የኢትዮጵያ ምስጋና ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን

የኢትዮጵያ ምስጋና ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from የኢትዮጵያ ምስጋና ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን, Church, https://maps. app. goo. gl/oYEQu7My3qoxGnHK 7, Addis Ababa.

19/05/2026
05/05/2026

Check out Hawassa Misgana Evangelical’s video.

28/04/2026

የኢየሱስ ክርሰቶስ ትንሳኤ
መጋቢ (ዶ/ር) ጌታሁን ነሲቡ
የኢትዮጵያ ምስጋና ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን ቦሌ አራብሳ አጥቢያ

16/04/2026

ሊያዩት የሚገባ የመጨረሻው ዘመን ድንቅ ትምህርት
በመጋቢ ጌታሁን ነሲቡ (ዶ/ር)
#ርዕስ፦ሁለቱ አውሬዎች
#ዮሐ 13፡1-11
የኢትዮጵያ ምስጋና ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን ቦሌአራብሳ አጥቢያ

ወደ ሮሜ ሰዎች 6፥9   _ክርስቶስ ከሙታን ተነሥቶ ወደ ፊት እንዳይሞት ሞትም ወደ ፊት እንዳይገዛው እናውቃለንና።  የፋሲካ ፕሮግራም      SERVICEየኢትዮጵያ ምስጋና ወንጌላዊት ቤተክር...
14/04/2026

ወደ ሮሜ ሰዎች 6፥9
_ክርስቶስ ከሙታን ተነሥቶ ወደ ፊት እንዳይሞት ሞትም ወደ ፊት እንዳይገዛው እናውቃለንና።
የፋሲካ ፕሮግራም
SERVICE
የኢትዮጵያ ምስጋና ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን ቦሌ አራብሳ አጥቢያ

12/04/2026

የበኩራት ፍሬ ኢየሱስ !!!!!

"አሁን ግን ክርስቶስ ላንቀላፉት በኩራት ሆኖ ከሙታን ተነስቷል።" (1 ቆሮንቶስ 15:20)
እርሱም ከሰንበት ማግስት ነዶውን በእግዚአብሔር ፊት እንዲቀበልላችሁ ይወዝውዘው።" (ዘሌዋውያን 23:11)
ይህ ቃል ለምን ስለትንሳኤው ጥላ እንደሆነ ለማስታወስ ያህል፦
1. "ከሰንበት ማግስት" ፦ ይህ ቀን እሁድ ነው፤ ኢየሱስ የተነሳበት ቀን።
2. "እንዲቀበልላችሁ" ፦ የኢየሱስ ትንሳኤ በእግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት ስላገኘ፣ እኛም በእርሱ በኩል ተቀባይነትን አግኝተናል።
3. "ይወዝውዘው" ፦ በኩራቱ መሬት ውስጥ ተቀብሮ እንዳልቀረ፣ ነገር ግን ተነስቶ ለእግዚአብሔር ክብር እንደቀረበ ያሳያል።
ይህ ቃል በሕይወትዎ ውስጥ በእግዝብሔር ዘንድ ተቀባይነትና አዲስ ጅማሬን የሚያበስር ይሁን::
"አሁን ግን ክርስቶስ ላንቀላፉት በኩራት ሆኖ ከሙታን ተነስቷል። ሞት በሰው በኩል ስለ መጣ ትንሣኤ ሙታን በሰው በኩል ሆኖአልና። ሁሉ በአዳም እንደሚሞቱ እንዲሁ ሁሉ በክርስቶስ ደግሞ ሕያዋን ይሆናሉና። ነገር ግን እያንዳንዱ በራሱ ተራ ይሆናል፤ በኩራት የሆነው ክርስቶስ ነው፥ በኋላም በመምጣቱ ለክርስቶስ የሆኑት ናቸው።"
ይህ ቃል ለአማኞች የሚያረጋግጥልን፦
* የመጀመሪያው መሆን፦ ኢየሱስ "በኩራት" ተብሎ መጠራቱ፣ ሞት መጨረሻ አለመሆኑን በተግባር ቀድሞ ስላሳየን ነው።
* የእኛ ሕያው መሆን፦ በአዳም ምክንያት የመጣብንን የሞት ፍርሃት፣ በክርስቶስ ትንሳኤ ወደ ሕያውነት እንደተቀየረልን ያበስረናል።
* ተስፋ፦ እርሱ ስለተነሳ፣ እኛም "ለክርስቶስ የሆንን" ሁሉ በራሳችን ተራ እንደምንነሳና የክብሩ ተካፋይ እንደምንሆን ትልቅ ዋስትና ይሰጠናል።
ይህ የትንሳኤ በኩራት ኃይል ዛሬ በሕይወታችን ውስጥ ለማንኛውም ለሞተ ወይም ተስፋ ለተቆረጠበት ነገር አዲስ ሕይወት ይሁን!!!

የሉቃስ ወንጌል 24
1፤ “ነገር ግን ከሳምንቱ በመጀመሪያው ቀን... የሉቃስ ወንጌል 24
5፤ ….”ሕያውን ከሙታን መካከል ስለ ምን ትፈልጋላችሁ? ተነሥቶአል እንጂ በዚህ የለም።”

ዘሌዋውያን 23:11
እርሱም ከሰንበት ማግስት ነዶውን በእግዚአብሔር ፊት እንዲቀበልላችሁ ይወዝውዘው።"

የእነዚህ ጥቅሶች ፋይዳ ተያያዥነት::
* ፍጹም ትያያዥነት;በኦሪት ዘሌዋውያን "ከሰንበት ማግስት" ነዶው እንደሚወዘወዝ ተጻፈ፤ በወንጌላት ደግሞ እውነተኛው የበኩራት ፍሬ ኢየሱስ "ከሰንበት ማግስት" ከመቃብር ተነሳ።
* አዲስ ጅማሬ፦ "የሳምንቱ መጀመሪያ ቀን" መባሉ፣ በትንሳኤው አዲስ ፍጥረትና አዲስ ተስፋ ለሰው ልጅ መጀመሩን ያሳያል።
1. የሥልጣንና የክብር ቦታ
በመጽሐፍ ቅዱስ "ቀኝ" የኃይል፣ የሥልጣንና የክብር ምልክት ነው። ኢየሱስ በእግዚአብሔር ቀኝ ተቀመጠ ማለት በጽንፈ ዓለሙ ሁሉ ላይ የበላይ ገዥ ሆኗል ማለት ነው።

"እርሱም መላእክትና ሥልጣናት ኃይላትም ከተገዙለት በኋላ ወደ ሰማይ ሄዶ በእግዚአብሔር ቀኝ አለ።" (1 ጴጥሮስ 3:22)

2. የማማለድ ሥራ (እንደ ሊቀ ካህናችን)
ኢየሱስ በእግዚአብሔር ቀኝ የተቀመጠው በአላማ ነው፣ ስለ እኛ ለመማለድ ነው።
"የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።" (ሮሜ 8:34)

መልካም የትንሳኤ በአል!!!!

08/04/2026

#የመጨረሻው ክፍል
#ሊያዩት እሚገባ ድንቅ ትምህርት
ርዕስ፦ እንዴት የእግዚአብሔርን ፈቃድ እንወቅ
ኤፌሶን 5፡16-17
የኢትዮጵያ ምስጋና ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን ቦሌ አራብሳ አጥቢያ

Address

Https://maps. App. Goo. Gl/oYEQu7My3qoxGnHK 7
Addis Ababa
1000

Opening Hours

Wednesday 22:00 - 13:00
Sunday 08:00 - 18:00

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when የኢትዮጵያ ምስጋና ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category