11/02/2026
#ያሳዝናል😭
የኢቤኤስ ቴሌቪዥን ዋና ስራ አስፈጻሚና መስራች የነበሩት አቶ አማን ፍስሃጽዮን ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ የካቲት 4/2018 ዓ.ም ቀን ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
አቶ አማን የወንጌል አማኞች በሴኪውላር ሚዲያዎች ድምፅ በማያገኙበት ዘመን መንፈሳዊ አገልግሎት በቴሌቪዥን ጣቢያቸው እንዲያስተላልፉ እድል የፈጠሩ ባለውለታችንም ነበሩ።
እግዚአብሔር ለቤተሰቦቻቸው ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መፅናናትን ያድርግ...