29/04/2022
እንኳን ለ1443ኛው ዒድ አልፊጥር አደረሳችሁ - ዒድ ሙባረክ
ላለፉት አመታት አለም ባንክ- አንፎ በሚገኘው ኢማም አህመድ አደባባይ የዒድ ሰላት ሲሰገድ መቆየቱ ይታወቃል። ይሁንና በዘንድሮው የዒድ አልፊጥር በዓል የዒድ ሰላትን ሙስሊሙ ማህበረሰብ በአንድ ቦታ በጋራ እንዲሰግድ ሀገራዊ ጥሪ በመተላለፉና ይህም ተፈፃሚ እንዲደረግ ከመጅሊስ መመሪያ በመውረዱ ለዚህ አመት የዒድ ሰላት በመስጂዳችን አደባባይ የማይሰገድ መሆኑን ከታላቅ ይቅርታ ጋር እናሳውቃለን!
ከሩቅ አካባቢ የሚመጡ ሰጋጆች እንዳይንገላቱ እባክዎን መልእክቱን ሼር ያድርጉ!
ኢማም አህመድ መስጂድና መድረሳ