25/08/2026
እምነቴን እና እኔነቴን የማያከብር ባንክን በደንብ እየለየን ነው!!!
✅✅✅✅✅✅✅✅
ከሱፍይ ሙስሊሙ ሱቅ በየ ቀኑ ደጅ እየጠኑ ለምን ከሙስሊም ባንክ አታስቀምጡም የሚሉት የውሀብይ ፈረስ ባንኮች ለመውሊድ እንኳን አደረሳቹህ ለማለት የቀፈፋቸው ሆዳሞች ነገ ላይ ከርፈፍ እያሉ ሲመጡ ማን እንደሆነ በደንብ ማሳያት ይገባል።
እነኚህ በመጅሊስ ዙሪያ በከበባ ጸረ-ሱፍይ ውሀብዮች የሀብት ማድለቢያ የሆኑ ባንኮች አሁን ላይ መሽኮርመም ትተው በግልጽ እየመጡ ነውና እኛም በግልጽ ስራችንን ማን ባንክ ጋ ማድረግ እንዳለብን ነጻ ውሳኔ ይሰጠናል።በስመ-ሙስሊም የውሀብይን ሁለንተናዊ ፍላጎት ሊያሟላ የሚለፋደድን ባንከር "ለቦርዶችህ ዘመዶች እንዲያንቀሳቅሱት ንገራቸው" በሚል የጨዋ ደንብ መልሰን መዝጋት ይኖርብናል።
አሁን ላይ በአዲስና በተደራጀ መልኩ ሱፍዩ-ሁለንተናዊ ትግል ማድረግና መብቱን ለነገ ሳይል በተደራጀ ሁኔታ ማስከበር የሚገባበት ጊዜ ላይ ነን።
SHARE SHARE SHARE ያድርጉ
LIKE LIKE LIKE LIKE በማድረግ የእርስወን ድርሻ ለሌሎች በማዳረስ ይወጡ
#የፌስቡክ #ገጻችንን #የዲን #ወታደር #የሚለዉን #ይህንን👇🏿
https://m.facebook.com/yedinwetader
በመንካት ገብተዉ #ያድርጉ
በቴሌግራም ይከታተሉን
https://t.me/joinchat/AAAAAFlZ0HCkBTtYs5KqDA