርኂዎ፤
ኢያርኂዎ ዘኪሩቤል ኢርእዮ ኢያርኂዎ ኢርእዮ ዘኪሩቤል።

++++++++++ እስመ ለዓለም ++++++++++

እግዝእትየ እብለኪ ወእሙ ለእግዚእየ እብለኪ፨ ቃል ቅዱስ፨ መንበሩ ዘኪሩቤል ኀደረ ላዕሌኪ፨ ዘመንበሩ ዓቢይ ውእቱ፨ ያቀድም አእምሮ ኅሊና ሰብእ፨ መንበሩ ዘኪሩቤል ኀደረ ላዕሌኪ፨ ግሩም እምግሩማን፨ ዘመጽአ ውስተ ዓለም፨ መንበሩ ዘኪሩቤል ኀደረ ላዕሌኪ፨ ስብሐት ዘኢየኃልቅ ወስን ዘኢያንጸበርቅ፨ መንበሩ ዘኪሩቤል ኀደረ ላዕሌኪ፨ ዘይሥዕሎሙ ለሕፃናት፨ ወይነግሥ ለመላእክት መንበሩ ዘኪሩቤል ኀደረ ላዕሌኪ፨ እስመ ንጉሥ ውእቱ ሰከበ በጎል፨ ሰገዱ ሎቱ ሰብአ ሰገል፨ መንበሩ ዘኪሩቤል ኀደረ ላዕሌኪ፨ እምግርማሁ ትርዕድ ምድር፨ ዜናዊ ስቡሕ ዘለዓለም፨ ወእስከ ለዓለም ንጉሥ ውእቱ።

++++++++++ አመላለስ ++++++++++

ዘመንበሩ ዓቢይ መንበሩ ውእቱ መንበሩ ዘኪሩቤል፤
ያቀድም አእምሮ አእምሮ ኅሊና ሰብእ።

++++++++++++ አቡን ++++++++++++

አቡን ሃሌ ሉያ ወበውእቱ መዋዕል ወጽአ ትእዛዝ እምኀበ ቄሣር ንጉሥ፨ ከመ ይጸሐፍ ኵሉ ዓለም ፨ ማርያምሰ ወለደት ወልደ ዘበኵራ ፨ ቤዛነ ዓቃቤ ነፍሳቲነ ፨ እስመ እምዘርዓ ዳዊት ዘመጽአ በቤተልሔም ዘይሁዳ።

++++++++++ ሰላም ++++++++++

ተጋብኡ በቅጽበት ለግንዘተ እሙ ቅድስት፨ ብፁዓን ሐዋርያት ቦኡ ኀቤሃ፨ በሰላም አምኁ ኪያሃ፨ በስብሐት ገነዙ ሥጋሃ።

++++++++++++ ተፈጸመ +++++++++++++

© ፍሬ ማኅሌት

https://youtu.be/DCjU7Six2E0?si=hctaGP8NreDPP8MD
11/01/2025

https://youtu.be/DCjU7Six2E0?si=hctaGP8NreDPP8MD

ከታኅሣሥ ፳፱ - ጥር ፭ የሚባል የሰንበት መዝሙርትርጉም፦ ከያዕቆብ ኮከብ ይወጣል ከእስራኤል ኃጢአትን ያስወግዳል እኔም በኲር አደርገዋለሁ ከነገሥታት ይልቅ ልዑል ነው ከተራራዎችም በ....

https://youtu.be/zgm6qNYZv58?si=TNGaStIbMNoWoL_o
04/01/2025

https://youtu.be/zgm6qNYZv58?si=TNGaStIbMNoWoL_o

ታኅሣሥ 29፡ በጌታችን የልደት በዓለት በቅድስት ቤተ ክርስቲያን በማኅሌት ጊዜ የሚባል ወረብ ፡፡ #ገና #ጌና #ልደት #አማኑኤል #በበረት _ዮም_ተወልደ #ጽጌ ...

29/11/2024

ኅዳር 21 ቀን በቅድስት ቤተ ክርስቲያን በማኅሌት ጊዜ የሚባል ወረብ ፡፡ ሙሉ የማኅሌቱን ዘር ለማግኘት 👇🏿👇🏿👇🏿 †† 1 ††ሰላም ፡ ለኵልያቲክሙ ፡ እለ ፡ ዕሩያን ፡ በአካል፤ዓለመክ....

https://youtu.be/29_ZxZHd7Ws†† 1 ††ሰላም ፡ ለኵልያቲክሙ ፡ እለ ፡ ዕሩያን ፡ በአካል፤ዓለመክሙ ፡ ሥላሴ ፡ አመ ፡ ሐወፀ ፡ ለሣህል፤እምኔክሙ ፡ አሐዱ ፡ እግዚአብሔር ...
25/11/2024

https://youtu.be/29_ZxZHd7Ws

†† 1 ††
ሰላም ፡ ለኵልያቲክሙ ፡ እለ ፡ ዕሩያን ፡ በአካል፤
ዓለመክሙ ፡ ሥላሴ ፡ አመ ፡ ሐወፀ ፡ ለሣህል፤
እምኔክሙ ፡ አሐዱ ፡ እግዚአብሔር ፡ ቃል፤
ተፈጸመ ፡ ተስፋ ፡ አበው ፡ በማርያም ፡ ድንግል፤
ወበቀራንዮ ፡ ተተክለ ፡ መድኃኒት ፡ መስቀል፡፡
ዚቅ
ሃሌ ሉያ ለአብ፣ ሃሌ ሉያ ለወልድ፣ ሃሌ ሉያ ለመንፈስ ቅዱስ ፤
ዕዝራኒ ፡ ርእያ ፡ ለጽዮን ፡ ቅድስት፤
እንዘ ፡ ትበኪ ፡ከመ ፡ ብእሲት፡፡
††† 2 †††
ሰላም ፡ ለዝክር ፡ ስምኪ ፡ ዘመንክር ፡ ጣዕሙ ፤
ለወልድኪ ፡ አምሳለ ፡ ደሙ ፤
መሠረት ፡ ሕይወት ፡ ማርያም ፤
ወጥንተ ፡ መድኀኒት ፡ ዘእም ቀዲሙ፤
ኪያኪ ፡ ሠናይተ ፡ ዘፈጠረ ፡ ለቤዛ ፡ ዓለሙ ፤
እግዚአብሔር ፡ ይትባረክ ፡ ወይትአኰት ፡ ስሙ፡፡
ዚቅ
ዘዘካርያስ ፡ ተቅዋም ፡ ዘወርቅ፤
ዘሕዝቅኤል ፡ ነቢይ ፡ ዕፁት ፡ ምሥራቅ ፤
ለመሠረትኪ ፡ የኃቱ ፡ ዕንቈ፤
ሰአሊ ፡ ለነ ፡ ማርያም ፡ በአሚን ፡ ንጽደቅ፡፡
††† 3 †††
ነቢያተ ፡ እሥራኤል ፡ ጸሐፉ ፡ በመጽሐፎሙ ፡ እሙነ፤
ነገረ ፡ ሰቆቃው ፡ ወላህ ፡ በዘመኖሙ ፡ ዘኮነ፤
ውስተ ፡ አፍላጋ ፡ አመ ፡ በጼዋዌ ፡ ነበርነ፤
ውስተ ፡ ኵሃቲሃ ፡ እንዚራቲነ ፡ ሰቀልነ ፤
ሶበ ፡ ተዘከርናሃ ፡ ለጽዮን ፡ እምነ፡፡
ዚቅ
ወይቤላ ፡ ኢትሬእዪኑ ፡ ላሃ ፡ ዚአነ፤
እንተ ፡ ረከበተነ ፡ በእንተ ፡ ጽዮን፤
ዕዝራኒ ፡ ርእያ ፡ ወተናገራ ፡፡
ወረብ
ወይቤላ ፡ ኢትሬእዪኑ ፡ ላሃ ፡ ዚአነ ፡ እንተ ፡ ረከበተነ ፤
ዕዝራኒ ፡ ርእያ ፡ ወተናገራ ፡
††† መልክዓ ማርያም †††
††† 4 †††
ሰላም ፡ ሰላም ፡ ለዝክረ ፡ ስምኪ ፡ ሐዋዝ፤
እምነ ፡ ከልበኒ ፡ ወቍስጥ ፡ ወእምነ ፡ ሰንበልት ፡ ምዑዝ፤
ማርያም ፡ ድንግል ፡ ለባሲተ ፡ ዐቢይ ፡ ትዕዛዝ፤
ይስቅየኒ ፡ ለለጽባሑ ፡ ወይነ ፡ ፍቅርኪ ፡ አዚዝ፤
ከመ ፡ ይሰቅዮ ፡ ውኂዝ ፡ ለሠናይ ፡ አርዝ፡፡
ዚቅ
ሃሌ ሉያ X3 እምነ ጽዮን በሀ፤
ቅድስት ፡ ቤተ ክርስቲያን ፡ ሥርጉት ፡ በስብሐት፤
ዓረፋቲሃ ፡ ዘመረግድ ፡ ሥርጉት ፡ በስብሐት፤
ወማኅፈዲሃ ፡ ዘቢረሌ ፡ ሥርጉት ፡ በስብሐት፤
እምስነ ፡ ገድሎሙ ፡ ለሰማዕት ፡ ሥርጉት ፡ በስብሐት፤
ታቦተ ፡ ሕጉ ፡ ለንጉሥ ፡ ዐቢይ ፡ ሥርጉት ፡ በስብሐት፤
እንተ ፡ ክርስቶስ ፡ መሠረትኪ ፤ ፀሐየ ፡ ጽድቅ ፡ ያበርህ ፡ ለኪ፡፡
ወረብ
እንተ ፡ ክርስቶስ ፡ መሠረትኪ ፤ ፀሐየ ፡ ጽድቅ ፡ ያበርህ ፡ ለኪ ፡ ፀሐየ ፡ ጽድ(ቅ)፤
ለሰማዕት ፡ ሥርጉት ፡ በስብሐት፤ ሥርጉት ፡ በስብሐት፡፡
††† 5 †††
ሰላም ፡ ለአስናንኪ ፡ ሐሊበ ፡ ዕጐልት ፡ ዘተዛወጋ፤
ወመራዕየ ፡ ቅሩፃት ፡ እለ ፡ እምሕፃብ ፡ ዐርጋ፤
ማርያም ፡ ድንግል ፡ ለደብተራ ፡ ስምዕ ፡ ታቦተ ፡ ሕጋ ፤
አፍቅርኒ ፡ እንበለ ፡ ንትጋ ፡ ለብእሴ ፡ ደም ፡ ወሥጋ፤
ዘየዐቢ ፡ እምዝ ፡ ኢየኃሥሥ ፡ ጸጋ፡፡
ዚቅ
ታቦተ ፡ ሕጉ ፡ ለእግዚአብሔር ፡ በካህናት ፡ ሕጽርት፤
ወበመንፈስ ፡ ቅዱስ ፡ ክልልት፤
ንጉሥኪ ፡ ጽዮን ፡ ኢይትመዋዕ ፡ በፀር ፡ ወኢየኀድጋ ፡ ለሀገር፡፡
ወረብ
ታቦተ ፡ ሕጉ ፡ ለእግዚአብሔር ፡ በካህናት ፡ ሕጽርት ፤ ወበመንፈስ ፡ ቅዱስ ፡ ክልልት፤
ንጉሥኪ ፡ ጽዮን ፡ ኢይትመዋዕ ፡ በፀር ፡ ወኢየኀድጋ ፡ ለሀገር፡፡
††† 6 †††
ሰላም ፡ ለከርሥኪ ፡ ዘአፈድፈደ ፡ ተበጽዖ፤
እም ታቦተ ፡ ሙሴ ፡ ነቢይ ፡ ለጽሌ ፡ ትእዛዝ ፡ ዘየኀብኦ፤
ማርያም ፡ ድንግል ፡ ጊዜ ፡ ጸዋዕኩኪ ፡ በአስተብቍዖ፤
ለፀርየ ፡ ብእሴ ፡ አመጻ ፡ ኀይለ ፡ ዚአኪ ፡ ይጽበኦ፤
እስከነ ፡ ያሰቆቁ ፡ ጥቀ ፡ ድኅሪተ ፡ ገቢኦ፡፡
ዚቅ
ሃሌ ፡ ሃሌ ፡ ሉያ ፡ በጾም ፡ ወበጸሎት፤
ተመጠወ ፡ ሙሴ ፡ ኦሪተ፤ ጽላተ ፡ አሥሮነ ፡ ቃላተ፡፡
ወረብ
ሃሌ ፡ ሃሌ ፡ ሉያ ፡ በጾም ፡ ወበጸሎት፤
ተመጠወ ፡ ሙሴ ፡ ኦሪተ፤ ጽላተ ፡ አሥሮነ ፡ ቃላ(ተ)፡፡
††† 7 †††
ሰላም ፡ ለመከየድኪ ፡ እለ ፡ ረከቦን ፡ መከራ፤
እምፍርሃተ ፡ ቀተልት ፡ ሐራ ፡ እንበለ ፡ አሣእን ፡ አመ ፡ ሖራ፤
ጽዮን ፡ ታቦተ ፡ ቃለ ፡ ጽድቅ ፡ መንፈቃ ፡ ዕሥራ፤
ዕጐላት ፡ እም ዕጐሊሆን ፡ ከመ ፡ ኪያኪ ፡ አፍቀራ፤
አፍቀርኩኪ ፡ አፍቅርኒ ፡ እም ይእዜ ፡ ለግሙራ፡፡
ወረብ
ማርያም ፡ ጽዮን ፡ ታቦተ ፡ ታቦተ ፡ ፋሲለደስ ወኢያሱ ፡ ታቦተ ፡ ቃለ ፡ ጽድቅ፤
ዕጐላት ፡ እም ዕጐሊሆን ፡ ከመ ፡ ኪያኪ ፡ አፍቀራ፤ አፍቀራ ፡ እም ዕጐሊሆ(ን) ፡፡
ዚቅ
ሃሌ ፡ ሉያ ፡ ወሪድየ ፡ ብሔረ ፡ ሮሜ፤
ለቤተ ፡ ክርስቲያን ፡ ርኢክዋ፤
አእመርክዋ ፡ አፍቀርክዋ፤ ከመ ፡ እኅትየ ፡ ኀለይኩ፤
እም ድኅረ ፡ ጉንዱይ ፡ መዋዕል፤
ወእምዝ ፡ እም ድኅረ ፡ ኅዳጥ ፡ ዓመታት፤
ካዕበ ፡ ርኢክዋ ፡ ወትትሐፀብ ፡ በፈለገ ፡ ጤግሮስ ፡፡
ወረብ
ሃሌ ፡ ሉያ ፡ ወሪድየ ፡ ብሔረ ፡ ሮሜ፤
ለቤተ ክርስቲያን ፡ ርኢክዋ፤ አእመርክዋ ፡ አፍቀርክዋ፤ ለቤተ ክርስቲያን ፡፡
††† 8 †††
በዝንቱ ፡ ቃለ ፡ ማኅሌት ፡ ወበዝንቱ ፡ ይባቤ፤
ለዘይስእለኪ ፡ ብእሲ ፡ ጊዜ ፡ ረከቦ ፡ ምንዳቤ፤
ብጽሒ ፡ ፍጡነ ፡ ትሰጠዊዮ ፡ ዘይቤ ፤
ማርያም ፡ ዕንቍየ ፡ ክርስቲሎቤ ፡ ወምዕዝተ ፡ ምግባር ፡ እምከርቤ፤
ዘጸገየ ፡ ማኅጸንኪ ፡ አፈወ ፡ ነባቤ፡፡
ዚቅ
አብርሂ ፡ አብርሂ ፡ ጽዮን ፤ ዕንቍ ዘጳዝዮን፤ ዘኃረየኪ ፡ ሰሎሞን፡፡
ወረብ
አብርሂ ፡ አብርሂ ፡ ጽዮን ፤
ዕንቍ ዘጳዝዮን፤ ዘኃረየኪ ፡ ሰሎሞን ፡ ንጉ(ስ)
††† ማኅሌተ ጽጌ †††
††† 9 †††
ዘካርያስ ፡ ርእየ ፡ ለወርኃ ፡ ሳባጥ ፡ በሠርቁ፤
ተአምረኪ ፡ ለዘይት ፡ ማእከለ ፡ ክልኤ ፡ አዕጹቁ፤
ማርያም ፡ ጽዮን ፡ ለብርሃን ፡ ተቅዋመ ፡ ወርቁ፤
ዕዝራኒ ፡ በገዳም ፡ አመ ፡ ወዓለ ፡ ዉዱቁ፤
ለኅበረ ፡ ገጽኪ ፡ ጽጌ ፡ ሐተወ ፡ መብረቁ፡፡
ዚቅ
ለቅድስት ፡ ቤተ ክርስቲያን ፡ ፯ቱ ፡ መኃትዊሃ፤
ወ፯ቱ ፡ መሣውር ፡ ዘዲቤሃ፤
ዘካርያስ ፡ ርእየ ፡ ተቅዋመ ፡ ማኅቶት፤
ዘኩለንታሃ ፡ ወርቅ ፡ ወያክንት፤
ዕዝራኒ ፡ ርእያ ፡ ለጽዮን ፡ ቅድስት ፡ እንዘ ፡ ትበኪ ፡ ከመ ፡ ብእሲት፡፡
††† ምልጣን †††
ዓይ ፡ይእቲ ፡ዛቲ ፡እንተ ፡ታስተርኢ ፡እምርሑቅ፤
ከመ ፡ማኅቶት ፡ብርህት ፡ከመ ፡ ፀሐይ፤
ሙሴኒ ፡ርእያ ፡ ሀገር ፡ ቅድስት ፡ ዕዝራኒ ፡ ተናገራ ፡ ዳዊት ፡ ዘመራ፡፡
ወረብ
ሙሴኒ ፡ ርእያ ፡ ሀገር ፡ ቅድስ(ት)
ዕዝራኒ ፡ ተናገራ፡ ተናገራ ፡ ዘመራ ፡ ዳዊ(ት)
††† እስመ ለዓለም †††
ዘካርያስ ፡ ርእየ ፡ ተቅዋመ ፡ ማኅቶት፤
ኩለንታሃ ፡ ወርቅ ፡ በየማና ፡ ወበጸጋማ ፡ አዕጹቀ ፡ ዘይት ፤
ደብተራ ፡ ፍጽምት ፡ ሀገር ፡ ቅድስት፤
ነቢያት ፡ ይትፌሥሑ ፡ በውስቴታ፤
ሐዋርያት ፡ ይትኃሠዩ ፡ በውስቴታ፤
ወዳዊት ፡ ይዜምር ፡ በውስተ ፡ ማኅፈዲሃ፤
ዘበሰማይኒ ፡ ወዘበምድርኒ ፡ በቃለ ፡ ዳዊት ፡ ይሴብሑ፤
ወይብሉ ፡ ኵሎሙ ፡ ሃሌ ፡ ሉያ፡፡
ወረብ
ዘካርያስ ፡ ርእየ ፡ ተቅዋመ ፡ ማኅቶት ፡ ኩለንታሃ ፡ ወርቅ ፤ በየማና ፡ ወበጸጋማ ፡ አዕጹቀ ፡ ዘይ(ት)
ነቢያት ፡ ይትፌስሑ ፡ ሐዋርያት ፡ ይትሐሰዩ ፡ በውስቴታ ፡ ወዳዊት ፡ ይዜምር ፡ በውስተ ፡ ማኅፈዲሃ፡፡
††† ቅንዋት †††
ይቤ ፡ ዳዊት ፡ በመዝሙር ፡ ወሰብሒዮ ፡ ለአምላክኪ ፡ ጽዮን፤
ነቢይኑ ፡ ይቤ ፡ እግዚኦ ፡ ሰማዕኩ ፡ ድምፀከ ፡ ወፈራህኩ፤
እትመረጐዝ ፡ በዕፀ ፡ መስቀልከ፤
ስማዕ ፡ ጸሎተ ፡ ኵሉ ፡ ዘሥጋ ፡ ዘመጽአ ፡ ኀቤከ፡፡
††† ሰላም †††
ዘካርያስ ፡ ርእየ ፡ ተቅዋመ ፡ ማኅቶት፤
ገነተ ፡ ትፍስሕት ፡ መካነ ፡ ዕረፍት፤
እንተ ፡ ይእቲ ፡ ማኅደር ፡ ለካህናት፤
ለእለ ፡ የኃድሩ ፡ በፈሪሃ ፡ እግዚአብሔር፤
ይእቲኬ ፡ ቤተ ክርስቲያን፤
በውስቴታ ፡ የዓርጉ ፡ ስብሐተ ፡ ካህናት ፡ በብዙኅ ፡ ትፍስሕት ፡ ወሰላም፡፡
†††††††††††††††

ኅዳር 21 ቀን በቅድስት ቤተ ክርስቲያን በማኅሌት ጊዜ የሚባል ወረብ ፡፡ ሙሉ የማኅሌቱን ዘር ለማግኘት 👇🏿👇🏿👇🏿 †† 1 ††ሰላም ፡ ለኵልያቲክሙ ፡ እለ ፡ ዕሩያን ፡ በአካል፤ዓለመክ....

Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Aleph - አሌፍ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to Aleph - አሌፍ:

Share