08/01/2026
"ተወልደ በአምሳሊከ ከመ ይለድከ በአምሳሊሁ” ማር ይስሐቅ።
አምላክ የሰውን መልክ በተዋሕዶ ÷ ሰው የአምላክን መልክ በጸጋ ይወርስ ዘንድ : እኛን መስሎ ተወለደ እርሱን እንመስል ዘንድ።
ይህን ድንቅ ምስጢራዊ ክብር የሰጠኸን አምላክ: ከቅዱሳን መላእክት ጋር ሆነን ዛሬም እናመሰግንሃለን።
መልካም በዓል።
ታኅሣሥ ፳፱ ቀን ፳፻፩፰ ዓ/ም