29/07/2026
አርብበ24/11/2018 እሁድ በ26/11/2018ከ3ሰአት ጀምሮእና በመገኘት በዚሕ በ2ቱ ቀናት እግዛብሔር በተለየ መንገድ ለምድራችን እንድንጸልይ ተናግሯል ጸሎቱ የሚደረገው ከካሜራ ቀረጻ ውጭ መሆኑን እናሳስባለን የበረከትና ድንቅ የተአምራት ተካፋይ ይሁኑ።እግዛብሔር ዛሬ ላይ አድሮሰናል
እግዚአብሔር ከ8ወር በኋላ በመገናኛ ደራርቱ ሕንጻ ወደቀኝ ገባ ብሎ ውሐልማት ፊትለፊት በሚገኘውበኢንተናሽናል ዲዛይን በተሰራው አዲሱ ቦታ ልዩ የሆነ የፈዉስ ፣የተአምራትና የቃል ጊዜ በአስገራሚ ሁኔታጌታ ኢየሱስ እየሰራ ይገኛል። እርሶም በዚሕ ቀን ተገኝተዉ የዚህ አገልግሎት ተካፋይ ይሁኑ።