03/27/2024
ብፁዕ አቡነአብርሃም የምዕራብ ካናዳ ሀገረስብከት ሊቀ ጳጳስ ለተዋህዶ ሚዲያ ጋዜጠኞች የሰጡት ቃለመጠይቅ ከዚህ በታች ባለው የዮቲዪብ ሊንክ በመጫን ማግኘት ይችላሉ ። እውነት ነፃ ያወጣል መረጃ ሙሉ ያደርጋል ሰምተው ለሌሎችም ሼር በማድረግ ተባበሩ ።
በምዕራብ ካናዳ ህገወጦች ከቅዱስ ሲኖዶስ መዋቅር ውጪ በመሆን እየፈፀሙት ያለውን አስተዳደራዊ ጥፋት በዝርዝር የተብራራ መረጃ ተሰጥተዋል ።
ተዋሕዶ ሚዲያ ማዕከል የኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እውነተኛ ድምፅ🔗 Explore Our Channel: Tewahedo Media Center 🎥 About TMC:Dive into the rich tapestry of Ethiopian Orth...