የእውነት መንገድ የወንጌል አገልግሎት

የእውነት መንገድ የወንጌል አገልግሎት የእውነት መንገድ የወንጌል አገልግሎት ወንጌልን ለመስበክ የ?

11/09/2025

እንኳን አደረሳችሁ ልበል
አመታትንና ቀናትን ሳስብ ለሚያምኑ እንኳን አደረሳችሁ ከሚለው ይልቅ ጌታ ይርዳችሁ ማለት የሚበጅ ይመስለኛል። ምክንያቱም እግዚአብሔር በእየለቱ ልንሰራው የሚገባን ኃላፊነት ስለሰጠን ይህንን የምንፈፅምበት የአደራ ዘመን ስለሆነ ይህንን ባንሰራ እዳ ስላለብን ከመደሰት ይልቅ ቆም ብለን ማሰብ አለብን እላለሁ። መፅሐፍ እንደሚል ዘመኑን ዋጁት፣ ቀኖች ክፉዎች ናቸው፣ እንዲሁም ለቀኑ ክፋቱ ይበቃዋል። ይህ ከሆነ መልካም ዘመን ሳይሆን ክፉ የሆን አመት ነው እየገባንበት ያለው ነገር ግን ይህንን ዘመን ክፋቱንና አመፁን በመልካም የልጅነት ህይወት በመኖር የጌታን መልካምነት እንድንገልጥበት በአደራነት ተሰጥቶናል። በእያንዳንዱ ቀን በጌታ መንፈስ እየተሞላን መኖር ስለሚጠበቅብን እንንቃ።
ተባረኩልኝ ታማኝ አድርጎ ስለቆጠረን የአገልግሎት ቀናትን የጨመረልን ጌታ ይባረክ።

"ጌታችንም ኢየሱስ ክርስቶስ ከቅዱሳኑ ሁሉ ጋር ሲመጣ፥ በአምላካችንና በአባታችን ፊት በቅድስና ነቀፋ የሌለበት አድርጎ ልባችሁን ያጸና ዘንድ፥ እኛ ደግሞ ለእናንተ እንደምንሆን ጌታ እርስ በእርሳችሁ ያላችሁን ለሁሉም የሚሆን ፍቅራችሁን ያብዛ ይጨምርም።"
1ኛ ተሰሎንቄ 3:12

እንደ ምፈስ ዘይት ነው ስምህ። የአርባምንጭ የእውነት መንገድ ቤተክርስቲያን ።
07/06/2025

እንደ ምፈስ ዘይት ነው ስምህ። የአርባምንጭ የእውነት መንገድ ቤተክርስቲያን ።

በአምልኮ ቀንበር የምሰበርበት ቀን አይቀርም አርባምንጭ
11/01/2025

በአምልኮ ቀንበር የምሰበርበት ቀን አይቀርም አርባምንጭ

24/06/2024

የእግዚአብሔር ስም የፀና ግንብ ነው። ጻድቅ ወደ እርሱ ሮጦ ከፍ ከፍ ይላል።
ምሳ18/10

እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ስሆን እያሸነፍክ ትጓዛለህ    አርባምንጭ የእውነት መንገድ ቤተክርስቲያን
16/05/2024

እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ስሆን እያሸነፍክ ትጓዛለህ
አርባምንጭ የእውነት መንገድ ቤተክርስቲያን

የአርባምንጭ የእውነት መንገድ የወንጌል አገልግሎት በቀን 4/09/2016 በልዮ ሁነታ በመከራ ውስጥ በማበብ በሕጻናት ዝማረና ከሮግራፍ ታጅቦ የትንኤን በዓል አክብረዋል። ክብሩ ለጌታ ይሁን።
16/05/2024

የአርባምንጭ የእውነት መንገድ የወንጌል አገልግሎት በቀን 4/09/2016 በልዮ ሁነታ በመከራ ውስጥ በማበብ በሕጻናት ዝማረና ከሮግራፍ ታጅቦ የትንኤን በዓል አክብረዋል። ክብሩ ለጌታ ይሁን።

Address

Addis Ababa

Telephone

+251911678570

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when የእውነት መንገድ የወንጌል አገልግሎት posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to የእውነት መንገድ የወንጌል አገልግሎት:

Share