21/05/2026
📢 ክፍት የሥራ ቅጥር ማስታወቂያ
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ የዘመነ ክረምት አዳር የሕጻናት ት/ት መርሐግብር 🌞⛺
📍 ቦታ: አዲስ አበባ
⏳ የቅጥር ሁኔታ: ጊዜያዊ (ከግንቦት – ጷጉሜ)
📅 የሥራ ጊዜ ሁኔታ: ከሰኔ እስከ ነሀሴ በነዋሪነት
(24 ሰዓት በት/ቤቱ ውስጥ 🏠)
🍴🏠 ነጻ የምግብ እና የመኖሪያ አገልግሎት
💰 ደመወዝ: በፕሮጀክቱ እስኬል መሰረት
🔗 ለማመልከት: ከሥር ያለውን ሊንክ ይጫኑ 👇👇👇
https://tripetto.app/run/W2XFOH8X83
ለተጨማሪ መረጃ:
📞 +251909493444
📞 +251909328444
📞 +251909348444
#ክፍትየስራቦታማስታወቂያ