21/05/2026
ሻሎም ቅዱሳን በቦሌ ቡልቡላ አካባቢ የምትገኙ!
የፊታችን አርብ 11:30 እና እሁድ 3:30 ሰዓት በመምጣት የፀሎት፣ የቃልና በዝማሬ ጌታን የምናመልክበት ቀን ስለሆነ የእግዚአብሔርን ፀጋ እንድትካፈሉ ተጋብዘዋል።
አድራሻ:- ቦሌ ቡልቡላ ግራር አካባቢ ኦሮሚያ ባንክ በሚገኝበት 2ተኛ ፎቅ እንገኛል።
ተጨማሪ መረጃ 0911645468