22/08/2026
ነሐሴ 16 የእመቤታችን በዓለ ዕርገት
በደብረ ብሥራት ቅዱሰ ገብርኤል ቤተክርሰቲያን ተከብሯል።
እንኳን አደረሰን፣ አደረሳችሁ!!! ✨🕊️
📖 "ተንስእ እግዚኦ ውስተ ዕረፍትከ አንተ ወታቦተ መቅደስከ" ÷ "አቤቱ ወደ ዕረፍትህ ተነስ አንተና የመቅደስህ ታቦት" (መዝ. 131÷8)
የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በዓለ ንግስ ዛሬ ነሐሴ 16 2018 ዓ/ም ማለዳ በደብራችን እንዲህ በድምቀት ተከብሮ አርፍዷል።
የከርሞ ሰው ይበለን።
#ማርያም #ብሥራተገብርኤል #በዓል