Ethiopian Catholic Community in Germany /Äthiopische katholische Gemeinde/

Ethiopian Catholic Community in Germany /Äthiopische katholische Gemeinde/ Die äthiopische katholische Gemeinde in Deutschland ist die erste bekannte äthiopische katholische Bewegung in Deutschland.

Als von Gott berufenen Volk versammeln wir uns, um Gott zu preisen.

12/06/2026
መሰዋዕተ ቅዳሴ እና የመቁጠሪያ ፀሎትእሑድ ጁን 14 ቀን 2026 ዓ/ምከጠዋቱ 10:30 ጀምሮቦታ: Sancta Famila-Ginnheim       Am Hochwehr 11       60431 Fr...
09/06/2026

መሰዋዕተ ቅዳሴ እና የመቁጠሪያ ፀሎት
እሑድ ጁን 14 ቀን 2026 ዓ/ም
ከጠዋቱ 10:30 ጀምሮ
ቦታ: Sancta Famila-Ginnheim
Am Hochwehr 11
60431 Frankfurt am Main

መሰዋዕተ ቅዳሴእሑድ ጁን 07 ቀን 2026 ዓ/ምከጠዋቱ 10:30 ጀምሮቦታ: St. Stephan Kirche       Baumkirchner Str. 39       81673 München
03/06/2026

መሰዋዕተ ቅዳሴ
እሑድ ጁን 07 ቀን 2026 ዓ/ም
ከጠዋቱ 10:30 ጀምሮ
ቦታ: St. Stephan Kirche
Baumkirchner Str. 39
81673 München

በ23.5.2026 በፍራንክፈርት ዶም ውስጥ የተከበረው የጰራቅሊጦስ መስዋዕተ ቅዳሴ በውጭ ቋንቋ ተናጋሪ ምዕመናን አገልግሎት በታላቅ ድምቀትና መንፈሳዊ ክብር ተከብሮ አምሽቷል። በርካታ የፍራን...
25/05/2026

በ23.5.2026 በፍራንክፈርት ዶም ውስጥ የተከበረው የጰራቅሊጦስ መስዋዕተ ቅዳሴ በውጭ ቋንቋ ተናጋሪ ምዕመናን አገልግሎት በታላቅ ድምቀትና መንፈሳዊ ክብር ተከብሮ አምሽቷል። በርካታ የፍራንክፈርት ነዋሪዎችም በመስዋተ ቅዳሴው ላይ በመገኘት የበዓሉን በረከት ተካፍለዋል። የኛም ማህበር በመዝሙር፣ በተለያዩ አገልግሎቶችና በንቁ ተሳትፎ ለበዓሉ ማማር ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርጓል።

የበዓለ እርገት መስዋዕተ ቅዳሴእና የመቁጠሪያ ፀሎትእሑድ ሜይ 24 ቀን 2026 ዓ.ም.ከቀኑ 12:30 ጀምሮቦታ: Sancta Famila-Ginnheim       Am Hochwehr 11      ...
20/05/2026

የበዓለ እርገት መስዋዕተ ቅዳሴ
እና የመቁጠሪያ ፀሎት
እሑድ ሜይ 24 ቀን 2026 ዓ.ም.
ከቀኑ 12:30 ጀምሮ
ቦታ: Sancta Famila-Ginnheim
Am Hochwehr 11
60431 Frankfurt am Main

የበዓለ ሃምሳ (ጰራቅሊጦስ) መስዋዕተ ቅዳሴ ከዶም የበላይ ሀላፊ (Domkapitular) ጌኦርግ ፍራንስ ጋር በፍራንክፈርት ዶም ቅዱስ በርተሎሜዎስ ካቴድራልቅዳሜ ሜይ 23 ቀን 2026 ዓ.ም....
15/05/2026

የበዓለ ሃምሳ (ጰራቅሊጦስ) መስዋዕተ ቅዳሴ ከዶም የበላይ ሀላፊ (Domkapitular) ጌኦርግ ፍራንስ ጋር በፍራንክፈርት ዶም ቅዱስ በርተሎሜዎስ ካቴድራል
ቅዳሜ ሜይ 23 ቀን 2026 ዓ.ም. ከምሽቱ 17:30 ጀምሮ
በታ: Dompfarrei St. Bartholomäus Frankfurt am Main
Domplatz 1
60311 Frankfurt am Main

በታላቅ የእግዚአብሔር ፍቅርና ፀጋ የቅዱስ ቁርባን ስግደት ስርዐታችንን በሠላምና በታላቅ መንፈሳዊ ክብር በፍራንክፈርት ሜይ 10 2026 ዓ.ም.  አከናውነናል።  በሥርዓቱ ላይ የተሳተፉ ምዕመ...
11/05/2026

በታላቅ የእግዚአብሔር ፍቅርና ፀጋ የቅዱስ ቁርባን ስግደት ስርዐታችንን በሠላምና በታላቅ መንፈሳዊ ክብር በፍራንክፈርት ሜይ 10 2026 ዓ.ም. አከናውነናል። በሥርዓቱ ላይ የተሳተፉ ምዕመናን በአንድነት፣ በፍቅርና በአክብሮት ተገኝተው ጸሎት፣ ምስጋናና ስግደት አቅርበዋል።

መሥዋዕተ ቅዳሴ እናየቅዱስ ቁርባን ስግደትእሑድ ሜይ 10 ቀን 2026 ዓ/ምከጠዋቱ 11:00 ሠአት ጀምሮቦታ: Sancta Famila-Ginnheim       Am Hochwehr 11       6...
05/05/2026

መሥዋዕተ ቅዳሴ እና
የቅዱስ ቁርባን ስግደት
እሑድ ሜይ 10 ቀን 2026 ዓ/ም
ከጠዋቱ 11:00 ሠአት ጀምሮ
ቦታ: Sancta Famila-Ginnheim
Am Hochwehr 11
60431 Frankfurt am Main

መሰዋዕተ ቅዳሴእሑድ ሜይ 03 ቀን 2026 ዓ.ምከጠዋቱ 10:30 ጀምሮቦታ: St. Stephan Kirche       Baumkirchner Str. 39       81673 München
29/04/2026

መሰዋዕተ ቅዳሴ
እሑድ ሜይ 03 ቀን 2026 ዓ.ም
ከጠዋቱ 10:30 ጀምሮ
ቦታ: St. Stephan Kirche
Baumkirchner Str. 39
81673 München

በጀርመን የኢትዮጲያ ካቶሊካውያን ማህበር የዘንድሮውን የ2026 ዓ/ም የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል በክቡር አባ ጴጥሮስ በርጋ እና በክቡር አባ ግርማቸው ተስፋዬ በተመራ መሰዋ...
15/04/2026

በጀርመን የኢትዮጲያ ካቶሊካውያን ማህበር የዘንድሮውን የ2026 ዓ/ም የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል በክቡር አባ ጴጥሮስ በርጋ እና በክቡር አባ ግርማቸው ተስፋዬ በተመራ መሰዋዕተ ቅዳሴ በደማቁ አክብሯል።

Adresse

Am Hochwehr 11
Frankfurt

Telefon

+4917622679250

Webseite

Benachrichtigungen

Lassen Sie sich von uns eine E-Mail senden und seien Sie der erste der Neuigkeiten und Aktionen von Ethiopian Catholic Community in Germany /Äthiopische katholische Gemeinde/ erfährt. Ihre E-Mail-Adresse wird nicht für andere Zwecke verwendet und Sie können sich jederzeit abmelden.

Die Kultstätte Kontaktieren

Nachricht an Ethiopian Catholic Community in Germany /Äthiopische katholische Gemeinde/ senden:

Teilen