የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ትምህርት/ orthodox tewahido preiching

የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ትምህርት/ orthodox tewahido preiching የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ስብከቶችን፣መዝሙሮችን እና የመሳሰሉትን ለምእመናን ማድረስ።

‹‹እናንተ የአባቴ ብሩካን ታምሜ ጎብኝታችሁኛልና በእኔ ካመኑ ከእነዚህ ከታናናሾች ወንድሞቼ ለአንዱ ያደረጋችሁትን ዅሉ ለእኔ አደረጋችሁት››    ማቴ. ፳፭፥፵ወንድማችን ወጣት ኤርሚያስ በዛብ...
30/09/2025

‹‹እናንተ የአባቴ ብሩካን ታምሜ ጎብኝታችሁኛልና በእኔ ካመኑ ከእነዚህ ከታናናሾች ወንድሞቼ ለአንዱ ያደረጋችሁትን ዅሉ ለእኔ አደረጋችሁት›› ማቴ. ፳፭፥፵

ወንድማችን ወጣት ኤርሚያስ በዛብህ የጅማ ፈለገ ሰላም ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሎዛ ሰንበት ት/ቤት ሰብሳቢ ባጋጠመው ድንገተኛ ሕመም Guillain-Barré Syndrome (GBS). ለተባለ የእጅና የእግር ነርቮች አለመነቃቃት ወይም ሥራ የማቆም በሽታ ተጋልጦ በጅማ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ተኝቶ ሕክምና በመከታተል ላይ ይገኛል።

ወጣት ኤርሚያስ በዛብህ ከዚህ በሽታው ለማገገም የተጠየቀው የሕክምና መድኃኒት ዋጋ ከቤተሰቦቹ አቅም በላይ ስለሆነ የወንድማችንን ሕይወት ለማትረፍና በሽታው ጊዜ ከተሰጠው ወደቀሪ የሰውነቱ ክፍሎች ተዛምቶ ከፍተኛ ጉዳት ከማድረሱ በፊት የአቅማችንን በማድረግ እንድንታደገው ስንል በፈጣሪ ስም እንማጸናችኋለን።

ከታች በተገለጸው የራሱ አካውንት (ሒሳብ ቁጥር) ድጋፍ በማድረግ የወጣት ኤርሚያስ በዛብህን የነገ ተስፋ እንድናለመልም እንማጸናችኋለን።

1000320044948 (CBE)
Ermiyas Bezabih

አስተባባሪ፦ የጅማ ፈ/ሰ/ቅ/ገብርኤል ቤ/ክ ፍኖተ ሎዛ ሰንበት ት/ቤት

10/11/2023
19/09/2023

Address

Bole Bulbula
Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ትምህርት/ orthodox tewahido preiching posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share