04/06/2025
የክርስቶስ ምሳሌዎች ቤተክርስቲያን
እሁድ ማለዳ
“ተነሥተንም ወደ ቤቴል እንውጣ፤ በዚያም በመከራዬ ጊዜ ለሰማኝ፥ በሄድሁበትም መንገድ ከእኔ ጋር ለነበረው ለእግዚአብሔር መሠውያን አደርጋለሁ።”
(ዘፍጥረት 35፥3)
• እግዚአብሔር አምላክ በመከራ ቀን ሰምቶናል
• ስለዚህም ከእኛ ጋር ነበረ አብሮንም አለ
• መከራችንን ሁሉ አስረስቶናል ያስረሳናል
“ዮሴፍም የበኵር ልጁን ስም ምናሴ ብሎ ጠራው፥ እንዲህ ሲል፦ እግዚአብሔር መከራዬን ሁሉ የአባቴንም ቤት አስረሳኝ፤”
(ዘፍጥረት 41፥51)
• ዋጋ በከፈልንበት ስፍራ ባርኮናል ያበዛናልም።
የክርስቶስ ምሳሌዎች ቤተክርስቲያን
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
ቱሉ ዲምቱ