28/05/2024
የምስራች!
!!
በኡጋንዳ ካምፓላ ላላችሁ ቅዱሳን በሙሉ
በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን ኡጋንዳ አዘጋጅነት የፊታችን ቅዳሜ እና እሁድ
ኢየሱስ ክርስቶስ የሚወራበት
ኢየሱስ የሚዘመርበት
ኢየሱስ የሚሰበክበት
መንፈሳዊ ድግስ ተዘጋጅቷል
ነብይ ጥሌ ከአዲስ አበባ እና የቤተክርስቲያኒቱ ዋና መጋቢ ፓስተር ሳሚ ያገለግሉናል!
ሁላችሁም ተጋብዛችኋል!!
አድራሻ :- ግራንድ ሀብ አዳራሽ ካባላጋላ ከሼል KFC ጀርባ
አድራሽ:- አብ ኣዳራሽ ግራንድ ሀብ ድሕሪ ካባላጋላ ሼል KFC
ከሰዓት ከ10:00 ጀምሮ
ካብ ሰዓት 4:00pm ጀሚሩ
+256709746416
+256707089876