Evangelical MEDIA/Council

Evangelical MEDIA/Council የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል

የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ ፓስተር ዶክተር ጌትነት ለማ በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ባደረጉት ጉብኝት ተቋሙ የደረሰበት የቴክኖሎ...
26/06/2026

የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ ፓስተር ዶክተር ጌትነት ለማ በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ባደረጉት ጉብኝት ተቋሙ የደረሰበት የቴክኖሎጂ ደረጃ እጅግ አስደናቂ መሆኑን ገለጹ።

ጠቅላይ ጸሐፊው በጉብኝታቸው ወቅት እንደተናገሩት፣ ወደ ተቋሙ የመጡት ልምድ ለመውሰድና ሙያ ለመቅሰም ቢሆንም፣ በኢንስቲትዩቱ እየተከናወኑ ያሉ የቴክኖሎጂ ስራዎች ግን የሚበረታቱ ሆነው አግኝተዋቸዋል። በዕለቱ በነበራቸው ቆይታ በግብርና እና በተለያዩ ዘርፎች የተሰሩ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን መመልከታቸውንም አብራርተዋል።

ካውንስሉ በቴክኖሎጂ ታግዞ አገልግሎቱን ይበልጥ ለማቅለል ማቀዱን የገለጹት ፓስተር ዶክተር ጌትነት፣ "ከካውንስል አንጻር ብዙ ሥራዎችን እንጠብቃለን" ብለዋል። ወደፊት ማገልገል የሚገባቸውን ሥራዎች ከተቋሙ ባለሙያዎች ጋር በመነጋገርና ቴክኖሎጂውን በመጠቀም፣ በካውንስሉ አገልግሎት የምወሰዱ ዜጎች በቀላሉ መስተናገድ የሚችሉበትን መንገድ ለማመቻቸት እንደሚሰራም ጠቁመዋል።

ለኢቫንጄሊካል ዜና:-ቤተልሔም ደረጀ

የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ

የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/
• TikTok: https://www.tiktok.com/.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል

"በሌሎች ሀገራት ያየናቸውን አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ልጆች ተሰርተው በኢንስቲትዩቱ በማየታችን ደስ ብሎናል" ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማየኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ...
26/06/2026

"በሌሎች ሀገራት ያየናቸውን አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ልጆች ተሰርተው በኢንስቲትዩቱ በማየታችን ደስ ብሎናል"
ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ፀሀፊ

ከኢትዮጵያ ወንጌላውያን አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ዋና መስሪያ ቤት የተውጣጡ አመራር እና ሰራተኞች የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን ጎበኝተዋል።

የካውንስሉ ዋና ጸሐፊ ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ ቀደም ሲል በሌሎች ሀገራት ያዩዋቸውን ዘመናዊ የቴክኖሎጂ አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ልጆች ተሰርተው በኢንስቲትዩቱ ውስጥ በማየታቸው ከፍተኛ ደስታ ተሰምቷቸዋል።

ፓስተሩ አክለውም ኢንስቲትዩቱ ለተለያዩ ተቋማትና ዘርፎች እያበረከተ ያለውን ዘመናዊ የቴክኖሎጂ ስራዎች መመልከታቸውን ገልጸው፤ በካውንስሉ ስር አገልግሎት የሚያገኙ ተቋማት ፈጣንና የተሳለጠ አሰራር እንዲኖራቸው ከኢንስቲትዩቱ ጋር በጋራ በመስራት ምቹ አሰራር ለመዘርጋት እንደሚሰሩ አረጋግጠዋል።

በጉብኝት መርሃ-ግብሩ ላይ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የዋና የዳይሬክተር ጽ/ቤት ኃላፊና የቴክኖሎጂ አማካሪ ሻምበል ይልማ (ዶ/ር) ኢንስቲትዩቱ በተለያዩ የአገልግሎት ዘርፎች እያከናወናቸው ያሉትን ስራዎች በተመለከተ ለጎብኝዎቹ ማብራሪያ ሰጥተዋል።

የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ

የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/
• TikTok: https://www.tiktok.com/.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል

26/06/2026

"በሌሎች ሀገራት ያየናቸውን አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ልጆች ተሰርተው በኢንስቲትዩቱ በማየታችን ደስ ብሎናል"
ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ፀሀፊ

የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ

የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/
• TikTok: https://www.tiktok.com/.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል

26/06/2026

በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ፀሐፊ የተመራው የካውንስሉ ሠራተኞች ቡድን፣ በኢትዮጵያ አርተፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ያደረገው ጉብኝት (ሰኔ 19/2018 ዓ.ም)

ሰኔ 19/2018  የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል አመራሮችና ሰራተኞች የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጉብኝት አድርጓል።የካውንስሉ አመራሮችና ሠራተ...
26/06/2026

ሰኔ 19/2018 የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል አመራሮችና ሰራተኞች የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጉብኝት አድርጓል።

የካውንስሉ አመራሮችና ሠራተኞች በኢንስቲትዩቱ ዋና መስሪያ ቤት በመገኘት የተለያዩ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ምርቶችና አገልግሎቶች ማሳያ ክፍሎችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል።

የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ ፓስተር ዶክተር ጌትነት ለማ የተገኙበት ዓላማ ዋና ጽሕፈት ቤቱ ለአባሎቹ ለሚሰጠው አገልግሎት አንጻር የሙያ ድጋፍ ማግኘት የሚቻልበትን ልምድ ለመቅሰም እንዲሁም ባሉ ባለሙያዎች ታግዘን ወደፊት በጋራ ለመሥራት በሚቻልበት ጉዳይ ላይ በጋራ ለመሥራት እና ለመጎብኘት መሆኑን ገልጸዋል።

"እንደ ሀገር ሀገራችን ኢትዮጵያ የደረሰችበትን ደረጃ አይተናል፤ ትልቅም ተስፋ ሰንቀናል" በማለት ለቀጣይ ሥራዎች ያላችሁን አዎንታዊ ራዕይና ተስፋ በንግግራቸው አረጋግጠዋል።

የተቋሙ አመራሮችና ሰራተኞች በአጭር ጊዜ ውስጥ የደረሰበትን የቴክኖሎጂ ዕድገትና የሠራቸውን ችግር ፈቺ ምርምሮች አድንቀዋል።

የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ተቋሙ በቅርቡ የተሟላ እድሳት በተደረገለት የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) ህንፃ ላይ ዘመናዊና ምቹ የስራ አካባቢ ፈጥሮ እየሰራ ይገኛል።

ለኢቫንጄሊካል ዜና :-ቤተልሔም ደረጀ
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ

የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/
• TikTok: https://www.tiktok.com/.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል

በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ፀሐፊ የተመራው የካውንስሉ ሠራተኞች ቡድን፣ በኢትዮጵያ አርተፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ያደረገው ጉብኝት (ሰኔ 19/2018...
26/06/2026

በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ፀሐፊ የተመራው የካውንስሉ ሠራተኞች ቡድን፣ በኢትዮጵያ አርተፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ያደረገው ጉብኝት (ሰኔ 19/2018 ዓ.ም)

በስደት እና በተግዳሮት ውስጥ ላሉ አማኞች የጸሎትና የድጋፍ እጅ መዘርጋትሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ወንጌል ብርሃን ዓለም አቀፍ ቤተክርስቲያን የዎችማን ሚኒስትሪ ከወንጌል ብርሃን ዓለም አቀ...
26/06/2026

በስደት እና በተግዳሮት ውስጥ ላሉ አማኞች የጸሎትና የድጋፍ እጅ መዘርጋት
ሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ወንጌል ብርሃን ዓለም አቀፍ ቤተክርስቲያን የዎችማን ሚኒስትሪ ከወንጌል ብርሃን ዓለም አቀፍ ቤተክርስቲያን ጋር በመተባበር ለተለያዩ አብያተ ክርስቲያናት የጸሎት ሕብረት መሪዎች እና ተወካዮች ሙሉ ቀን የፈጀ ስልጠና ሰጠ።
ይህ ስልጠና በዋናነት ትኩረት ያደረገው በአሁኑ ወቅት በዓለማችን ውስጥ በወንጌል ምክንያት ለሚደርስባቸው ስደት እና ተግዳሮት የተጋለጡ አማኞችን በመንፈሳዊ ድጋፍ እና በጸሎት እንዴት መደገፍ እንለብን የሚለው ላይ ነው።
በመድረኩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት መጋቢ ዩሐንስ ሞገስ በክርስቶስ ስም የሚሰደዱ ቅዱሳን ችግር የሁላችንም አጀንዳ ሊሆን እንደሚገባ በማስገንዘብ፣ አገልጋዮች ለተገፉት እና ለተቸገሩት ወገኖች በጸሎትና በተግባር መቆም እንዳለባቸው አሳስበዋል።
የዎችማን ሚኒስትሪ እና የወንጌል ብርሃን ቤተክርስቲያን አገልጋይ የሆኑት ኤርሚያስ መቆያ በበኩላቸው፣ የዚህ ስልጠና ዋና ዓላማ የዘመናችንን አማኞች ችግር በመገንዘብ፣ ከወንጌል አገልጋዮች ጎን በጸሎትና በልዩ ልዩ ድጋፎች መቆም ያለውን ፋይዳ ለማስረጽ መሆኑን ገልጸዋል።
ስልጠናው በጸሎት ሕብረት መሪዎች መካከል ያለውን አንድነት በማጠናከር፣ ለተቸገሩ ወገኖች የሚደረገውን አጋርነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ታላቅ አቅም የፈጠረ ነበር።
ለኢቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ

የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ

የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/
• TikTok: https://www.tiktok.com/.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል

የኢትዮጵያ ገነት ቤ/ክ ሪሊፍ ኤንድ ዴቨሎፕመንት ከአጋር ተቋማት ጋር በትብብር በመሆን 12 ቤቶችን ገንብቶ አስመረቀበማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በመስቃን ማረቆ ወረዳ፣ በኢትዮጵያ ገነት ቤተ ክ...
26/06/2026

የኢትዮጵያ ገነት ቤ/ክ ሪሊፍ ኤንድ ዴቨሎፕመንት ከአጋር ተቋማት ጋር በትብብር በመሆን 12 ቤቶችን ገንብቶ አስመረቀ

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በመስቃን ማረቆ ወረዳ፣ በኢትዮጵያ ገነት ቤተ ክርስቲያን ሪሊፍ ኤንድ ዴቨሎፕመንት (EGCRD)፣ በሲቪል ማኅበራት ባለሥልጣን እና በፍትህ ሚኒስቴር ስር ባሉ አጋር ተቋማት ትብብር የተገነቡ 12 የመኖሪያ ቤቶች በይፋ ተመርቀዋል።

በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ክብርት ወ/ሮ ሃና አርአያሥላሴ እና ከፍትህ ሚኒስቴር፣ ከሰላም ሚኒስቴር፣ ከመከላከያ ሚኒስቴር እንዲሁም ከኤሲኤስኦ የተውጣጡ ከፍተኛ ኃላፊዎችና የመንግሥት አመራሮች ተገኝተዋል።

ከተመረጡ የሲቪል ማኅበራት መካከል የኢትዮጵያ ገነት ቤተ ክርስቲያን ሪሊፍ ኤንድ ዴቨሎፕመንት (EGCRD) በታለሙ ወረዳዎች 12 ቤቶችን በመገንባት በተወሰነው ደረጃና መስፈርት ለተጠቃሚዎች ማስረከቡም ተገልጿል።

የEGCRD አመራር የሲቪል ማኅበራት ባለሥልጣንን ለዚህ የልማት ተነሳሽነት በሰጠው ድጋፍ አመስግኖ፣ ተጋላጭ ማኅበረሰቦችን በተግባራዊና ዘላቂ መንገድ መደገፍ የድርጅቱ ቀጣይ ቁርጠኝነት እንደሚሆን ገልጿል።

Ethiopian Guenet Church Relief and Development

የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ

የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን
ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ
• YouTube: https://youtube.com/
• TikTok: https://www.tiktok.com/.media
• Telegram: https://t.me/EGBCC
• Website: ecgbc.org
የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!
ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም
t.me/evangelicalmedia
ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል

26/06/2026

የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል
የወንጌል አማኞች ድምፅ

25/06/2026

"ወንጌልን ለመስበክ ለሚሰማራ ማንኛውም አካል ልዩ ፈቃድ አያስፈልገውም፤ ይሁን እንጂ ሊያጋጥሙ የሚችሉትን ተግዳሮቶችና አደጋዎች በሙሉ አስቀድሞ በመገምገምና በዝግጁነት መንፈስ መንቀሳቀስ ይኖርበታል፡፡ በአንጻሩ፣ ህግን በመጣስና ባልተፈቀዱ ቦታዎች ላይ ወንጌልን በመስበክ ለሁከትና ለግጭት ምንጭ መሆን አይገባም፤ ምክንያቱም የወንጌል መሰረታዊ ዓላማና መልዕክት ሰላም ብቻ ነው፡፡ 'አትስበኩ' የሚል የህግ እገዳ ቢጣል እንኳ፣ ወንጌልን የመስበክ ተልዕኳችንን ከቶ አናቋርጥም፡፡ ወንጌልን የማትሰብክ ቤተክርስቲያን ቤተክርስቲያን የሚል ስም ሊኖራት አይችልም!!"
ፓስተር ዶ/ር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ

በወንጌል አላፍርም በወንጌል
ያድናል ብዬ እናገራለሁ
ገጠር ከተማ እሰብከዋለሁ
እኔስ በወንጌል እንዴት አፍራለሁ
ዕድሜ ዘሜነን እናገራለሁ

ወንጌል ያሸንፋል
ወንጌል ይታደጋል
ወንጌል ሰው ያደርጋል
ወንጌል ይለውጣል

ወንጌልን ይዞ የምን መፍራት
ተናገር እንጂ ላልሰሙት
ወንጌልን ይዞ የለም ወደ ኋላ
መሄድ እንጂ ከኢየሱስ ጋራ
የምስራቹን እየስበከ በሽተኞችን እየሰበከ
ኢየሱስ ሰጥቶን ሄዱዋል አደራ
ተነስተን ዛሬ ወንጌል እንስራ

በወንጌል አላፍርም...........

ዓለም በልጁ ይጠቀለላል
በእርሱ የሚያምን ከፍርዱ ይድናል

Address

Bole
Addis Ababa
32753

Opening Hours

Monday 08:00 - 17:00
Tuesday 08:00 - 17:00
Wednesday 08:00 - 17:00
Thursday 08:00 - 17:00
Friday 08:00 - 17:00

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Evangelical MEDIA/Council posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to Evangelical MEDIA/Council:

Shortcuts

Share