31/08/2026
ቀን 3፡ እሁድ ጠዋት እግዚአብሔር ድንቅ ጊዜ ሰጥቶናል።
🔹ከዘማሪ እዩ ጳውሎስ ጋር በዝማሬ አምልከናል።
🔹ከመጋቢ ገዛኸኝ ደሳለኝ ጋር የእግዚአብሔርን ቃል ተምረናል።
የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፦ የሐዋሪያት ሥራ
ርዕስ፦ ህያው ቤተክርስቲያን
- በሕይወት መዝገብ ላይ ስሙ የተጻፈለት ህያው ቤተክርስቲያን ነው።
🔹የህያው ቤተክርስቲያን ተግባር፦
1. ጸሎት (ሐዋ. 2:42)
2. የሐዋሪያት/የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት (ሐዋ. 2:42)
3. የወንጌል ምስክርነት (ሐዋ. 8:1፤ 2:47)
4. መስጠትና መሰጠት (ሐዋ. 2:44-45)