01/02/2024
#አፋልጉን
**አንድ አመት ሙሉ የጨለማ ህይወት**
የዛሬ አመት በ 16/05/2015 ጠዋት በሞተር ሳይክል አብረን እየዞርን ውለን ልክ 6:30 ሰዓት አካባቢ ገላውን አጥቤ ልብሱን ቀይሬ ነበር ህፃን ማሂር በሚያባባ ድምፁ "ባባ አንተ ወደ መስጊድ ሂድ እኔ ሞተር ላይ እወጣለሁ" ያለኝ የመጨረሻዋ ድሞፁ ነበረች ....
መስጊድ ሰግጄም ከመጣሁ በኋላ ከጫወታ ውጪ ለምግብ ግድ የሌለው #ማሂር ያንን ቀን ምሳውን እንኳ አልበላም ብሎኝ ነበር። ጨወታውን የተያያዘው ። ጨካኞች ግን ማሂሬን በባዶ ሆዱ በጠራራ ፀሃይ 8:00 ሰዓት ላይ ሰርቀው ይግደሉት በአውሬ ያስበሉት ጉርጓድ ውስጥ ያስገቡት አላህ ብቻ ነው የሚያውቀው .....
ይሄው ማሂሬ ከጠፋ ጀምሮ ከአላህ ተስፋ እየጠበኩኝ አንድ አመት ሞላኝ ...ልጄን ብቻ መልሱልኝ የፈለጋችሁትን እሰጣቹሀለው ...
📞0911334363 / 0913915460
cc to Addis Ababa Police
👉 t.me/nuenazeg
#ሼር