Tadesse Hatiya Oge

Tadesse Hatiya Oge Serving my loved country Ethiopia 🇪🇹

19/05/2026

Sidama Bank S.C. has signed a correspondent banking agreement with Equity Bank Kenya, in a move that links the Ethiopian lender to one of east Africa’s

15/05/2026

መልካም ዜና

ሲዳማ ባንክ አ.ማ. እና ኢኪቲ ባንክ Bank # ግሩፕ ኬንያ ስትራቴጂካዊ አለም ዓቀፍ የባንክ አገልግሎት የአጋርነት ስምምነት መፈጸማቸውን ሲገልጽ ሲዳማ ባንክ ታላቅ ደስታ ይሰማዋል፡፡
ኢኪቲ ባንክ ግሩፕ ኬንያ በአፍሪካ ቀዳሚ የፓን-አፍሪካ ባንክ ለመሆን ብርቱ አህጉራዊ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ የሚገኝ የኬንያ ተቀዳሚ ባንክ ነው፡፡ ኢኪቲ ባንክ ግሩፕ እ.ኤ.አ. በ2026 ባካበተው ጠቅላላ ኃብት እንዲሁም አነስተኛና ጥቃቅን የኢኮኖሚ አንቀሳቃሾችን በፋይናንስ በመደገፍ ከኬንያ አጠቃላይ ባንኮች በአንደኝነት በሐገሪቱ ታዋቂ ከሆነው የባንኪንግ ዘርፍ ተሸላሚ ነው፡፡ ይህም የኢኪቲ ባንክ ግሩፕ ኬንያ መሪ-ቃል "Growing Together in Trust." በመተማመን በጋራ ማደግ እና የፋይናንስ አካታችነትን ተልዕኮ የሚያጸባርቅ ነው፡፡
ይህ የአለም ዓቀፍ የባንክ አገልግሎት ስትራቴጂክ አጋርነት የሲዳማ ባንክ የደንበኞች አገልግሎት አሰጣጥ አንድ ደረጃ ከፍ ያደርጋል፡፡ በመሆኑም የባንካችን ደንበኞችና አጋሮች የአለም ዓቀፍ የገንዘብ ዝውውር እና የአለም ዓቀፍ የንግድ እንቅስቃሴ ይበልጥ የተቀላጠፈና አስተማማኝ እንዲሆን የሚያችል ነው፡፡

Good News
Sidama Bank S.C. proudly announces the signing of correspondent banking strategic partnership agreement with Equity Bank Kenya which is a milestone achievement.
Bank # Kenya has envisioned as a Pan-African Bank headquartered in Nairobi, Kenya and it’s the nation's leading financial services provider and the 2026's recipient of the prestigious Think Business Banking Award, Kenya's most cherished annual banking accolade. This recognition reflects Equity Bank's massive asset base and its strong support to MSMEs, as embodied in its motto, "Growing Together in Trust." and its mission, "Financial Inclusion"
The correspondent banking strategic partnership the two have signed step forward in expanding Sidama Bank’s service excellence for the best of its customers and stakeholders. Thus, the Bank now provides enhanced international money transfer and trade finance services to its customers and stakeholders seamlessly and conveniently.

Sidama Bank S.C.
Together, We Can!

ለወቅታዊና ጠቃሚ የባንካችን መረጃ፣
Facebook:https://www.facebook.com/profile.php?id=61576843714120 Telegram:https://t.me/sidamabanksc
Youtube:https://bit.ly/4dn1oJn

15/05/2026
07/05/2026

"የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያን ወቅታዊ ገጽታ በሐዲስ ኪዳን እይታ" በተሠኘው የተስፋዬ ቃሚሶ (መጋቢ) መጽሐፍ ዙሪያ የተደረገ ውይይት ሁለተኛው ክፍል።

ሊንኩን በአስተያየት መስጫው ስፍራ ያገኙታል

07/05/2026

የሲዳማ ባንክ አ.ማ. እና ፉራ የልማትና ጥናት ኢንስቲትዩት በጋራ የመስራት ስምምነት አድርገዋል:: የባንካችን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ታደሰ ሐጢያ ከኢንስቲትዪቱ ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ ዮሐንስ ሙዳ ጋር ሰፊ ውይይት ያደረጉ ሲሆን አብሮ የመስራት እድሎችና ስትራቴጂዎች ላይ ትኩረት አድርገዋል:: ከውይይቱ በኃላ የባንካችን የዲስትሪክት እና የመምሪያ ኃላፊዎች ቡድን በጋራ በፉራ የልማት ምርምርና ትምህርት ልህቀት ማዕከል ጉብኝት አደረገ፡፡
ስለሆነም ተቋሙ የባንካችን የሰራተኞች የስልጠና ማእከል ሆኖ እንዲያገለግል ስምምነት ላይ በመደረሱ የሰራተኞች የአቅም ግንባታ ማዕከል ሆኖ አገልግሎት የሚሰጥ መሆኑ ተገልጿል፡፡

Sidama Bank S.C. CEO, H.E. Mr. Tadesse Hatiya along with district and departmental heads visited today the Furra Institute of Development Studies and Education. During the meeting with Managing Director of Furra Institute of Development Studies Institute Mr Yohannes Muda, Institute's leadership vowed to deepen the existing strategic relationships. As a key outcome of the visit, the two strategic alliances also reached an agreement to transform the Institute into a training hub for employees of the Bank, serving as a Center of Excellence for employee capacity building.
Sidama Bank S.C.
Together, We Can!
ለወቅታዊና ጠቃሚ የባንካችን መረጃ፣
Facebook:https://bit.ly/4dn1oJn
Telegram:https://t.me/sidamabanksc
Youtube:https://bit.ly/4dn1oJn

01/05/2026
01/05/2026
COMING SOON 🔜 "ፍፃሜ ያላት ሴት" በሚል ርዕስ በሌንደን የወንጌል እውነት ዓለም አቀፍ ቤተክርስቲያን መጋቢ በሆነችው በእህታችን በፓስተር ጥሩ ወርቁ የተዘጋጀው ድንቅ መፅሐፍ በቅርብ ...
17/04/2026

COMING SOON 🔜

"ፍፃሜ ያላት ሴት" በሚል ርዕስ በሌንደን የወንጌል እውነት ዓለም አቀፍ ቤተክርስቲያን መጋቢ በሆነችው በእህታችን በፓስተር ጥሩ ወርቁ የተዘጋጀው ድንቅ መፅሐፍ በቅርብ ቀን ለንባብ ይበቃል 📢
Tiru Worku

13/04/2026
“ #ፍልፈሉ ምሁር” #እናት ዓለም ልጇን ሸልማ መርቃተምሮ ተመራምሮ ለወግ እንዲበቃሲትልከው ወደ እውቀት ገበያአዋቂ እንዲሆንላት በልቧ ተንቢያዲግሪውን ጭኖ ማስትሬትም ደርቦዶክተርም ሆነላት ተ...
13/04/2026

“ #ፍልፈሉ ምሁር”

#እናት ዓለም ልጇን ሸልማ መርቃ
ተምሮ ተመራምሮ ለወግ እንዲበቃ
ሲትልከው ወደ እውቀት ገበያ
አዋቂ እንዲሆንላት በልቧ ተንቢያ
ዲግሪውን ጭኖ ማስትሬትም ደርቦ
ዶክተርም ሆነላት ተመራምሮ አንብቦ

ሆኖም ግና.......

#ፍሬውን ሲትጠብቅ አገር እንዲያቀና
ትውልድ እንዲባረክ አንገቱ እንዲቀና
እንደፍልፈል ይቆፍር ጀመር
ሰርስሮ ሊያፈርስላት አገር
በጥላቻ ችሎት ፍርድ እየሰጠ
ያባርራል ያጋድላል ጦር እያስጨበጠ

#ታዲያ ገዳዩ ማነው እዚያ መንደር
በየቀኑ ልባችንን የሚሰብር

ምስኪኑ ገበሬ ገና ያልተማረው?
ሰው እየተጠፋፋ ነው ተብሎ የተነገረው?
ዱላውን ቢያነሳ ጦሩን ቢመዝም
ይጠየቅለት ባለጥላቻ ችሎቱ
ፍልፈሉ ምሁር ሰው ገዳዩ በእውቀቱ
ሰው መሆን ያቃተው ጠፍቶ #ሰብአዊነቱ

Address

Addis Ababa

Telephone

+251944119303

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Tadesse Hatiya Oge posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to Tadesse Hatiya Oge:

Share