12/04/2026
“ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን” (ክርስቶስ ከሙታን ተለይቶ ተነሣ)
“በዐቢይ ኀይል ወሥልጣን” (በገናና ኀይልና ሥልጣን)
“ዐሠሮ ለሰይጣን” (ሰይጣንን ዐሰረው)
“አግአዞ ለአዳም” (አዳምን ነጻ አወጣው)
“ሰላም” (ፍቅር አንድነት ሆነ)
“እምይእዜሰ” (ከእንግዲህስ)
“ኮነ” (ሆነ)
“ፍሥሐ ወሰላም” (ደስታ ሰላም)
አሜን🙏
እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤው አደረሳችሁ