26/08/2026
አርብበ22/12/2018 እናበ24/12/2018 ከጠዋቱ ከ3 ሰአት ጀምሮ በመገኘት በዚሕ ቀን እግዛብሔር በተለየ መንገድ ለምድራችን እንድንጸልይ ተናግሯል ጸሎቱ የሚደረገው ከካሜራ ቀረጻ ውጭ መሆኑን እናሳስባለን የበረከትና ድንቅ የተአምራት ተካፋይ ይሁኑ።አድራሻችን
በመገናኛ ደራርቱ ሕንጻ ወደቀኝ ገባ ብሎ ውሐልማት ፊትለፊት በሚገኘው በኢንተናሽናል ዲዛይን በተሰራው አዲሱ ቦታ ልዩ የሆነ የፈዉስ ፣የተአምራትና የቃል ጊዜ በአስገራሚ ሁኔታጌታ ኢየሱስ እየሰራ ይገኛል። እርሶም በዚሕ ቀን ተገኝተዉ የዚህ አገልግሎት ተካፋይ ይሁኑ።