01/06/2026
ወደ ኤፌሶን ሰዎች 1:4-5
••••••••••
⁴ በፊቱ ቅዱሳንና ነውር አልባ እንድንሆን ዓለም ከመፈጠሩ አስቀድሞ በእርሱ መርጦናልና። በፍቅር፣
⁵ በኢየሱስ ክርስቶስ ልጆቹ እንሆን ዘንድ፣ እንደ በጎ ፈቃዱ አስቀድሞ ወሰነን፤
እሁድ አምልኮ በ church መካኒሳ ሚራክል አጥቢያ
🕓ከ04:00 ጀምሮ የፀሎት የአምልኮ እና የትምህርት ጊዜ
📌የኤፌሶን መጽሐፍ ተከታታይ ትምህርት እየተማርን ነው ፤ በመሆኑም የማስታወሻ ደብተር 📓 እና እስክሪብቶ ✒️ ይዘው መምጣት አይርሱ!