05/05/2026
በብሉይ ኪዳን ነቢያት የእግዚአብሔር ብቸኛ የቃል መገናኛ ነበሩ። በአዲስ ኪዳን ግን ዋናውና ፍጹሙ "ቃል" ኢየሱስ ክርስቶስ ስለመጣ፣ ሌላ አዲስ ሕግ ወይም አዲስ መመሪያ የሚሰጥ ነቢይ አያስፈልግም
ሐዋርያትና ነቢያት የቤተክርስቲያንን መሠረት (መሠረታዊ ትምህርት) ጥለዋል። መሠረት አንዴ ከተጣለ በኋላ ደግሞ በየቀኑ መሠረት አይጣልም። ስለዚህ የአሁኑ የነቢያት አገልግሎት አዲስ መሠረት መጣል ሳይሆን፣ ባለ መሠረት ላይ ማነጽ ነው።
#ሙሉዬም አንድ ነገር ጣል ብታደርግ ነገሩ በአጭሩ መንሳራራቱን ያቆማል።