Yosef Habtamu

Yosef Habtamu JESUS

ያለ እግዚአብሄር ከሚሮጥከእግዚአብሔር ጋር መቀመጥ ይሻላል Good night
26/05/2026

ያለ እግዚአብሄር ከሚሮጥ

ከእግዚአብሔር ጋር መቀመጥ ይሻላል
Good night

Congratulations
21/05/2026

Congratulations

እግዚአብሔር ያንተን ስኬት ያሳየኝ ዛሬ
21/05/2026

እግዚአብሔር ያንተን ስኬት ያሳየኝ ዛሬ

Congratulations arse 🤣🤣
19/05/2026

Congratulations arse 🤣🤣

19/05/2026
Bara kana keessatti of kennanii Waaqayyoof gadi jedhanii buluutu, Jireenya fida🤌♥️Far, 147-3 Inni warra garaan isaanii c...
19/05/2026

Bara kana keessatti of kennanii Waaqayyoof gadi jedhanii buluutu, Jireenya fida🤌♥️

Far, 147-3 Inni warra garaan isaanii cabe in fayyisa, madaa isaaniis walitti qabee in hidhaaf.
Ameen!🤲

ጎበዟ ተማሪ 15,000 ብር መክፈል አቅቷት እራ-ሷን አጠ-ፋች የሚል ዜና መስማት እንዴት ያ-ማል? 😭ሂንሴኔ ተፈሪ ትባላለች፤ ነዋሪነቷ በነቀምቴ ከተማ ሲሆን፣ በ'ኒው ጀነሬሽን' ኮሌጅ የቢኤ...
18/05/2026

ጎበዟ ተማሪ 15,000 ብር መክፈል አቅቷት እራ-ሷን አጠ-ፋች የሚል ዜና መስማት እንዴት ያ-ማል? 😭

ሂንሴኔ ተፈሪ ትባላለች፤ ነዋሪነቷ በነቀምቴ ከተማ ሲሆን፣ በ'ኒው ጀነሬሽን' ኮሌጅ የቢኤስሲ ነርሲንግ (BSc Nursing) የ4ኛ ዓመት ተማሪ ነበረች።

በቅርብ የሚያውቋት ጓደኞቿና መምህራኖቿ እንደሚመሰክሩት፣ ሂንሴኔ በትምህርቷ እጅግ ጎበዝ፣ ታጋሽ እና በከፍተኛ ውጤቷ ሌሎች ጭምር የሚቀኑባት ድንቅ ተስፋ የነበረች ወጣት ነበረች።

ሆኖም ግን፣ ይህቺ በነገይቱ ሀገር ላይ ትልቅ እምነት ተጥሎባት የነበረች ባለ ብሩህ አእምሮ ተማሪ፣ ዛሬ በገጠማት ከፍተኛ ተስፋ መቁረጥ ምክንያት ህይወቷን በገዛ እጇ እንድ-ታጠፋ ያደረጋት ልብ ሰ-ባሪ ታሪክ ተሰምቷል።

የዚህ አ-ሳዛኝ ጉዳይ መነሻ ደግሞ ለትምህርት ቤት መክፈል የነበረባት አስራ አምስት ሺህ (15,000) ብር ክፍያ በመቅረቱ ምክንያት ነው።

በወቅታዊው አሰራር መሰረት፣ የቀረባትን የትምህርት ክፍያ ካላጠናቀቀች ብሄራዊ የ'Exit Exam' ፈተናን መፈተን እንደማትችል ተነግሯት ነበር። ይህንን ተከትሎ፣ የረጅም ዓመታት ልፋቷ ከንቱ ሆኖ መቅረቱ እና አብረዋት የለፉ ጓደኞቿ ተፈትነው ወደ ስራ አለም ሲቀላቀሉ እሷ ግን በገንዘብ እጥረት ምክንያት ወደ ኋላ መቅረቷ፣ ውስጧን በከፍተኛ ተስፋ መቁረጥና በጭንቀት እንዲሞላው አድርጎታል። ይህ የማህበራዊና የስነ-ልቦና ጫናም
በመጨረሻ ለዚህ አስከፊ ውሳኔ እንድትደርስ አድርጓታል።

ይህም መንግስትም ሆነ ስለወጣቱ ግድ የሚለው ሁሉ ሊሰራበት የሚገባ ሁላችንም አጥብቀን ልንፀልይበት የሚገባ ጉዳይ ነው!

ለቤተሰቦቿ ለወዳጅ ዘመዶቿ መፅናናትን ተመኘሁ!

16/05/2026

ሁላችሁም ባሪኩ እስኪ Asen

² "Ati waan hundumaa gochuu akka dandeessu nan beeka, akeeka kees karaatti kan hambisu hin jiru. = Macaafa Iyoob : 42 = ...
16/05/2026

² "Ati waan hundumaa gochuu akka dandeessu nan beeka, akeeka kees karaatti kan hambisu hin jiru.

= Macaafa Iyoob : 42 = 2

ዋናው ፍቅር ነው ❤ Congratulations 🤣🙌
15/05/2026

ዋናው ፍቅር ነው ❤
Congratulations 🤣🙌

Address

ADDIS ABABA
Addis Ababa

Opening Hours

Monday 09:00 - 17:00

Telephone

+251922231095

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Yosef Habtamu posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to Yosef Habtamu:

Share