16/04/2026
ምስጋና ለእናንተ ይሁን
"ለችግረኛና ለምስኪን የሚያስብ ምስጉን ነው እግዚአብሔር በክፉ ቀን ያድነዋል" መዝ41÷1
በ2018ዓ.ም ሰንበት ትምህርት ቤታችን ለትንሳኤ በዓል ነዳያንን ለመመገብ በሚንቀሳቀስበት ወቅት እርስዎ ለነዳያን ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማድረግ እና ዘወትር ከሰ/ት/ቤታችን ጎን በመሆን ላሳዩት የበረከት ሥራ እግዚአብሔር እርሶንም ቤተሰቦንም ይባርክ።