15/09/2026
“የድል ቁመና”
እነሆ መልካም ዜና!
ከመጪው እሁድ ጀምሮ ለተከታታይ አራት እሁዶች፣ ቶማስ ምትኩ (ሐዋርያ) ከቤተክርስቲያኒቱ አገልጋዮች እንዲሁም ከተጋባዥ ዘማሪያን ጋር በመሆን በልዩ የበረከትና የድል ፕሮግራም ያገለግላሉ።
ይህን የተባረከ ጊዜ ከእኛ ጋር ያሳልፉ!
እግዚአብሔር የድል ቁመናን ይስጣችሁ!
አድራሻ፦ ቦሌ ቡልቡላ፣ ግራር አካባቢ፣ ኦሮሚያ ባንክ በሚገኝበት ሕንፃ 2ኛ ፎቅ።
📞 ተጨማሪ መረጃ፦ 0911 645 468