22/08/2026
የነገዋን ሰንበት ለ2 ሰዓታት ብቻ ለቅድስት ቤተክርስቲያን !!!
የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ቤተክርስቲያንን በሰበካ ጉባኤ አባልነት ለሚቀጥሉት ሶስት ዓመታት የሚመሩ አባላትን ለመምረጥ የሚያስፈልገውን ምርጫ ካርድ ለመውሰድ 2 ሰዓታት ብቻ ቀርተዋል::
በገዳማችን ፍቅር,አንድነት እና ልማትን ለማምጣት የሰበካ ጉባኤ አባላት ድርሻ ከፍተኛ በመሆኑ ለነገው የቤተክርስቲያን ህልውና የምናስብና የምንጨነቅ ሁሉ የመግቢያ ካርድ እንውሰድ
የምርጫ ካርድ መውሰጃ ቦታ በገዳማችን የዕለት ገንዘብ ያዥ ፅ/ቤት