Kingship Christians Partnership Network

Kingship Christians Partnership Network Evangelical Christians Network for partnership.

የኢየሱስ ክርስቶስ ተከታይ የሆኑ ወገኖች በውስጣቸው ያለውን ተሰጥኦ ለእግዚአብሔር መንግስት ስራ እንዲያውሉት በማገዝ የሚሰራ ማህበር ነው፡፡ በውስጥዎ ያለው ተሰጥኦ ምንድን ነው? ለሚለው ጥያቄ አማኞች መልስ እንዲሰጡ ማህበሩ ይጠይቃል፡፡ በውስጥዎ ያለው ተሰጥኦ ቅርጽ አግኝቶ ለብዙሃን መመንዘር እንዲችል ማህበሩ ይሰራል፡፡ ተሰጥኦ ንግድ ነው፣ ተሰጥኦ ሚስዮናዊነት ነው፣ ተሰጥዎ አመራር ነው፣ ተሰጥኦ ሥነ-ጥበብ ነው፣ ተሰጥኦ ማህበራዊ አገልግሎት መስጠት ነው፣ ወይስ ሌላ…፡፡ የማህበሩ አባል በመሆን ትምህርት ያግኙ፣ ይደግፉ፣ ብርሃን እና ጨው ይሁኑ፡፡

24/06/2023
04/04/2023
31/03/2023
ታላቁ የእግዚአብሔር ሰው ፓስተር ቤንሂን በኢትዮጵያ አዲስ አበባ በወርሃ ጥር በምድራችን ያገለግላሉ።
01/11/2016

ታላቁ የእግዚአብሔር ሰው ፓስተር ቤንሂን በኢትዮጵያ አዲስ አበባ በወርሃ ጥር በምድራችን ያገለግላሉ።

22/09/2016

ቤተ ክርስቲያን • ትኩረት ይድረስ ለደቀ መዝሙር – መጽሐፉ አላረጀም 27 mins agoby DeqemezmurAdd Comment4 Views ይድረስ ለደቀመዝሙሩ – መጽሐፉ አላረጀም በሥራ ጉዳይ አንዲት እንግዳ ከወደ እንግሊዝ አዲስ አበባ መጥታ ተገናኘን፡፡ የመጣች እለት አብረን ምሳም ልንበላ ወደ አንድ ምግብ ቤት ገባን፡፡ ከእንግዳዬ ጋር ምሳ እየበላን ብዙ ጉዳዮችን አነሳን ጣልን፡፡ ስለ ሥራ፣ አብረውኝ ስለሚሰሩ ሰዎች ሁናቴ፣ ስለ እንግሊዝ ፕሪመርሊግ፣ ስለ እንግሊዝ እና…

22/09/2016

አንድነት፡፡ አንድ ልብ መሆን፡፡ በመቀባበል አንድን ጉዳይ ዳር ማድረስ፡፡ በአብ እና በወልድ መካከል እንዳለ አንድነት አንድ እንሆን ዘንድ ጌታ ኢየሱስ ስለ ተከታዮቹ እንዲጸልይ ያደረገው ጉዳይ፡፡ አንድነት፡፡................
የወንጌል አማኝ ክርስቲያኖች በርካታ መገለጫዎች አሉን፡፡ ከመገለጫዎቻችን መካከል አንዱ በየሄድንበት ህብረት ለመፍጠር የምናደርገው ጥረት አንዱ ነው፡፡ ተማሪዎች ሲገናኙ ህብረት ያደርጋሉ፣ ነጋዴዎች ሲገናኙ ህብረት ያደርጋሉ፣ ሰራተኞች ሲገናኙ ህብረት ያደርጋሉ፣… ወዘተ፡፡

እኛ አማኞች በተገናኝንበት የሥራ ቦታ ሆነ መንደር ህብረት ለማድረግ ጥረት በማድረግ እንታወቃለን፡፡ ይህ ህብረትን የመፈለግ መንፈስ በእያንዳንዱ አማኝ ላይ ጎልቶ የሚታይ ነው፡፡
በግለሰብ ደረጃ ህብረትን የመፈለግ ጉዳይ ቢኖርም ክርስቲያኑን ማህበረሰብ በመወከል የሚሰሩ ተቋማት ግን ለህብረት የሚያደርጉት አስተዋጾ ጉልቶ አይታይም፡፡ ከህብረት እንቅስቃሴ ይልቅ ያልተቀናጀ ግለኛ የሆነ እንቅስቃሴ ይበዛል፡፡

በሀገራችን በርካታ የግብረሰናይ ድርጅቶች አሉ፡፡ እኒህ የልማት ግብረሰናይ ድርጅቶች ህብረትን በመፍጠር ወይንም Consortium በመፍጠር ስራዎችን ይሰራሉ፡፡ ይህ አይነቱ አብሮ የመስራት ባህል በቤተክርስቲያን ዙሪያ ግን አይታይም፡፡ አንድን ጌታ እያመለክን፣ አንድ አይነት ዝማሬ እየዘመርን፣ ተመሳሳይ በሆነ አካሄድ ላይ ተገኝተን፣ … ነገር ግን በህብረት ስራዎችን የመስራት ባህላችን ደካማ ነው፡፡

ይህን ድካም የፈጠረው ምንጩ የእውቀት ማነስ ይሁን መንፈሳዊ ተጽእኖ በእርግጥ ሊመረመር ይገባል፡፡ ምክንያቱ መንፈሳዊ ተግዳሮት ከሆነም በጸሎት፣ የእውቀት ማነስም ከሆነ ስለ ህብረት አስፈላጊነት ከመጽሐፍ ቅዱሳችን ከመማር፣ የራስን ክብር ከመፈልግ ከሆነም በግሳጼ … ልንፈታው ይገባል፡፡

እኔ የእዚህ ነኝ እኔ የእዚያ ነኝ የሚለው ብዙም ጥቅም የለውም፡፡
የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ዛሬ በእጆ ያለውን እድል ከመጣሏ በፊት በአንድነት ልትገመድ ይገባታል፡፡
መሪዎች ከራሳችሁ በላይ ከእናንተ በላይ የሆነውን የስራውን ባለቤት ተመልከቱ ለህብረት አጀንዳችሁን ክፈቱ፡፡

ወጣቱ ትውልድ ለአንድነት ቅድሚያ በመስጠት የተሻለ አገልግሎት ለማገልገል ሊሰራ ይገባዋል፡፡

እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ፣

ኪንግሽፕ

22/09/2016

አንድነት፡፡ አንድ ልብ መሆን፡፡ በመቀባበል አንድን ጉዳይ ዳር ማድረስ፡፡ በአብ እና በወልድ መካከል እንዳለ አንድነት አንድ እንሆን ዘንድ ጌታ ኢየሱስ ስለ ተከታዮቹ እንዲጸልይ ያደረገው ጉዳይ፡፡ አንድነት፡፡
የወንጌል አማኝ ክርስቲያኖች በርካታ መገለጫዎች አሉን፡፡ ከመገለጫዎቻችን መካከል አንዱ በየሄድንበት ህብረት ለመፍጠር የምናደርገው ጥረት አንዱ ነው፡፡ ተማሪዎች ሲገናኙ ህብረት ያደርጋሉ፣ ነጋዴዎች ሲገናኙ ህብረት ያደርጋሉ፣ ሰራተኞች ሲገናኙ ህብረት ያደርጋሉ፣… ወዘተ፡፡
እኛ አማኞች በተገናኝንበት የሥራ ቦታ ሆነ መንደር ህብረት ለማድረግ ጥረት በማድረግ እንታወቃለን፡፡ ይህ ህብረትን የመፈለግ መንፈስ በእያንዳንዱ አማኝ ላይ ጎልቶ የሚታይ ነው፡፡
በግለሰብ ደረጃ ህብረትን የመፈለግ ጉዳይ ቢኖርም ክርስቲያኑን ማህበረሰብ በመወከል የሚሰሩ ተቋማት ግን ለህብረት የሚያደርጉት አስተዋጾ ጉልቶ አይታይም፡፡ ከህብረት እንቅስቃሴ ይልቅ ያልተቀናጀ ግለኛ የሆነ እንቅስቃሴ ይበዛል፡፡
በሀገራችን በርካታ የግብረሰናይ ድርጅቶች አሉ፡፡ እኒህ የልማት ግብረሰናይ ድርጅቶች ህብረትን በመፍጠር ወይንም Consortium በመፍጠር ስራዎችን ይሰራሉ፡፡ ይህ አይነቱ አብሮ የመስራት ባህል በቤተክርስቲያን ዙሪያ ግን አይታይም፡፡ አንድን ጌታ እያመለክን፣ አንድ አይነት ዝማሬ እየዘመርን፣ ተመሳሳይ በሆነ አካሄድ ላይ ተገኝተን፣ … ነገር ግን በህብረት ስራዎችን የመስራት ባህላችን ደካማ ነው፡፡
ይህን ድካም የፈጠረው ምንጩ የእውቀት ማነስ ይሁን መንፈሳዊ ተጽእኖ በእርግጥ ሊመረመር ይገባል፡፡ ምክንያቱ መንፈሳዊ ተግዳሮት ከሆነም በጸሎት፣ የእውቀት ማነስም ከሆነ ስለ ህብረት አስፈላጊነት ከመጽሐፍ ቅዱሳችን ከመማር፣ የራስን ክብር ከመፈልግ ከሆነም በግሳጼ … ልንፈታው ይገባል፡፡
እኔ የእዚህ ነኝ እኔ የእዚያ ነኝ የሚለው ብዙም ጥቅም የለውም፡፡
የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ዛሬ በእጆ ያለውን እድል ከመጣሏ በፊት በአንድነት ልትገመድ ይገባታል፡፡
መሪዎች ከራሳችሁ በላይ ከእናንተ በላይ የሆነውን የስራውን ባለቤት ተመልከቱ ለህብረት አጀንዳችሁን ክፈቱ፡፡
ወጣቱ ትውልድ ለአንድነት ቅድሚያ በመስጠት የተሻለ አገልግሎት ለማገልገል ሊሰራ ይገባዋል፡፡
እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ፣

ኪንግሽፕ

08/09/2016

ኢየሱስን እንደ ግል አዳኝዎት የተቀበሉበትን ቀን ሲያስቡ ምን ይሰማዋታል?

08/09/2016

Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Kingship Christians Partnership Network posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to Kingship Christians Partnership Network:

Share