13/09/2026
ባልንጀራችንን ስለ መውደድ || በእንጦጦ መካነ ኢየሱስ ማህበረ ምዕመናን እሁድ አምልኮ ፕሮግራም። || መስከረም 03/2019 ዓ.ም።
በእንጦጦ መካነ ኢየሱስ ማህበረ ምዕመናን የእሁድ አምልኮ ፕሮግራም። ለዛሬ የተመደበው የብሉይ ኪዳን ንባብ: ኦሪት ዘሌዋውያን 19፥13-18 እና የመልዕክት ክፍል: ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 2፥19-24 ለዛሬ የተመደበው የወንጌል ክፍል ደግሞ የሉቃስ ወንጌል 10፥25-37 ነው። አገልግሎታችንን ለመደገፍ በብርሃን ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1010608199500 እና በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000333228584 በመጠቀም ይደግፉን። አድራሻችን ሽሮሜዳ ከአሜሪካን ኤምባሲ ከፍ ብሎ ያገኙናል። ለበለጠ መረጃ በ +251940979899 ይደውሉልን። እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርካችሁ።