08/12/2023
ታላቅ መንፈሳዊ በዓለ ንግስ ጥሪ በጥንታዊውና ታሪካዊው በታላቁ ደብር
#በርዕሰ አድባራት እንጦጦ_ደብረ_ኃይል_ቅዱስ_ራጉኤል_ወኤልያስ_ቤተ_ክርስቲያን፡፡
“ኤልያስም፡ ለአክአብ፡ ይገለጥ፡ ዘንድ፡ ኼደ፤ በሰማርያም፡
ራብ፡ ጸንቶ፡ ነበር፡፡” መጽ፡ነገ፤ቀዳ፡- 18፥2
ዓ.ም የሚከበረው ዓመታዊ በዓል በጥንታዊውና ታሪካዊው በርዕሰ አድባራት እንጦጦ ደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤል ወኤልያስ ቤተ ክርስቲያን በታላቅ ድምቀት ይከበራል እርሶም በእለቱ በቦታው በመገኘት የበረከቱ ተካፋይ እንድንሆን ጥሪያችንን በልዑል እግዚአብሔር ስም እናስተላልፋለን።
ይህ መልዕክት ለሁሉም ኦርቶዶክሳውያን እንዲደርስ እባክዎ
Share…Share…. Share….. በማድረግ ይተባበሩ!!